Telegram Group Search
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በምዕራብ ዞን #የሲምቢርቱ_በሪ_ብርጌድ.....እንዲህ የፋሽስቱን ትጥቅ አስጥቶታል!
🔥8
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
#መረጃ፦ትላንት ማለትም በ27/05/25 ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት በደቡብ ምሥራቅ ዞን በምዕራብ አርሲ ዞን ሃበን አርሲ ወረዳ ሾፓ ቡልቱም ቀበሌ ልዩ ስሙ ባሩ በተባለ ሥፍራ ለአሰሳ የወጡት ላይ ባወረደው በከካ 5 ቀርጥፎ ሌሎችን አቁስሎ የተረፉት ወደ መጡበት ፈርጥጠዋል....
🔥1
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
#መረጃ፦ትላንት ማለትም በ27/05/25 በመላው ለንደን የምኖሩ የኦሮሞ ማህበረሰብ የፋሽስቱ የብልፅግና ቡድን በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያወጀው ጦርነትና ፍጹም አረመኔያዊ ጭፍጨፋን በመቃወም ሠልፍ ወተዋል.....በሌሎችም የማህበረሰባችን ይህ መበረታታት አለበት የለንደን የኦሮሞ ኮሚኒቲ ልትመሰገኑ ይገባል!
👍5🔥2👏1
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
👍3🥰3
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
Keenya Lolaan Waaqa!
Gujii lixaa D/Daawwaa Ganda Heemma Kinshoo tti
Kaampii Heemmaa keessatti
Riphee Lolaan Rasaasaan Wal Akooftee Reeffa Walii lafa naxxe...

OROMIYAAN BIYYA

#መረጃ፦በምዕራብ ጉጂ ዞን ዳዋ ወረዳ ሄርማ ኪንሾ ቀበሌ ሄርማን ካምፕ ውስጥ ሽምቅ ተዋጊዎች ተብለው በካምፕ ውስጥ እርስ በእርሳቸው ተለጣልጠው እሬሳቸውን ከምረውታል....
7🔥1
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
FIRE 🔥 🔥 🔥 🔥 🔥
KAAYYOOMSII WAAQA

#Birgeedin_Abiddaa bari barraaqan oliif gadi gussee afaan isheen beektun sirbisiisa jira.

OROMIYAAN BIYYA

#መረጃ፦አሁን ንጋት ላይ ማለትም 29/05/25 ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት #አቢደ_ብርጌድ ፋሽስቱን ብልፅግና ሠራዊት እየወቃው ይገኛል....
3
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
#INJIFANNOO

Gujii bahaa A/sabbaa boruu iddoo addaa magaalaa Dakkaraatti WBO Zoonii kibbaa fi Zoonii madda Albuudaa wol ta'uun humna kallatti lamaan magaalaa seene tumee keessaa baasee Jira Amma harcaan hafte dawwaa riqicha jirti

#ABO_WBOn haa waaru

OROMIYAAN BIYYA

#መረጃ፦ትላንት ማለትም በ27/05/25 ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት በደቡብ ዞን እና የመደ አልቡዳ ዞን በቅንጅት በምሥስራቅ ጉጂ ዞን ሰበቦሩ ወረዳ ደካራ ከተማ አስተዳደር ላይ በሁለት አቅጣጫ ሠብረው በመግባት ከተማዋን ሙሉ ለሙሉ ከፋሽስቱ የብልፅግና ሠራዊት ነፃ ሲያወጡ የተረፈችው ርዝራዥ ኃይል ዳዋ ሪቁቻ ተስባስባ እንዳለችም ታውቋል.....
🔥42🏆2
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
#አሳዛኝ_መረጃ፦ከትላንት በስቲያ ማለትም በ27/05/25 በምሥራቅ ወለጋ ዞን ሳሲጋ ወረዳ ላይ የፋሽስቱ ብልፅግና ቡድን ሦስት ግለሰቦችን ያለምንም ጥፋታቸው ይዘዋቸው በመውሰድ ገለው እንዲህ ጥለዋቸዋል ስማቸው
1- #ኤቦ_አምሳሉ_ሞሲሳ(የሁለት ልጆች አባት)
2- #ኦቦ_ጫሊ_ነጋሳ
3- #ኦቦ_ወርቅነህ_ቡላ(የ80 ዓመት አዛውንት)
እንዲህ አርገው ሜዳ ላይ ጥለዋቸዋል ቤተሰብ ከቦአልቅሶ አንስትቷቸው እንደቀበረም ታውቋል....
2😭2
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#አሳዛኝ_መረጃ፦ይህ የምትመለከቱት ወጣት በፋሽስቱ ብልፅግና አራዊት ነፍሱ ለመውጣት ስታጣጥር ነው.....
ይህ የተፈጸመው በምዕራብ ወለጋ ዞን ቂልጡ ካራ ወረዳ ሌሊሳ ሶዮማ ቀበሌ ሲሆን ይዙህ ቄር ስም ደግሞ #ዳኖ_ጋሮምሳ_ገለታ ይባላል ከዙህ ቀደም አባቱን #ኦቦ ጋሮምሳ_ገለታን ገለው መኖሪያ ቤታቸውን ከነንብረቱ አጋይተውት ነበረ ይህንን ለእናቱ አንድ የሆነውን ወጣት እናቱ ፊት እንዲህ በአሰቃቂ ሁኔታ ረሽነውታል......
😭9👍1
2025/07/09 13:57:13
Back to Top
HTML Embed Code: