በፎቶ፡ በትግራይ ክልል በመቀለ ከተማ “አምስተኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ማሳለፍ ይብቃን” በሚል መሪ እየተካሄደ ያለው ሰላማዊ ሰልፍ ለሶስተኛ ቀን ዛሬም ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም እየተካሄደ ይገኛል።
ሰልማዊ ሰልፉ በትግራይ ጦርነት ምክንያት የተፈናቆሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለመጠየቅ የተጠራ ነው።
በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ውሳኔ መሰረት የመንግስት ሠራተኞች ስራቸውን በማቆም በሰልፉ ታደመዋል።በተመሳሳይ የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ለሰልፉ ያላቸውን አጋርነት በመግለጽ ተከታዮቻቸው በከተማዋ ሮማናት አረባባይ በሚካሄደው ሰልፍ እንዲሳተፉም ጠይቀዋል። በመቀለ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተካሄደው ሰልፉ ዛሬ የመርሃ ግብሩ የመጨረሻው ቀን ነው።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ሰልማዊ ሰልፉ በትግራይ ጦርነት ምክንያት የተፈናቆሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለመጠየቅ የተጠራ ነው።
በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ውሳኔ መሰረት የመንግስት ሠራተኞች ስራቸውን በማቆም በሰልፉ ታደመዋል።በተመሳሳይ የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ለሰልፉ ያላቸውን አጋርነት በመግለጽ ተከታዮቻቸው በከተማዋ ሮማናት አረባባይ በሚካሄደው ሰልፍ እንዲሳተፉም ጠይቀዋል። በመቀለ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተካሄደው ሰልፉ ዛሬ የመርሃ ግብሩ የመጨረሻው ቀን ነው።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
tg-me.com/yenetube/54770
Create:
Last Update:
Last Update:
በፎቶ፡ በትግራይ ክልል በመቀለ ከተማ “አምስተኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ማሳለፍ ይብቃን” በሚል መሪ እየተካሄደ ያለው ሰላማዊ ሰልፍ ለሶስተኛ ቀን ዛሬም ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም እየተካሄደ ይገኛል።
ሰልማዊ ሰልፉ በትግራይ ጦርነት ምክንያት የተፈናቆሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለመጠየቅ የተጠራ ነው።
በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ውሳኔ መሰረት የመንግስት ሠራተኞች ስራቸውን በማቆም በሰልፉ ታደመዋል።በተመሳሳይ የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ለሰልፉ ያላቸውን አጋርነት በመግለጽ ተከታዮቻቸው በከተማዋ ሮማናት አረባባይ በሚካሄደው ሰልፍ እንዲሳተፉም ጠይቀዋል። በመቀለ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተካሄደው ሰልፉ ዛሬ የመርሃ ግብሩ የመጨረሻው ቀን ነው።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ሰልማዊ ሰልፉ በትግራይ ጦርነት ምክንያት የተፈናቆሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለመጠየቅ የተጠራ ነው።
በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ውሳኔ መሰረት የመንግስት ሠራተኞች ስራቸውን በማቆም በሰልፉ ታደመዋል።በተመሳሳይ የትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ለሰልፉ ያላቸውን አጋርነት በመግለጽ ተከታዮቻቸው በከተማዋ ሮማናት አረባባይ በሚካሄደው ሰልፍ እንዲሳተፉም ጠይቀዋል። በመቀለ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተካሄደው ሰልፉ ዛሬ የመርሃ ግብሩ የመጨረሻው ቀን ነው።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
BY YeneTube



Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54770