Telegram Group & Telegram Channel
ኢራን ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ እስራኤል 30 ሚሳኤሎችን አስወንጭፋለች፡፡

ኢራን ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ እስራኤል 30 ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏን የእስራኤል መከላከያ አስታውቋል።

አምስተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና ኢራን ግጭት አገራቱ የሚሳኤሎች ጥቃታቸውን ቀጥለዋል።

በቴልአቪቭ እና በእየሩሳሌም ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።

ጦሩ አብዛኛዎቹ ሚሳኤሎች ከሽፈዋል ብሎ የተወሰኑት ግን ጉዳት ማድረሳቸውን ገልጿል።

የእሳት አደጋ ሰራተኞች ከቴልአቪቭ በስተሰሜን በሚገኝ ሄርዝሊያ በተሰኘው ሸለቆ አካባቢ የተቃጠሉ አውቶብሶችን እሳት ሲያጠፉ ታይተዋል።

በሌላ ዜና የእስራኤል ጦር ትናንት ማምሻውን በቴህራን በፈጸመው ጥቃት ባለፈው ሳምንት የተገደሉትን ወታደራዊ አዛዥ የተኩትን አሊ ሻድማኒን መግደሉን አስታወቀ።

ሻድማኒ የኢራን ጥምር ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያስተባብረው የአብዮታዊ ዘቡ ካህታም አል አንቢያ የተሰኘው ማዕከላዊ ዋና መስሪያ ቤት ኃላፊ ሆነው የተሾሙት በቅርቡ ነበር።

ከሳቸው በፊት ተቋሙን ይመሩ የነበሩት ጎላማሊ ራሺድ በእስራኤል ጦር ባለፈው ሳምንት መገደላቸውን ተከትሎ ነበር ወደ ኃላፊነት የመጡት።

የኢራን መገናኛ ብዙኃን ስለ ሻድማኒ ሞት የዘገቡት ነገር የለም ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

@Yenetube @Fikerassefa



tg-me.com/yenetube/54733
Create:
Last Update:

ኢራን ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ እስራኤል 30 ሚሳኤሎችን አስወንጭፋለች፡፡

ኢራን ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ እስራኤል 30 ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏን የእስራኤል መከላከያ አስታውቋል።

አምስተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና ኢራን ግጭት አገራቱ የሚሳኤሎች ጥቃታቸውን ቀጥለዋል።

በቴልአቪቭ እና በእየሩሳሌም ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።

ጦሩ አብዛኛዎቹ ሚሳኤሎች ከሽፈዋል ብሎ የተወሰኑት ግን ጉዳት ማድረሳቸውን ገልጿል።

የእሳት አደጋ ሰራተኞች ከቴልአቪቭ በስተሰሜን በሚገኝ ሄርዝሊያ በተሰኘው ሸለቆ አካባቢ የተቃጠሉ አውቶብሶችን እሳት ሲያጠፉ ታይተዋል።

በሌላ ዜና የእስራኤል ጦር ትናንት ማምሻውን በቴህራን በፈጸመው ጥቃት ባለፈው ሳምንት የተገደሉትን ወታደራዊ አዛዥ የተኩትን አሊ ሻድማኒን መግደሉን አስታወቀ።

ሻድማኒ የኢራን ጥምር ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያስተባብረው የአብዮታዊ ዘቡ ካህታም አል አንቢያ የተሰኘው ማዕከላዊ ዋና መስሪያ ቤት ኃላፊ ሆነው የተሾሙት በቅርቡ ነበር።

ከሳቸው በፊት ተቋሙን ይመሩ የነበሩት ጎላማሊ ራሺድ በእስራኤል ጦር ባለፈው ሳምንት መገደላቸውን ተከትሎ ነበር ወደ ኃላፊነት የመጡት።

የኢራን መገናኛ ብዙኃን ስለ ሻድማኒ ሞት የዘገቡት ነገር የለም ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

@Yenetube @Fikerassefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54733

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA