Telegram Group & Telegram Channel
በመንግስት ግዥ ሂደት ላይ የቀረቡ አቤቱታዎች የይግባኝ ዉሳኔ ቢያገኙም ዉሳኔዉ ተፈፃሚ እየሆነ አይደለም ተባለ!

አንዳንድ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በይግባኝ ቦርዱ የሚሰጣቸዉን የይግባኝ ዉሳኔ እንደማይተገብሩ ተገልፆል።የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን በበጀት አመቱ 148 ይግባኝ እንደቀረበ አስታዉቋል።

ከቀረቡት ዉስጥ መረጃ ተሟልቶ ለቀረቡ ምርመራ በማድረግ ለ 142 የይግባኝ ጥያቄዎች ዉሳኔ መሰጠቱን የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ ተናግረዋል።የይግባኝ ጥያቄዉ በግዥ አፈፃፀም እና ንብረት ሽያጭ ላይ የመንግሥት መስሪያ ቤቱ የሕግ ጥሰት አለበት ብሎ የሚያምን ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች እንዲመረመርለት የሚያቀርበዉ ቅሬታ ነዉ።

የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሆኖም የቦርዱን የይግባኝ ዉሳኔ ተቀበሎ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳሉ ገልፀዋል።መስሪያ ቤቶቹ የይግባኝ ቦርዱ የተቋቋመዉ በአዋጅ እንደመሆኑ የተሰጠዉን ዉሳኔ መቀበል ያስፈልጋቸዋል ብለዋል።

አያይዘዉም በይግባኝ የተሰጡ ዉሳኔዎች አተገባበር ላይ በልዩ ሁኔታ ኦዲት ተደርጎ ሪፖርት እንዲወጣ ለማድረግ መታሰቡንም ጠቁመዋል።የመንግስት ግዢ እና ንብረት አስተዳደር በህጉ መሠረት መከወኑን ለመለየት 62 ተቋማት ላይ የህጋዊነት ኦዲት መደረጉን የመንግስት ግዢ እና ንብረት ባለስልጣን አሳዉቋል።ባለስልጣኑ የበጀት አመቱን ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት በ 16 የመንግስት ተቋማት ላይ የኦዲት ጥቆማ እንደቀረበለት ሰምተናል።

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa



tg-me.com/yenetube/54906
Create:
Last Update:

በመንግስት ግዥ ሂደት ላይ የቀረቡ አቤቱታዎች የይግባኝ ዉሳኔ ቢያገኙም ዉሳኔዉ ተፈፃሚ እየሆነ አይደለም ተባለ!

አንዳንድ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በይግባኝ ቦርዱ የሚሰጣቸዉን የይግባኝ ዉሳኔ እንደማይተገብሩ ተገልፆል።የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን በበጀት አመቱ 148 ይግባኝ እንደቀረበ አስታዉቋል።

ከቀረቡት ዉስጥ መረጃ ተሟልቶ ለቀረቡ ምርመራ በማድረግ ለ 142 የይግባኝ ጥያቄዎች ዉሳኔ መሰጠቱን የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ ተናግረዋል።የይግባኝ ጥያቄዉ በግዥ አፈፃፀም እና ንብረት ሽያጭ ላይ የመንግሥት መስሪያ ቤቱ የሕግ ጥሰት አለበት ብሎ የሚያምን ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች እንዲመረመርለት የሚያቀርበዉ ቅሬታ ነዉ።

የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሆኖም የቦርዱን የይግባኝ ዉሳኔ ተቀበሎ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳሉ ገልፀዋል።መስሪያ ቤቶቹ የይግባኝ ቦርዱ የተቋቋመዉ በአዋጅ እንደመሆኑ የተሰጠዉን ዉሳኔ መቀበል ያስፈልጋቸዋል ብለዋል።

አያይዘዉም በይግባኝ የተሰጡ ዉሳኔዎች አተገባበር ላይ በልዩ ሁኔታ ኦዲት ተደርጎ ሪፖርት እንዲወጣ ለማድረግ መታሰቡንም ጠቁመዋል።የመንግስት ግዢ እና ንብረት አስተዳደር በህጉ መሠረት መከወኑን ለመለየት 62 ተቋማት ላይ የህጋዊነት ኦዲት መደረጉን የመንግስት ግዢ እና ንብረት ባለስልጣን አሳዉቋል።ባለስልጣኑ የበጀት አመቱን ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት በ 16 የመንግስት ተቋማት ላይ የኦዲት ጥቆማ እንደቀረበለት ሰምተናል።

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54906

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Export WhatsApp stickers to Telegram on iPhone

You can’t. What you can do, though, is use WhatsApp’s and Telegram’s web platforms to transfer stickers. It’s easy, but might take a while.Open WhatsApp in your browser, find a sticker you like in a chat, and right-click on it to save it as an image. The file won’t be a picture, though—it’s a webpage and will have a .webp extension. Don’t be scared, this is the way. Repeat this step to save as many stickers as you want.Then, open Telegram in your browser and go into your Saved messages chat. Just as you’d share a file with a friend, click the Share file button on the bottom left of the chat window (it looks like a dog-eared paper), and select the .webp files you downloaded. Click Open and you’ll see your stickers in your Saved messages chat. This is now your sticker depository. To use them, forward them as you would a message from one chat to the other: by clicking or long-pressing on the sticker, and then choosing Forward.

Newly uncovered hack campaign in Telegram

The campaign, which security firm Check Point has named Rampant Kitten, comprises two main components, one for Windows and the other for Android. Rampant Kitten’s objective is to steal Telegram messages, passwords, and two-factor authentication codes sent by SMS and then also take screenshots and record sounds within earshot of an infected phone, the researchers said in a post published on Friday.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA