Telegram Group & Telegram Channel
Tikvah-University
#ማስታወሻ የጤና ሚኒስቴር ለጤና ባለሙያዎች በሰኔ 2015 ዓ.ም ለሚሰጠው የብቃት ምዘና ፈተና የተፈታኞች ምዝገባ ነገ ሰኔ 19/2015 ዓ.ም ያበቃል። ጤና ሚኒስቴር በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው ከዚህ በፊት የብቃት ምዘና ፈተና ወስደው ላላለፉና በድጋሚ ፈተናውን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በዚህ ወር መጨረሻ የብቃት ምዘና ፈተና ለመስጠት በዝግጅት ላይ…
#Update

የጤና ሚኒስቴር ለጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና የፊታችን አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል።

የብቃት ምዘና ፈተናው ትምህርት ሚኒስቴር ከሚሰጠው የመውጫ ፈተና ጋር በማቀናጀት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።

ፈተናው የፊታችን አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያረጋገጠው ሚኒስቴሩ፤ ፈተናው በኮምፒውተር እንደሚሰጥ ጠቁሟል።

እያንዳንዱ ተፈታኝ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት የቅድመ ፈተና መለማመጃ መውሰድ ይጠበቅበታል።

በፈተናው ዕለት (ሰኔ 30/2015 ዓ.ም) ተፈታኞች ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መገኘት ይኖርባቸዋል ተብሏል፡፡

ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት አይፈቀድም፡፡

ፈተናውን በድጋሜ የምትወስዱ ተመዛኞች ወደ ፈተና ጣቢያ ስትሄዱ የፈተና መለያ ቁጥር QR Code የያዘ ስሊፕ Print አድርጋችሁ መያዝ ይኖርባችኋል።

ለተጨማሪ መረጃ፦ 0118275936 / 952

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/7473
Create:
Last Update:

#Update

የጤና ሚኒስቴር ለጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና የፊታችን አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል።

የብቃት ምዘና ፈተናው ትምህርት ሚኒስቴር ከሚሰጠው የመውጫ ፈተና ጋር በማቀናጀት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።

ፈተናው የፊታችን አርብ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያረጋገጠው ሚኒስቴሩ፤ ፈተናው በኮምፒውተር እንደሚሰጥ ጠቁሟል።

እያንዳንዱ ተፈታኝ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት የቅድመ ፈተና መለማመጃ መውሰድ ይጠበቅበታል።

በፈተናው ዕለት (ሰኔ 30/2015 ዓ.ም) ተፈታኞች ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መገኘት ይኖርባቸዋል ተብሏል፡፡

ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት አይፈቀድም፡፡

ፈተናውን በድጋሜ የምትወስዱ ተመዛኞች ወደ ፈተና ጣቢያ ስትሄዱ የፈተና መለያ ቁጥር QR Code የያዘ ስሊፕ Print አድርጋችሁ መያዝ ይኖርባችኋል።

ለተጨማሪ መረጃ፦ 0118275936 / 952

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University





Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/7473

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA