Notice: file_put_contents(): Write of 9624 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/62755 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-SPORT
ኤቨርተን ሞይስን ለመሾም ንግግር ላይ ነው ! አሰልጣኝ ሽያን ዳይክን ከሀላፊነት ያሰናበተው ኤቨርተን አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም በንግግር ላይ መሆናቸው ተገልጿል። ኤቨርተን ከያዘው የአሰልጣኝ ዝርዝር ውስጥ አሰልጣኝ ዴቪዲ ሞይስ ትልቅ ግምት የተሰጣቸው አሰልጣኝ መሆናቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። አሰልጣኙ እስካሁን ኤቨርተን ለመረከብ ስምምነት ላይ ባይደርሱም ንግግሮች መቀጠላቸው ተዘግቧል። አሰልጣኝ…
ኤቨርተን አዲስ አሰልጣኝ ሊሾም ነው !

አሰልጣኝ ሽያን ዳይክን ከሀላፊነት ያሰናበተው ኤቨርተን አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም ከጫፍ መድረሳቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።

የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን እያነጋገራቸው የነበሩትን አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ በሀላፊነት ለመሾም ከውሳኔ መድረሱ ተገልጿል።

የ 61ዓመቱ አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ ኤቨርተንን ለሁለተኛ ጊዜ በአሰልጣኝነት የሚመሩ ይሆናል።

ኤቨርተን አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስን በሀላፊነት እንደሾሙ በሚቀጥሉት ሀያ አራት ሰዓታት ውስጥ ይፋ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።

@tikvahethsport          @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/62755
Create:
Last Update:

ኤቨርተን አዲስ አሰልጣኝ ሊሾም ነው !

አሰልጣኝ ሽያን ዳይክን ከሀላፊነት ያሰናበተው ኤቨርተን አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም ከጫፍ መድረሳቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።

የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን እያነጋገራቸው የነበሩትን አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ በሀላፊነት ለመሾም ከውሳኔ መድረሱ ተገልጿል።

የ 61ዓመቱ አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ ኤቨርተንን ለሁለተኛ ጊዜ በአሰልጣኝነት የሚመሩ ይሆናል።

ኤቨርተን አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስን በሀላፊነት እንደሾሙ በሚቀጥሉት ሀያ አራት ሰዓታት ውስጥ ይፋ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።

@tikvahethsport          @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/62755

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The STAR Market, as is implied by the name, is heavily geared toward smaller innovative tech companies, in particular those engaged in strategically important fields, such as biopharmaceuticals, 5G technology, semiconductors, and new energy. The STAR Market currently has 340 listed securities. The STAR Market is seen as important for China’s high-tech and emerging industries, providing a space for smaller companies to raise capital in China. This is especially significant for technology companies that may be viewed with suspicion on overseas stock exchanges.

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

TIKVAH SPORT from us


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA