የኢራን ጦር ቴል አቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሃይፋ የተባሉትን የኢስራኤል ከተሞች መደብደቡን አስታወቀ።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "አሜሪካ በኢራን ሰላማዊ የኒውክሊየር ተቋማት ላይ የፈጸመችው አስነዋሪ ጥቃት የማያባራ መዘዝ ያስከትላል" ሲሉ ካስጠነቀቁ በኋላ ኢራን በእስራኤል የተለያዩ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት እያደረሰች መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል ።
የኢራን የዋእዱ አስ ሷድቅ 3 የኦፕሬሽን ቃል አቀባይ ኮሎኔል ኢማን ታጂክ እንደገለፁት፤ ኢራን በእስራኤል የተለያዩ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት አድርሳለች።
በጥቃቱ ቴል አቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሃይፋ ከተሞች በህንፃዎች እና በመሰረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
ቃል አቀባዩ እንደገለፁት፤ የሚሳኤል ጥቃቱ ኢላማ ያደረገው የቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን፣ የባዮሎጂካል ምርመራ ማዕከላትን እና የወታደራዊ ትዕዛዝ ተቋማት ላይ ነው።
ሃሬትዝ እና እየሩሳሌም ፖስት እንደዘገቡት፤ በአብዛኛዎቹ የእስራኤል ከተሞች ከፍተኛ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።
የእስራኤል የድንገተኛ አደጋ አገልግሎት (ማጌን ዴቪድ አዶም) በሚሳኤል ጥቃት ቢያንስ 10 ቦታዎች ላይ ለደረሰው አደጋ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የአደጋ ጊዜ ቡድኖች ጉዳት የደረሰባቸውን በማውጣት እሳቱን ለማጥፋት እየሰሩ ነው ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "አሜሪካ በኢራን ሰላማዊ የኒውክሊየር ተቋማት ላይ የፈጸመችው አስነዋሪ ጥቃት የማያባራ መዘዝ ያስከትላል" ሲሉ ካስጠነቀቁ በኋላ ኢራን በእስራኤል የተለያዩ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት እያደረሰች መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል ።
የኢራን የዋእዱ አስ ሷድቅ 3 የኦፕሬሽን ቃል አቀባይ ኮሎኔል ኢማን ታጂክ እንደገለፁት፤ ኢራን በእስራኤል የተለያዩ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት አድርሳለች።
በጥቃቱ ቴል አቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሃይፋ ከተሞች በህንፃዎች እና በመሰረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
ቃል አቀባዩ እንደገለፁት፤ የሚሳኤል ጥቃቱ ኢላማ ያደረገው የቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን፣ የባዮሎጂካል ምርመራ ማዕከላትን እና የወታደራዊ ትዕዛዝ ተቋማት ላይ ነው።
ሃሬትዝ እና እየሩሳሌም ፖስት እንደዘገቡት፤ በአብዛኛዎቹ የእስራኤል ከተሞች ከፍተኛ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።
የእስራኤል የድንገተኛ አደጋ አገልግሎት (ማጌን ዴቪድ አዶም) በሚሳኤል ጥቃት ቢያንስ 10 ቦታዎች ላይ ለደረሰው አደጋ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የአደጋ ጊዜ ቡድኖች ጉዳት የደረሰባቸውን በማውጣት እሳቱን ለማጥፋት እየሰሩ ነው ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
tg-me.com/yenetube/54798
Create:
Last Update:
Last Update:
የኢራን ጦር ቴል አቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሃይፋ የተባሉትን የኢስራኤል ከተሞች መደብደቡን አስታወቀ።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "አሜሪካ በኢራን ሰላማዊ የኒውክሊየር ተቋማት ላይ የፈጸመችው አስነዋሪ ጥቃት የማያባራ መዘዝ ያስከትላል" ሲሉ ካስጠነቀቁ በኋላ ኢራን በእስራኤል የተለያዩ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት እያደረሰች መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል ።
የኢራን የዋእዱ አስ ሷድቅ 3 የኦፕሬሽን ቃል አቀባይ ኮሎኔል ኢማን ታጂክ እንደገለፁት፤ ኢራን በእስራኤል የተለያዩ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት አድርሳለች።
በጥቃቱ ቴል አቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሃይፋ ከተሞች በህንፃዎች እና በመሰረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
ቃል አቀባዩ እንደገለፁት፤ የሚሳኤል ጥቃቱ ኢላማ ያደረገው የቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን፣ የባዮሎጂካል ምርመራ ማዕከላትን እና የወታደራዊ ትዕዛዝ ተቋማት ላይ ነው።
ሃሬትዝ እና እየሩሳሌም ፖስት እንደዘገቡት፤ በአብዛኛዎቹ የእስራኤል ከተሞች ከፍተኛ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።
የእስራኤል የድንገተኛ አደጋ አገልግሎት (ማጌን ዴቪድ አዶም) በሚሳኤል ጥቃት ቢያንስ 10 ቦታዎች ላይ ለደረሰው አደጋ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የአደጋ ጊዜ ቡድኖች ጉዳት የደረሰባቸውን በማውጣት እሳቱን ለማጥፋት እየሰሩ ነው ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "አሜሪካ በኢራን ሰላማዊ የኒውክሊየር ተቋማት ላይ የፈጸመችው አስነዋሪ ጥቃት የማያባራ መዘዝ ያስከትላል" ሲሉ ካስጠነቀቁ በኋላ ኢራን በእስራኤል የተለያዩ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት እያደረሰች መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል ።
የኢራን የዋእዱ አስ ሷድቅ 3 የኦፕሬሽን ቃል አቀባይ ኮሎኔል ኢማን ታጂክ እንደገለፁት፤ ኢራን በእስራኤል የተለያዩ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት አድርሳለች።
በጥቃቱ ቴል አቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሃይፋ ከተሞች በህንፃዎች እና በመሰረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
ቃል አቀባዩ እንደገለፁት፤ የሚሳኤል ጥቃቱ ኢላማ ያደረገው የቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን፣ የባዮሎጂካል ምርመራ ማዕከላትን እና የወታደራዊ ትዕዛዝ ተቋማት ላይ ነው።
ሃሬትዝ እና እየሩሳሌም ፖስት እንደዘገቡት፤ በአብዛኛዎቹ የእስራኤል ከተሞች ከፍተኛ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።
የእስራኤል የድንገተኛ አደጋ አገልግሎት (ማጌን ዴቪድ አዶም) በሚሳኤል ጥቃት ቢያንስ 10 ቦታዎች ላይ ለደረሰው አደጋ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የአደጋ ጊዜ ቡድኖች ጉዳት የደረሰባቸውን በማውጣት እሳቱን ለማጥፋት እየሰሩ ነው ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54798