Telegram Group & Telegram Channel
በትግራይ ክልል የታሪካዊው አል-ነጃሺ መስጂድ እድሳት ሥራ መጠናቀቁ ተገለጸ!

በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ታሪካዊው የአል ነጃሺ መስጂድ የእድሳት ሥራ መጠናቀቁን የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኃይላይ በየነ ለአሐዱ እንደተናገሩት መስጂዱ ባለፉት 9 ወራት እድሳት ሲደረግለት ቆይቷል፡፡ የእድሳት ሥራውም ከቱርክ ልማት ኤጀንሲ በተገኘ ድጋፍ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡

አክለውም "በአሁኑ ጊዜ ከመስጂዱ የተዘረፉ ቅርሶችን ቁጥር የማጣራት ሥራ እየተሰራ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።ይህም በግጭቱ እና በተፈጥሮ አደጋዎች ከፍተኛ ውድቀት ያጋጠመውን የትግራይን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃት እየተካሄደ ያለው የመልሶ ማቋቋም ሰፊ እንቅስቃሴ አካል መሆኑን አመላክተዋል።በተጨማሪም በትግራይ ክልል በጦርነትና በክረምቱ ከባድ ዝናብ ምክንያት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን በርካታ ቅርሶች የማደስና የመገንባት ሥራ እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

"ከአፍሪካ ጥንታዊ እስላማዊ ቅርሶች ውስጥ አንዱ የሆነው የአል-ነጃሺ መስጂድ ጥልቅ ታሪካዊ እና ባህላዊ ጠቀሜታ አለው" ያሉት ምክትል ኃላፊው፤ "የተሃድሶው መጠናቀቅ ክልሉ ከጦርነት ውድመት እያገገመ ለመምጣቱ ማሳያ ነው" ብለዋል።በትግራይ ክልል ከዉቅሮ 11 ኪሎሜትር ከአዲስ አበባ 800 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኘዉ አልነጃሺ መስጂድ በእስለምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠዉ ታሪካዊ መስጂድ መሆኑ ይታወቃል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa



tg-me.com/yenetube/54847
Create:
Last Update:

በትግራይ ክልል የታሪካዊው አል-ነጃሺ መስጂድ እድሳት ሥራ መጠናቀቁ ተገለጸ!

በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ታሪካዊው የአል ነጃሺ መስጂድ የእድሳት ሥራ መጠናቀቁን የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኃይላይ በየነ ለአሐዱ እንደተናገሩት መስጂዱ ባለፉት 9 ወራት እድሳት ሲደረግለት ቆይቷል፡፡ የእድሳት ሥራውም ከቱርክ ልማት ኤጀንሲ በተገኘ ድጋፍ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡

አክለውም "በአሁኑ ጊዜ ከመስጂዱ የተዘረፉ ቅርሶችን ቁጥር የማጣራት ሥራ እየተሰራ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።ይህም በግጭቱ እና በተፈጥሮ አደጋዎች ከፍተኛ ውድቀት ያጋጠመውን የትግራይን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃት እየተካሄደ ያለው የመልሶ ማቋቋም ሰፊ እንቅስቃሴ አካል መሆኑን አመላክተዋል።በተጨማሪም በትግራይ ክልል በጦርነትና በክረምቱ ከባድ ዝናብ ምክንያት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን በርካታ ቅርሶች የማደስና የመገንባት ሥራ እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

"ከአፍሪካ ጥንታዊ እስላማዊ ቅርሶች ውስጥ አንዱ የሆነው የአል-ነጃሺ መስጂድ ጥልቅ ታሪካዊ እና ባህላዊ ጠቀሜታ አለው" ያሉት ምክትል ኃላፊው፤ "የተሃድሶው መጠናቀቅ ክልሉ ከጦርነት ውድመት እያገገመ ለመምጣቱ ማሳያ ነው" ብለዋል።በትግራይ ክልል ከዉቅሮ 11 ኪሎሜትር ከአዲስ አበባ 800 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኘዉ አልነጃሺ መስጂድ በእስለምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠዉ ታሪካዊ መስጂድ መሆኑ ይታወቃል።

Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54847

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

The lead from Wall Street offers little clarity as the major averages opened lower on Friday and then bounced back and forth across the unchanged line, finally finishing mixed and little changed.The Dow added 33.18 points or 0.10 percent to finish at 34,798.00, while the NASDAQ eased 4.54 points or 0.03 percent to close at 15,047.70 and the S&P 500 rose 6.50 points or 0.15 percent to end at 4,455.48. For the week, the Dow rose 0.6 percent, the NASDAQ added 0.1 percent and the S&P gained 0.5 percent.The lackluster performance on Wall Street came on uncertainty about the outlook for the markets following recent volatility.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA