Telegram Group & Telegram Channel
ቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተጨማሪ ሁለት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ!

-ክልሉ በበኩሉ በፖለቲካ ምክንያት የታሰረ ሰው የለም ሲል አስተባብሏል

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚንቀሳቀሰው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) ሁለት ተጨማሪ አባላቱ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀ፤ በቁጥጥር ስር የዋሉት አቶ ኧርገታ ወርቁ የተባሉ በቡለን ወረዳ የፓርቲው የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና አቶ ታምራት ጉዴሶ የተባሉ የፓርቲው አባል መሆናቸው ተገልጿል።

"በዚህ ወንጀል ተብሎ የተጠረጠሩበት የደረሳቸው የወንጀል ክስ የለም" ያሉት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የፓርቲው አመራር አክለውም የፓርቲው አባል በመሆናቸው ምክንያት ብቻ ለእስር ተዳርገዋል ሲሉ ገልጸዋል። በክልሉ በተለይም በቡለን ወረዳ በፓርቲያችን አባላቶች ላይ እስር እና ወከባ ቀጥሏል ያሉት አመራሩ "ይህም ለቀጣዩ አገር አቀፍ ምርጫ በቂ ዝግጅት እንዳናደርግ የታለመ ነው" ሲሉ አመልክተዋል።

ጉዳዩን በተመለከተ የጠየቅናቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ቢንያም መንገሻ "በክልሉ እስከአሁን በፖለቲካ ምክንያት የታሰረ የተፎካካሪ ፓርቲ አመራር የለም" ሲሉ አስተባብለዋል።

“ማንኛውም ግለሰብ የገዢው ፓርቲ ባለስልጣን ይሁን አልያም የተፎካካሪ ፓርቲ አመራር፣ የወንጀል ድርጊቶች ላይ ተሳታፊ ሆኖ የተገኘ ግለሰብ ላይ የክልሉ መንግስት ህግ የማስከበር ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አጽንኦት ሰጥተዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa



tg-me.com/yenetube/54908
Create:
Last Update:

ቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተጨማሪ ሁለት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ!

-ክልሉ በበኩሉ በፖለቲካ ምክንያት የታሰረ ሰው የለም ሲል አስተባብሏል

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚንቀሳቀሰው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) ሁለት ተጨማሪ አባላቱ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀ፤ በቁጥጥር ስር የዋሉት አቶ ኧርገታ ወርቁ የተባሉ በቡለን ወረዳ የፓርቲው የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና አቶ ታምራት ጉዴሶ የተባሉ የፓርቲው አባል መሆናቸው ተገልጿል።

"በዚህ ወንጀል ተብሎ የተጠረጠሩበት የደረሳቸው የወንጀል ክስ የለም" ያሉት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የፓርቲው አመራር አክለውም የፓርቲው አባል በመሆናቸው ምክንያት ብቻ ለእስር ተዳርገዋል ሲሉ ገልጸዋል። በክልሉ በተለይም በቡለን ወረዳ በፓርቲያችን አባላቶች ላይ እስር እና ወከባ ቀጥሏል ያሉት አመራሩ "ይህም ለቀጣዩ አገር አቀፍ ምርጫ በቂ ዝግጅት እንዳናደርግ የታለመ ነው" ሲሉ አመልክተዋል።

ጉዳዩን በተመለከተ የጠየቅናቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ቢንያም መንገሻ "በክልሉ እስከአሁን በፖለቲካ ምክንያት የታሰረ የተፎካካሪ ፓርቲ አመራር የለም" ሲሉ አስተባብለዋል።

“ማንኛውም ግለሰብ የገዢው ፓርቲ ባለስልጣን ይሁን አልያም የተፎካካሪ ፓርቲ አመራር፣ የወንጀል ድርጊቶች ላይ ተሳታፊ ሆኖ የተገኘ ግለሰብ ላይ የክልሉ መንግስት ህግ የማስከበር ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አጽንኦት ሰጥተዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54908

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Tata Power whose core business is to generate, transmit and distribute electricity has made no money to investors in the last one decade. That is a big blunder considering it is one of the largest power generation companies in the country. One of the reasons is the company's huge debt levels which stood at ₹43,559 crore at the end of March 2021 compared to the company’s market capitalisation of ₹44,447 crore.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA