እጅግ አሳዛኝ ዜና😥
ቲክቶከርና የኮንታ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን የካሜራ ባለሙያ የሆነች ሊዬ ዛሬ በስራ ላይ እያለች በደረሰ የመኪና አደጋ ህይወቷ ማለፋ ተሰምቷል።
ሊዬ ከመደበኛ የመንግሥት ሥራ ጎን በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ ሊያ vlogs የእለት ውሏን፣ ከልጇቿ ጋር የሚታሳልፋቸውን ጊዜ በማጋራት የሚትታወቅ ነበረች።
በቅርቡም በዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ከድምጻዊት ቬሮንካ አዳነ ዘንድ ቀርባ ማበረታቻ ሽልማት መረከቧ የሚታወስ ነው።
እጅግ ጎበዝ፣ ታታሪ ስራ ወዳድ የሆነችው የካሜራ ባለሙያ ዛሬ በስራ ላይ በነበረችበት ወቅት በደረሰ የመኪና አደጋ በሚያሳዝን መልኩ ህይወቷ አልፏል።
ፈጣሪ የእህታችንን ነፍስ በገነት ያኑር
ለቤተሰቦች፣ ለስራ ባልደረቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እንመኛለን።
Via Dawro Tube
@Yenetube @Fikerassefa
ቲክቶከርና የኮንታ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን የካሜራ ባለሙያ የሆነች ሊዬ ዛሬ በስራ ላይ እያለች በደረሰ የመኪና አደጋ ህይወቷ ማለፋ ተሰምቷል።
ሊዬ ከመደበኛ የመንግሥት ሥራ ጎን በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ ሊያ vlogs የእለት ውሏን፣ ከልጇቿ ጋር የሚታሳልፋቸውን ጊዜ በማጋራት የሚትታወቅ ነበረች።
በቅርቡም በዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ከድምጻዊት ቬሮንካ አዳነ ዘንድ ቀርባ ማበረታቻ ሽልማት መረከቧ የሚታወስ ነው።
እጅግ ጎበዝ፣ ታታሪ ስራ ወዳድ የሆነችው የካሜራ ባለሙያ ዛሬ በስራ ላይ በነበረችበት ወቅት በደረሰ የመኪና አደጋ በሚያሳዝን መልኩ ህይወቷ አልፏል።
ፈጣሪ የእህታችንን ነፍስ በገነት ያኑር
ለቤተሰቦች፣ ለስራ ባልደረቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እንመኛለን።
Via Dawro Tube
@Yenetube @Fikerassefa
tg-me.com/yenetube/54764
Create:
Last Update:
Last Update:
እጅግ አሳዛኝ ዜና😥
ቲክቶከርና የኮንታ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን የካሜራ ባለሙያ የሆነች ሊዬ ዛሬ በስራ ላይ እያለች በደረሰ የመኪና አደጋ ህይወቷ ማለፋ ተሰምቷል።
ሊዬ ከመደበኛ የመንግሥት ሥራ ጎን በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ ሊያ vlogs የእለት ውሏን፣ ከልጇቿ ጋር የሚታሳልፋቸውን ጊዜ በማጋራት የሚትታወቅ ነበረች።
በቅርቡም በዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ከድምጻዊት ቬሮንካ አዳነ ዘንድ ቀርባ ማበረታቻ ሽልማት መረከቧ የሚታወስ ነው።
እጅግ ጎበዝ፣ ታታሪ ስራ ወዳድ የሆነችው የካሜራ ባለሙያ ዛሬ በስራ ላይ በነበረችበት ወቅት በደረሰ የመኪና አደጋ በሚያሳዝን መልኩ ህይወቷ አልፏል።
ፈጣሪ የእህታችንን ነፍስ በገነት ያኑር
ለቤተሰቦች፣ ለስራ ባልደረቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እንመኛለን።
Via Dawro Tube
@Yenetube @Fikerassefa
ቲክቶከርና የኮንታ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን የካሜራ ባለሙያ የሆነች ሊዬ ዛሬ በስራ ላይ እያለች በደረሰ የመኪና አደጋ ህይወቷ ማለፋ ተሰምቷል።
ሊዬ ከመደበኛ የመንግሥት ሥራ ጎን በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ ሊያ vlogs የእለት ውሏን፣ ከልጇቿ ጋር የሚታሳልፋቸውን ጊዜ በማጋራት የሚትታወቅ ነበረች።
በቅርቡም በዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ከድምጻዊት ቬሮንካ አዳነ ዘንድ ቀርባ ማበረታቻ ሽልማት መረከቧ የሚታወስ ነው።
እጅግ ጎበዝ፣ ታታሪ ስራ ወዳድ የሆነችው የካሜራ ባለሙያ ዛሬ በስራ ላይ በነበረችበት ወቅት በደረሰ የመኪና አደጋ በሚያሳዝን መልኩ ህይወቷ አልፏል።
ፈጣሪ የእህታችንን ነፍስ በገነት ያኑር
ለቤተሰቦች፣ ለስራ ባልደረቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እንመኛለን።
Via Dawro Tube
@Yenetube @Fikerassefa
BY YeneTube



Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54764