Notice: file_put_contents(): Write of 8769 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/62739 -
Telegram Group & Telegram Channel
" ዳኛው ቀይ ቢሰጥ ልናሸንፍ እንችል ነበር " አርኔ ስሎት

የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ዋና አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ቡድናቸው ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ያሳየው አቋም ከሌሎች ብዙም የተለየ አለመሆኑን ገልጸዋል።

ከነገው የአክሪንግተን የኤፌ ካፕ ጨዋታ በፊት አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ካነሷቸው ሀሳቦች መካከልም :-

- “ ስለ ሊቨርፑል እና ቅቫራትሼሊያን ዝውውር የሚናፈሰው መረጃ 99% ሀሰተኛ ነው ነገርግን በዚህ ጉዳይ አስተያየት አልሰጥም።

- ጃሬል ኳንሳህ ለጨዋታው ዝግጁ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን ፤ ስቦዝላይ ትላንት ከወጣት ቡድኑ ጋር ልምምድ ሰርቷል።

- በእኔ አስተያየት በማንችስተር ዩናይትድ እና ቶተንሀም ጨዋታ ያሳየነው እንቅስቃሴ በሌሎች ጨዋታዎች ካሳየነው ትልቅ ልዩነት አላየሁም።

- በቶተንሀም ጨዋታ ዳኛው ቀይ ቢሰጡ ግብ ሳይቆጠርብን እንወጣ ነበር ምናልባትም እናሸንፍ ነበር ሰዎችም ጥር እንቅስቃሴ ነው ይሉ ነበር።" ሲሉ ተደምጠዋል።

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/62739
Create:
Last Update:

" ዳኛው ቀይ ቢሰጥ ልናሸንፍ እንችል ነበር " አርኔ ስሎት

የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ዋና አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ቡድናቸው ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ያሳየው አቋም ከሌሎች ብዙም የተለየ አለመሆኑን ገልጸዋል።

ከነገው የአክሪንግተን የኤፌ ካፕ ጨዋታ በፊት አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ካነሷቸው ሀሳቦች መካከልም :-

- “ ስለ ሊቨርፑል እና ቅቫራትሼሊያን ዝውውር የሚናፈሰው መረጃ 99% ሀሰተኛ ነው ነገርግን በዚህ ጉዳይ አስተያየት አልሰጥም።

- ጃሬል ኳንሳህ ለጨዋታው ዝግጁ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን ፤ ስቦዝላይ ትላንት ከወጣት ቡድኑ ጋር ልምምድ ሰርቷል።

- በእኔ አስተያየት በማንችስተር ዩናይትድ እና ቶተንሀም ጨዋታ ያሳየነው እንቅስቃሴ በሌሎች ጨዋታዎች ካሳየነው ትልቅ ልዩነት አላየሁም።

- በቶተንሀም ጨዋታ ዳኛው ቀይ ቢሰጡ ግብ ሳይቆጠርብን እንወጣ ነበር ምናልባትም እናሸንፍ ነበር ሰዎችም ጥር እንቅስቃሴ ነው ይሉ ነበር።" ሲሉ ተደምጠዋል።

@Tikvahethsport    @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/62739

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

NEWS: Telegram supports Facetime video calls NOW!

Secure video calling is in high demand. As an alternative to Zoom, many people are using end-to-end encrypted apps such as WhatsApp, FaceTime or Signal to speak to friends and family face-to-face since coronavirus lockdowns started to take place across the world. There’s another option—secure communications app Telegram just added video calling to its feature set, available on both iOS and Android. The new feature is also super secure—like Signal and WhatsApp and unlike Zoom (yet), video calls will be end-to-end encrypted.

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

TIKVAH SPORT from us


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA