Telegram Group & Telegram Channel
ማንችስተር ዩናይትድ እና ቼልሲ ነጥብ ተጋሩ !

በአስረኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከቼልሲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የማንችስተር ዩናይትድን ግብ ብሩኖ ፈርናንዴዝ (በፍ.ቅ.ም) ሲያስቆጥር የቼልሲን የአቻነት ግብ ሞይሰስ ካይሴዶ ከመረብ አሳርፏል።

ፖርቹጋላዊው ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ ከአስራ ሁለት የሊጉ ጨዋታዎች በኋላ የመጀመሪያ ግብ ማስቆጠር ችሏል።

ቼልሲዎች ባለፉት አስራ አንድ አመታት ወደ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም አቅንተው ድል ማድረግ አልቻሉም።

የደረጃ ሰንጠረዡ ምን ይመስላል ?

4⃣ ቼልሲ - 18 ነጥብ
1⃣3⃣ ማንችስተር ዩናይትድ - 12 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታ ?

እሁድ - ማንችስተር ዩናይትድ ከ ሌስተር ሲቲ

እሁድ - ቼልሲ ከ አርሰናል

@Tikvahethsport   @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60139
Create:
Last Update:

ማንችስተር ዩናይትድ እና ቼልሲ ነጥብ ተጋሩ !

በአስረኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከቼልሲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የማንችስተር ዩናይትድን ግብ ብሩኖ ፈርናንዴዝ (በፍ.ቅ.ም) ሲያስቆጥር የቼልሲን የአቻነት ግብ ሞይሰስ ካይሴዶ ከመረብ አሳርፏል።

ፖርቹጋላዊው ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ ከአስራ ሁለት የሊጉ ጨዋታዎች በኋላ የመጀመሪያ ግብ ማስቆጠር ችሏል።

ቼልሲዎች ባለፉት አስራ አንድ አመታት ወደ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም አቅንተው ድል ማድረግ አልቻሉም።

የደረጃ ሰንጠረዡ ምን ይመስላል ?

4⃣ ቼልሲ - 18 ነጥብ
1⃣3⃣ ማንችስተር ዩናይትድ - 12 ነጥብ

ቀጣይ ጨዋታ ?

እሁድ - ማንችስተር ዩናይትድ ከ ሌስተር ሲቲ

እሁድ - ቼልሲ ከ አርሰናል

@Tikvahethsport   @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60139

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

If riding a bucking bronco is your idea of fun, you’re going to love what the stock market has in store. Consider this past week’s ride a preview.The week’s action didn’t look like much, if you didn’t know better. The Dow Jones Industrial Average rose 213.12 points or 0.6%, while the S&P 500 advanced 0.5%, and the Nasdaq Composite ended little changed.

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.TIKVAH SPORT from us


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA