Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" ይህን ተናግሬያለሁ ብዬ ማመን ይከብደኛል፤ ዘሌንስኪን በጣም ደፋር መሪ ነው " - ዶናልድ ትራምፕ አወዛጋቢው የአሜሪካው ፕሬዝዳነት ዶናልድ ትራምፕ ከዚህ ቀደም " አምባገነን " ሲሉ የጠሯቸውን የዩክሬኑን ፕሬዜዳንት ቮሊድሚር ዘለንስኪን " ጀግና መሪ ነው " ሲሉ አሞካሿቸው። ፕሬዝዳት ትራምፕ በዛሬው ዕለት ከዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው። ትራምፕ አስቀድመው በዋይት…
" በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት ላይ ቁማር እየተጫወትክ ነው " - ትራምፕ

ዛሬ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮልድሚር ዜሌንስኪ አሜሪካ ሄደው ከፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ተገናኝተዋል።

" ውይይት አደረጉ " ለማለት በሚያስቸግር ሁኔታ ትራምፕ እና ባለስልጣኖቻቸው ዜሌንስኪን ሲገስጹ ፣ ንግግራቸውን ሲያቋርጡ፣ ሲመክሯቸው ታይተዋል።

ትራምፕ ዜሌንስኪን ከሩስያ ጋር የገቡበት ጦርነት የሚያቆምበት ጊዜ አሁን ነው ብለዋቸዋል።

" አሁን አንተ የምትወስንበት አቋም ላይ አይደለህም " ሲሉም  ትራምፕ እና ጄዲ ቫንስ ዘለንስኪን ሲገስፁ ነበር።

የገቡበት ጦርነት ያለ ቀድሞው ፕሬዜዳንት ባይደን እና 350 ቢሊዮን ዶላር የአሜሪካ ድጋፍ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ያበቃ ነበር ሲሉም ነግረዋቸዋል።

ትራምፕ " በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት ላይ ቁማር እየተጫወትክ ነው። በሶስተኛው የዓለም ጦርነት ቁማር እየተጫወትክ ነው " ሲሉ ዜሌንስኪን ተናግረዋቸዋል።

" ሀገርህ ችግር ላይ ናት "ም ብለዋቸዋል።

" ደግሞ አመስጋኝ አይደለህም ፤ያ ጥሩ ነገር አይደለም " ሲሉም ገስጸዋቸዋል።

" ወይ ስምምነት ፍጠር ካልሆነ እኛ ከዚህ እንወጣለን። አሁን ምንም የቀረህ የምትመዘው ካርድ የለህም " ሲሉም ተናግረዋቸዋል።

ዘለንስኪ ከትራምፕ ጋር ከነበራቸው የጋለ የቃላት ልውውጥ በኋላ አስቀድመው ዋይት ሃውስን ለቀው ወጥተዋል።

ሁለቱ መሪዎች በጋራ መስጠት የነበረባቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰርዟል።

ትራምፕ ከዘለንስኪ ጋር የጋለ ንግግር ካደረጉ በኋላ በትሩዝ ትስስር ገጻቸው ላይ " ዘለንስኪ ለሰላም ዝግጁ አይደለም። ለሰላም ሲዘጋጅ ተመልሶ መምጣት ይችላል " ብለዋል።

ኢሎን መስክ በX ገጹ ላይ " ዘለንስኪ በአሜሪካ ሕዝብ ፊት እራሱን አዋርዷል " ሲል ፅፏል። #SputnikNews

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94771
Create:
Last Update:

" በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት ላይ ቁማር እየተጫወትክ ነው " - ትራምፕ

ዛሬ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮልድሚር ዜሌንስኪ አሜሪካ ሄደው ከፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ተገናኝተዋል።

" ውይይት አደረጉ " ለማለት በሚያስቸግር ሁኔታ ትራምፕ እና ባለስልጣኖቻቸው ዜሌንስኪን ሲገስጹ ፣ ንግግራቸውን ሲያቋርጡ፣ ሲመክሯቸው ታይተዋል።

ትራምፕ ዜሌንስኪን ከሩስያ ጋር የገቡበት ጦርነት የሚያቆምበት ጊዜ አሁን ነው ብለዋቸዋል።

" አሁን አንተ የምትወስንበት አቋም ላይ አይደለህም " ሲሉም  ትራምፕ እና ጄዲ ቫንስ ዘለንስኪን ሲገስፁ ነበር።

የገቡበት ጦርነት ያለ ቀድሞው ፕሬዜዳንት ባይደን እና 350 ቢሊዮን ዶላር የአሜሪካ ድጋፍ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ያበቃ ነበር ሲሉም ነግረዋቸዋል።

ትራምፕ " በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት ላይ ቁማር እየተጫወትክ ነው። በሶስተኛው የዓለም ጦርነት ቁማር እየተጫወትክ ነው " ሲሉ ዜሌንስኪን ተናግረዋቸዋል።

" ሀገርህ ችግር ላይ ናት "ም ብለዋቸዋል።

" ደግሞ አመስጋኝ አይደለህም ፤ያ ጥሩ ነገር አይደለም " ሲሉም ገስጸዋቸዋል።

" ወይ ስምምነት ፍጠር ካልሆነ እኛ ከዚህ እንወጣለን። አሁን ምንም የቀረህ የምትመዘው ካርድ የለህም " ሲሉም ተናግረዋቸዋል።

ዘለንስኪ ከትራምፕ ጋር ከነበራቸው የጋለ የቃላት ልውውጥ በኋላ አስቀድመው ዋይት ሃውስን ለቀው ወጥተዋል።

ሁለቱ መሪዎች በጋራ መስጠት የነበረባቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰርዟል።

ትራምፕ ከዘለንስኪ ጋር የጋለ ንግግር ካደረጉ በኋላ በትሩዝ ትስስር ገጻቸው ላይ " ዘለንስኪ ለሰላም ዝግጁ አይደለም። ለሰላም ሲዘጋጅ ተመልሶ መምጣት ይችላል " ብለዋል።

ኢሎን መስክ በX ገጹ ላይ " ዘለንስኪ በአሜሪካ ሕዝብ ፊት እራሱን አዋርዷል " ሲል ፅፏል። #SputnikNews

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94771

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA