Telegram Group & Telegram Channel
እጅግ አሳዛኝ ዜና😥

ቲክቶከርና የኮንታ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን የካሜራ ባለሙያ የሆነች ሊዬ ዛሬ በስራ ላይ እያለች በደረሰ የመኪና አደጋ ህይወቷ ማለፋ ተሰምቷል።

ሊዬ ከመደበኛ የመንግሥት ሥራ ጎን በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ ሊያ vlogs የእለት ውሏን፣ ከልጇቿ ጋር የሚታሳልፋቸውን ጊዜ በማጋራት የሚትታወቅ ነበረች።

በቅርቡም በዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ከድምጻዊት ቬሮንካ አዳነ ዘንድ ቀርባ ማበረታቻ ሽልማት መረከቧ የሚታወስ ነው።

እጅግ ጎበዝ፣ ታታሪ ስራ ወዳድ የሆነችው የካሜራ ባለሙያ ዛሬ በስራ ላይ በነበረችበት ወቅት በደረሰ የመኪና አደጋ በሚያሳዝን መልኩ ህይወቷ አልፏል።

ፈጣሪ የእህታችንን ነፍስ በገነት ያኑር
ለቤተሰቦች፣ ለስራ ባልደረቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እንመኛለን።

Via Dawro Tube
@Yenetube @Fikerassefa



tg-me.com/yenetube/54764
Create:
Last Update:

እጅግ አሳዛኝ ዜና😥

ቲክቶከርና የኮንታ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን የካሜራ ባለሙያ የሆነች ሊዬ ዛሬ በስራ ላይ እያለች በደረሰ የመኪና አደጋ ህይወቷ ማለፋ ተሰምቷል።

ሊዬ ከመደበኛ የመንግሥት ሥራ ጎን በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ ሊያ vlogs የእለት ውሏን፣ ከልጇቿ ጋር የሚታሳልፋቸውን ጊዜ በማጋራት የሚትታወቅ ነበረች።

በቅርቡም በዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ከድምጻዊት ቬሮንካ አዳነ ዘንድ ቀርባ ማበረታቻ ሽልማት መረከቧ የሚታወስ ነው።

እጅግ ጎበዝ፣ ታታሪ ስራ ወዳድ የሆነችው የካሜራ ባለሙያ ዛሬ በስራ ላይ በነበረችበት ወቅት በደረሰ የመኪና አደጋ በሚያሳዝን መልኩ ህይወቷ አልፏል።

ፈጣሪ የእህታችንን ነፍስ በገነት ያኑር
ለቤተሰቦች፣ ለስራ ባልደረቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እንመኛለን።

Via Dawro Tube
@Yenetube @Fikerassefa

BY YeneTube






Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54764

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

To pay the bills, Mr. Durov is issuing investors $1 billion to $1.5 billion of company debt, with the promise of discounted equity if the company eventually goes public, the people briefed on the plans said. He has also announced plans to start selling ads in public Telegram channels as soon as later this year, as well as offering other premium services for businesses and users.

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA