Telegram Group & Telegram Channel
የአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግስት

ክፍል-ሁለት፦

አፄ ዮሐንስ 1ኛ በተለያዩ አገሮች ለጦርነትም፣ለሌላም ጉዳይ በሚጓዙበት ጊዜ በየደረሱበት አገር ሁሉ የሕዝቡን መሻት እየጠየቁ፣ህዝቡ የፈለገውን ነገር እየሰሩ፣ችግራችን ነው ያሉትን ነገር ሁሉ መፍትሔ እየሰጡ ነበረ የሚጓዙት።በርካታ ስራቸውም ዛሬ ድረስ እንደ ቅርስነት ተቀምጦ ሲገኝ፣የገነቧቸው ግንባታዎችም እስከ አሁን ተጠብቀው ለህዝብና ለምዕመኑ ግልጋሎት እየሰጡ ይገኛሉ።ከእነዚህ ውስጥም ከአገው ምድር የአገው ግምጃ ቤት ማርያምንና ሌሎች አብያተክርስቲያናትንም አስገንብተዋል።
እኒህ ንጉሠ ነገስት በጦር ሜዳ ውሎ ስኬትን፣በደግ ተግባራቸው በሕዝቡ ዘንድ ተወዳጅነትን፣በመንፈሳዊ ስራቸው ፅድቅን እንደገበዩ ይነገርላቸዋል።በተለይም መንፈሳዊነታቸው"ወደር የለሽ"የተባለለት ነበር።ሌሎችን ትተን አንዱን እንይላቸው።
ባለቤታቸው እቴጌ ሠብለወንጌል ከንስሐ አባታቸው(አንዳንድ መፅሐፍት ከመልከኛው ምግብ አብሳያቸው ጋር ነው ይላሉ)ፍቅር እንደጀመሩ በሰፊው ይነገር ነበር። አፄ ዮሐንስም ጉዳዩን በደንብ አውቀውታል።ከእለታት አንድ ቀን ንስሃ አባታቸው፣እቴጌ ሠብለ ወንጌልና አፄ ዮሐንስ 1ኛ በአንድ ማዕድ ቀርበው የተጠበሰ ዓሳ ይመገባሉ።አፄ ዮሀንስ ቤተ መንግስታቸው ውስጥ በሚገኘው የመኖሪያ ክፍላቸው በር ላይ እንደ ጠቢቡ ሰለሞን ሰው ሰራሽ ባህር አስበጅተው፣በባህሩም ውስጥ ዓሳ አስረብተው፣ከዚህም ዓሳ ውስጥ ተመርጦ እየተሰራ ለምግብነት ይውል ነበር።አሁንም ይሄ ሊበላ የቀረበው ዓሳ ከዚሁ ባህር የተገኘ ነው።እናም በዚህ ጊዜ ንጉሡ "ሶስታችን እውነት በንናገር ይህ የተጠበሰበ ዓሳ በህያውነት ተነስቶ እባህሩ ውስጥ ይገባ ነበር"ብለው ተናገሩ።ከዚህ በኋላ እቴጌይቱ "ቄሱን አግብቼ ብኖር እወዳለሁ"ብለው በግልፅ ተናገሩ።ቄሱም"እቴጌን አግብቼ ብኖር አመርጣለሁ " ሲሉ ንጉሱ ግን "ይችን ከንቱ አለም ንቄ ብመንን እወዳለሁ" ብለው ሶስቱም እውነት ተናግረው የየፍላጎታቸውን ተግባር እንደፈፀሙት በርካታ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ።ባሉት መሠረትም የተጠበሰው ዓሳ ነብስ ዘርቶ ወደ ባህሩ ገባ ይባላል።


ይቀጥላል



tg-me.com/yekidst_hager777/2491
Create:
Last Update:

የአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግስት

ክፍል-ሁለት፦

አፄ ዮሐንስ 1ኛ በተለያዩ አገሮች ለጦርነትም፣ለሌላም ጉዳይ በሚጓዙበት ጊዜ በየደረሱበት አገር ሁሉ የሕዝቡን መሻት እየጠየቁ፣ህዝቡ የፈለገውን ነገር እየሰሩ፣ችግራችን ነው ያሉትን ነገር ሁሉ መፍትሔ እየሰጡ ነበረ የሚጓዙት።በርካታ ስራቸውም ዛሬ ድረስ እንደ ቅርስነት ተቀምጦ ሲገኝ፣የገነቧቸው ግንባታዎችም እስከ አሁን ተጠብቀው ለህዝብና ለምዕመኑ ግልጋሎት እየሰጡ ይገኛሉ።ከእነዚህ ውስጥም ከአገው ምድር የአገው ግምጃ ቤት ማርያምንና ሌሎች አብያተክርስቲያናትንም አስገንብተዋል።
እኒህ ንጉሠ ነገስት በጦር ሜዳ ውሎ ስኬትን፣በደግ ተግባራቸው በሕዝቡ ዘንድ ተወዳጅነትን፣በመንፈሳዊ ስራቸው ፅድቅን እንደገበዩ ይነገርላቸዋል።በተለይም መንፈሳዊነታቸው"ወደር የለሽ"የተባለለት ነበር።ሌሎችን ትተን አንዱን እንይላቸው።
ባለቤታቸው እቴጌ ሠብለወንጌል ከንስሐ አባታቸው(አንዳንድ መፅሐፍት ከመልከኛው ምግብ አብሳያቸው ጋር ነው ይላሉ)ፍቅር እንደጀመሩ በሰፊው ይነገር ነበር። አፄ ዮሐንስም ጉዳዩን በደንብ አውቀውታል።ከእለታት አንድ ቀን ንስሃ አባታቸው፣እቴጌ ሠብለ ወንጌልና አፄ ዮሐንስ 1ኛ በአንድ ማዕድ ቀርበው የተጠበሰ ዓሳ ይመገባሉ።አፄ ዮሀንስ ቤተ መንግስታቸው ውስጥ በሚገኘው የመኖሪያ ክፍላቸው በር ላይ እንደ ጠቢቡ ሰለሞን ሰው ሰራሽ ባህር አስበጅተው፣በባህሩም ውስጥ ዓሳ አስረብተው፣ከዚህም ዓሳ ውስጥ ተመርጦ እየተሰራ ለምግብነት ይውል ነበር።አሁንም ይሄ ሊበላ የቀረበው ዓሳ ከዚሁ ባህር የተገኘ ነው።እናም በዚህ ጊዜ ንጉሡ "ሶስታችን እውነት በንናገር ይህ የተጠበሰበ ዓሳ በህያውነት ተነስቶ እባህሩ ውስጥ ይገባ ነበር"ብለው ተናገሩ።ከዚህ በኋላ እቴጌይቱ "ቄሱን አግብቼ ብኖር እወዳለሁ"ብለው በግልፅ ተናገሩ።ቄሱም"እቴጌን አግብቼ ብኖር አመርጣለሁ " ሲሉ ንጉሱ ግን "ይችን ከንቱ አለም ንቄ ብመንን እወዳለሁ" ብለው ሶስቱም እውነት ተናግረው የየፍላጎታቸውን ተግባር እንደፈፀሙት በርካታ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ።ባሉት መሠረትም የተጠበሰው ዓሳ ነብስ ዘርቶ ወደ ባህሩ ገባ ይባላል።


ይቀጥላል

BY ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/yekidst_hager777/2491

View MORE
Open in Telegram


ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ from us


Telegram ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ
FROM USA