Notice: file_put_contents(): Write of 8550 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/60244 -
Telegram Group & Telegram Channel
" ከሽንፈቶቻችን ብዙ ተምረናል " ቡካዮ ሳካ

የመድፈኞቹ የፊት መስመር ተጨዋች ቡካዮ ሳካ ቡድናቸው ባለፉት ጨዋታዎች ካስተናገዳቸው ሽንፈቶች ብዙ መማሩን በሰጠው አስተያየት ተናግሯል።

" ከገጠሙን ሽንፈቶች በብዙ ተምረናል " ያለው ሳካ " አሁን ወደ አሸናፊነታችን ልንመለስ የሚገባን ጊዜ ላይ ደርሰናል" በማለት የዛሬው የኢንተር ሚላን ጨዋታ ወሳኝ መሆኑን ገልጿል።

ተጨዋቹ አያይዞም ቡድናቸው ዛሬ ከምርጥ ቡድን ጋር እንደሚጫወት በመጥቀስ " ነገር ግን እኛ የትኛውም ቡድንን የማሸነፍ አቅም አለን" ብሏል።

ቡካዩ ሳካ አያይዞም በሰሞኑ ውጤት ምክንያ የአርሰናል ተጨዋቾች እና ደጋፊዎች እንዲረጋጉ በሰጠው አስተያየት ጠይቋል።

መድፈኞቹ ዛሬ ምሽት 5:00 በሻምፒዮንስ ሊጉ ከኢንተር ሚላን ጋር ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል።

@Tikvahethsport      @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60244
Create:
Last Update:

" ከሽንፈቶቻችን ብዙ ተምረናል " ቡካዮ ሳካ

የመድፈኞቹ የፊት መስመር ተጨዋች ቡካዮ ሳካ ቡድናቸው ባለፉት ጨዋታዎች ካስተናገዳቸው ሽንፈቶች ብዙ መማሩን በሰጠው አስተያየት ተናግሯል።

" ከገጠሙን ሽንፈቶች በብዙ ተምረናል " ያለው ሳካ " አሁን ወደ አሸናፊነታችን ልንመለስ የሚገባን ጊዜ ላይ ደርሰናል" በማለት የዛሬው የኢንተር ሚላን ጨዋታ ወሳኝ መሆኑን ገልጿል።

ተጨዋቹ አያይዞም ቡድናቸው ዛሬ ከምርጥ ቡድን ጋር እንደሚጫወት በመጥቀስ " ነገር ግን እኛ የትኛውም ቡድንን የማሸነፍ አቅም አለን" ብሏል።

ቡካዩ ሳካ አያይዞም በሰሞኑ ውጤት ምክንያ የአርሰናል ተጨዋቾች እና ደጋፊዎች እንዲረጋጉ በሰጠው አስተያየት ጠይቋል።

መድፈኞቹ ዛሬ ምሽት 5:00 በሻምፒዮንስ ሊጉ ከኢንተር ሚላን ጋር ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል።

@Tikvahethsport      @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60244

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

TIKVAH SPORT from us


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA