Notice: file_put_contents(): Write of 10068 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Tikvah-University | Telegram Webview: TikvahUniversity/7473 -
Telegram Group & Telegram Channel
Tikvah-University
#ማስታወሻ የጤና ሚኒስቴር ለጤና ባለሙያዎች በሰኔ 2015 ዓ.ም ለሚሰጠው የብቃት ምዘና ፈተና የተፈታኞች ምዝገባ ነገ ሰኔ 19/2015 ዓ.ም ያበቃል። ጤና ሚኒስቴር በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው ከዚህ በፊት የብቃት ምዘና ፈተና ወስደው ላላለፉና በድጋሚ ፈተናውን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በዚህ ወር መጨረሻ የብቃት ምዘና ፈተና ለመስጠት በዝግጅት ላይ…
#Update

የጤና ሚኒስቴር ለጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና የፊታችን አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል።

የብቃት ምዘና ፈተናው ትምህርት ሚኒስቴር ከሚሰጠው የመውጫ ፈተና ጋር በማቀናጀት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።

ፈተናው የፊታችን አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያረጋገጠው ሚኒስቴሩ፤ ፈተናው በኮምፒውተር እንደሚሰጥ ጠቁሟል።

እያንዳንዱ ተፈታኝ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት የቅድመ ፈተና መለማመጃ መውሰድ ይጠበቅበታል።

በፈተናው ዕለት (ሰኔ 30/2015 ዓ.ም) ተፈታኞች ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መገኘት ይኖርባቸዋል ተብሏል፡፡

ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት አይፈቀድም፡፡

ፈተናውን በድጋሜ የምትወስዱ ተመዛኞች ወደ ፈተና ጣቢያ ስትሄዱ የፈተና መለያ ቁጥር QR Code የያዘ ስሊፕ Print አድርጋችሁ መያዝ ይኖርባችኋል።

ለተጨማሪ መረጃ፦ 0118275936 / 952

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/7473
Create:
Last Update:

#Update

የጤና ሚኒስቴር ለጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና የፊታችን አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል።

የብቃት ምዘና ፈተናው ትምህርት ሚኒስቴር ከሚሰጠው የመውጫ ፈተና ጋር በማቀናጀት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።

ፈተናው የፊታችን አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያረጋገጠው ሚኒስቴሩ፤ ፈተናው በኮምፒውተር እንደሚሰጥ ጠቁሟል።

እያንዳንዱ ተፈታኝ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት የቅድመ ፈተና መለማመጃ መውሰድ ይጠበቅበታል።

በፈተናው ዕለት (ሰኔ 30/2015 ዓ.ም) ተፈታኞች ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መገኘት ይኖርባቸዋል ተብሏል፡፡

ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት አይፈቀድም፡፡

ፈተናውን በድጋሜ የምትወስዱ ተመዛኞች ወደ ፈተና ጣቢያ ስትሄዱ የፈተና መለያ ቁጥር QR Code የያዘ ስሊፕ Print አድርጋችሁ መያዝ ይኖርባችኋል።

ለተጨማሪ መረጃ፦ 0118275936 / 952

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University





Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/7473

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Find Channels On Telegram?

Telegram is an aspiring new messaging app that’s taking the world by storm. The app is free, fast, and claims to be one of the safest messengers around. It allows people to connect easily, without any boundaries.You can use channels on Telegram, which are similar to Facebook pages. If you’re wondering how to find channels on Telegram, you’re in the right place. Keep reading and you’ll find out how. Also, you’ll learn more about channels, creating channels yourself, and the difference between private and public Telegram channels.

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA