በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ግንቦት 23 እና 24 የትምህርት ቤቶች ፌስቲቫል (school festival) እንደሚካሄድ ተገለጸ።
(ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም) ቬስቲቫሉ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እና እርስ በእርስ ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መርሀግብር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፌስቲቫሉን በአጋርነት ከሚያዘጋጀው ቅሩንፉድ ዲጂታልስ ከተሰኘው ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በፌስቲቫሉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,500 በላይ ትምህርት ቤቶች መካከል የተመረጡ 500 ተቋማት እንደሚሳተፉ ጠቁመው መርሀግብሩ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን ለህብረተሰቡ በአግባቡ የሚያስተዋውቁበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት እንደመሆኑ ቢሮው የቅርብ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን አመላክተዋል።
በፌስቲቫሉ የመንግስት ከግል እንዲሁም አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች እንደሚሳተፉ የቅሩንፉድ ዲጂታልስ ስራ አስካሄጅ አቶ መቅድም ደረጀ ጠቁመው በፌስቲቫሉ ከትምህርት ቤቶች ባሻገር በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ ተግባራትን የሚያከናውኑ ተቋማት የሚሳተፉ መሆኑን በመግለጽ በመርሀ ግብሩ ታላቁ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ የተለያዩ ተጽኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የሚያበረታቱበት ፕሮግራም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።
(ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም) ቬስቲቫሉ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እና እርስ በእርስ ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መርሀግብር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፌስቲቫሉን በአጋርነት ከሚያዘጋጀው ቅሩንፉድ ዲጂታልስ ከተሰኘው ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በፌስቲቫሉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,500 በላይ ትምህርት ቤቶች መካከል የተመረጡ 500 ተቋማት እንደሚሳተፉ ጠቁመው መርሀግብሩ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን ለህብረተሰቡ በአግባቡ የሚያስተዋውቁበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት እንደመሆኑ ቢሮው የቅርብ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን አመላክተዋል።
በፌስቲቫሉ የመንግስት ከግል እንዲሁም አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች እንደሚሳተፉ የቅሩንፉድ ዲጂታልስ ስራ አስካሄጅ አቶ መቅድም ደረጀ ጠቁመው በፌስቲቫሉ ከትምህርት ቤቶች ባሻገር በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ ተግባራትን የሚያከናውኑ ተቋማት የሚሳተፉ መሆኑን በመግለጽ በመርሀ ግብሩ ታላቁ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ የተለያዩ ተጽኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የሚያበረታቱበት ፕሮግራም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።
tg-me.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/20792
Create:
Last Update:
Last Update:
በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ግንቦት 23 እና 24 የትምህርት ቤቶች ፌስቲቫል (school festival) እንደሚካሄድ ተገለጸ።
(ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም) ቬስቲቫሉ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እና እርስ በእርስ ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መርሀግብር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፌስቲቫሉን በአጋርነት ከሚያዘጋጀው ቅሩንፉድ ዲጂታልስ ከተሰኘው ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በፌስቲቫሉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,500 በላይ ትምህርት ቤቶች መካከል የተመረጡ 500 ተቋማት እንደሚሳተፉ ጠቁመው መርሀግብሩ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን ለህብረተሰቡ በአግባቡ የሚያስተዋውቁበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት እንደመሆኑ ቢሮው የቅርብ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን አመላክተዋል።
በፌስቲቫሉ የመንግስት ከግል እንዲሁም አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች እንደሚሳተፉ የቅሩንፉድ ዲጂታልስ ስራ አስካሄጅ አቶ መቅድም ደረጀ ጠቁመው በፌስቲቫሉ ከትምህርት ቤቶች ባሻገር በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ ተግባራትን የሚያከናውኑ ተቋማት የሚሳተፉ መሆኑን በመግለጽ በመርሀ ግብሩ ታላቁ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ የተለያዩ ተጽኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የሚያበረታቱበት ፕሮግራም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።
(ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም) ቬስቲቫሉ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እና እርስ በእርስ ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መርሀግብር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፌስቲቫሉን በአጋርነት ከሚያዘጋጀው ቅሩንፉድ ዲጂታልስ ከተሰኘው ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በፌስቲቫሉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,500 በላይ ትምህርት ቤቶች መካከል የተመረጡ 500 ተቋማት እንደሚሳተፉ ጠቁመው መርሀግብሩ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን ለህብረተሰቡ በአግባቡ የሚያስተዋውቁበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት እንደመሆኑ ቢሮው የቅርብ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን አመላክተዋል።
በፌስቲቫሉ የመንግስት ከግል እንዲሁም አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች እንደሚሳተፉ የቅሩንፉድ ዲጂታልስ ስራ አስካሄጅ አቶ መቅድም ደረጀ ጠቁመው በፌስቲቫሉ ከትምህርት ቤቶች ባሻገር በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ ተግባራትን የሚያከናውኑ ተቋማት የሚሳተፉ መሆኑን በመግለጽ በመርሀ ግብሩ ታላቁ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ የተለያዩ ተጽኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የሚያበረታቱበት ፕሮግራም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።
BY Addis Ababa Education Bureau







Share with your friend now:
tg-me.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/20792