Telegram Group & Telegram Channel
አልታይ ባይንዲር በአርሰናል ጨዋታ ይሰለፋል !

ማንችስተር ዩናይትድ በእሁዱ የአርሰናል ጨዋታ የግብ ጠባቂ ለውጥ እንደሚያደርግ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ተናግረዋል።

በጨዋታው ቀያዮቹ ሴጣኖች ቱርካዊውን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አልታይ ባይንዲር በግብ ዘብነት እንደሚጠቀሙ አሰልጣኙ አሳውቀዋል።

ማንችስተር ዩናይትድ እሁድ ምሽት 12:00 ከአርሰናል ጋር በኤምሬትስ ስታዲየም የኤፌ ካፕ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/62746
Create:
Last Update:

አልታይ ባይንዲር በአርሰናል ጨዋታ ይሰለፋል !

ማንችስተር ዩናይትድ በእሁዱ የአርሰናል ጨዋታ የግብ ጠባቂ ለውጥ እንደሚያደርግ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ተናግረዋል።

በጨዋታው ቀያዮቹ ሴጣኖች ቱርካዊውን የቡድኑ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂ አልታይ ባይንዲር በግብ ዘብነት እንደሚጠቀሙ አሰልጣኙ አሳውቀዋል።

ማንችስተር ዩናይትድ እሁድ ምሽት 12:00 ከአርሰናል ጋር በኤምሬትስ ስታዲየም የኤፌ ካፕ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/62746

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

TIKVAH SPORT from us


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA