Notice: file_put_contents(): Write of 10891 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-MAGAZINE | Telegram Webview: tikvahethmagazine/19352 -
Telegram Group & Telegram Channel
ወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻዲቅ ላደረጉት አስተዋጽኦ በ91ኛ ዓመት የልደት ቀናቸው እውቅና ተሰጣቸው

የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ወዳጆች ማኅበር ለወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻዲቅ የ20ኛው ክፍለ ዘመን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቅ ሥራና አስተዋፅኦ ያበረከቱ ሴት በሚል እውቅና ሰጥቷቸዋል።

ወ/ሮ ማርታ ገ/ጻዲቅ በ ቀ.ኃ.ሥ ዘመነ መንግስት የመጀመሪያዋ ሴት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል እና የፕሮጀክት ሜርሲ መስራች ናቸው።

ማኅበሩ ያሰናዳው መድረክም የእውቅና የማስታወሻ መድረክም በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ግቢ ራስ መኮንን አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን የወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻድቅ የ 91ኛ ዓመት የልደት ቀናቸውም በዕለቱ ተከብሯል።

ወ/ሮ ማርታ፥ ከባለቤታቸው ጋር በመሠረቱት ፕሮጀክት "ሜርሲ" ከመነሻው ጀምሮ በዝቅተኛ ኑሮ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ላደረጉት የበጎ አድራጎት ሥራ በአሜሪካን ሀገር "#የዓመቱ_እናት" የተባሉ ሲሆን ከTaylor University ሁለቱም የክብር ዶክትሬት ተበርክቶላቸዋል።

የህይወት ታሪካቸው ሲነገርም፥ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የውጭ ሀገር ሴት የበረራ አስተናጋጆችን ሲያዩ ይቆጩ እንደነበርና በሄዱበት ሁሉ የሚያያዋቸውን ሎጋና መልከ መልካም ሴቶች እያግባቡና እያስተማሩ / እያስረዱ ወደ አውሮፕላን የበረራ አስተናጋጃነት ሥራ እንመጡ አድርገዋል።

በ1967 ዓ.ም የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት፣ ለእስር ሊዳርጋቸው እንደሆነ በመስማታቸው ያላቸውን ንብረት ጥለው ከአዲስ አበባ ተነስተው የሰባት ቀን አድካሚ ጉዞ በማድረግ ወደ ኬንያ ተሰደዱ፡፡

ከኬንያ የስደት ቆይታ ወደ ግሪክ ሌላ የስደት ሕይወት አመሩ፡፡ በግሪክ ቆይታቸው ላይ ዘላቂ የሆኑና እስከአሁንም ድረስ የተተገበሩ እና በመተግበር ላይ የሚገኙትን ልዩ ልዩ ሰብዓዊ ተግባራትና ስራዎችን ለመጀመር ቻሉ፡፡

በምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ በተከሰተው ድርቅ ኢትዮጵያም በእጅጉ ተጎድታ ስለነበረ (1977) ሕፃናትን ለመታደግ ወ/ሮ ማርታ "#አጥሚት" የሚባለውን አልሚ ምግብ አስተዋወቁ፡፡

ይህ አልሚ ምግብም በአሜሪካን አገር የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ድርጅት ታይቶ ዕውቅና እንዲሰጠው ለማድረግ በመቻሉ በድርቁ ለተጎዱ ኢትዮጵያዊያን በመላክ የብዙ ሰው ህይወትን ማዳን ተችሏል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ወደተለያዩ 30 አገራት ይህንን አጥሚት የተሰኘ አልሚ ምግብ በመላክ የህፃናትን ሕይወት በመታደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተደርጓል፡፡

@tikvahethmagazine



tg-me.com/tikvahethmagazine/19352
Create:
Last Update:

ወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻዲቅ ላደረጉት አስተዋጽኦ በ91ኛ ዓመት የልደት ቀናቸው እውቅና ተሰጣቸው

የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ወዳጆች ማኅበር ለወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻዲቅ የ20ኛው ክፍለ ዘመን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቅ ሥራና አስተዋፅኦ ያበረከቱ ሴት በሚል እውቅና ሰጥቷቸዋል።

ወ/ሮ ማርታ ገ/ጻዲቅ በ ቀ.ኃ.ሥ ዘመነ መንግስት የመጀመሪያዋ ሴት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል እና የፕሮጀክት ሜርሲ መስራች ናቸው።

ማኅበሩ ያሰናዳው መድረክም የእውቅና የማስታወሻ መድረክም በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ግቢ ራስ መኮንን አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን የወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻድቅ የ 91ኛ ዓመት የልደት ቀናቸውም በዕለቱ ተከብሯል።

ወ/ሮ ማርታ፥ ከባለቤታቸው ጋር በመሠረቱት ፕሮጀክት "ሜርሲ" ከመነሻው ጀምሮ በዝቅተኛ ኑሮ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ላደረጉት የበጎ አድራጎት ሥራ በአሜሪካን ሀገር "#የዓመቱ_እናት" የተባሉ ሲሆን ከTaylor University ሁለቱም የክብር ዶክትሬት ተበርክቶላቸዋል።

የህይወት ታሪካቸው ሲነገርም፥ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የውጭ ሀገር ሴት የበረራ አስተናጋጆችን ሲያዩ ይቆጩ እንደነበርና በሄዱበት ሁሉ የሚያያዋቸውን ሎጋና መልከ መልካም ሴቶች እያግባቡና እያስተማሩ / እያስረዱ ወደ አውሮፕላን የበረራ አስተናጋጃነት ሥራ እንመጡ አድርገዋል።

በ1967 ዓ.ም የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት፣ ለእስር ሊዳርጋቸው እንደሆነ በመስማታቸው ያላቸውን ንብረት ጥለው ከአዲስ አበባ ተነስተው የሰባት ቀን አድካሚ ጉዞ በማድረግ ወደ ኬንያ ተሰደዱ፡፡

ከኬንያ የስደት ቆይታ ወደ ግሪክ ሌላ የስደት ሕይወት አመሩ፡፡ በግሪክ ቆይታቸው ላይ ዘላቂ የሆኑና እስከአሁንም ድረስ የተተገበሩ እና በመተግበር ላይ የሚገኙትን ልዩ ልዩ ሰብዓዊ ተግባራትና ስራዎችን ለመጀመር ቻሉ፡፡

በምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ በተከሰተው ድርቅ ኢትዮጵያም በእጅጉ ተጎድታ ስለነበረ (1977) ሕፃናትን ለመታደግ ወ/ሮ ማርታ "#አጥሚት" የሚባለውን አልሚ ምግብ አስተዋወቁ፡፡

ይህ አልሚ ምግብም በአሜሪካን አገር የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ድርጅት ታይቶ ዕውቅና እንዲሰጠው ለማድረግ በመቻሉ በድርቁ ለተጎዱ ኢትዮጵያዊያን በመላክ የብዙ ሰው ህይወትን ማዳን ተችሏል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ወደተለያዩ 30 አገራት ይህንን አጥሚት የተሰኘ አልሚ ምግብ በመላክ የህፃናትን ሕይወት በመታደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተደርጓል፡፡

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethmagazine/19352

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH MAGAZINE Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

TIKVAH MAGAZINE from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM USA