Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-94765-94766-94767-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/94766 -
Telegram Group & Telegram Channel
" የግብፅ እና ኢትዮጵያ ጨዋታ የኪሳራ ጨዋታዎች ናቸው። ... ለመሸነፍ ለመሸነፍ ብዙ ወጣት ተጫዋቾች አሉን " - መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ

የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር በፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ በተላለፉ ወሳኔዎች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ በትላንትናው ዕለት ሰጥቶ ነበር።

የሊጉ አክስዮን ማህበር የፋይናንስ አጣሪ ተቆጣጣሪ ኮሚቴ የፋይናንስ ደንቡን በጣሱ ክለቦች እና ተጨዋቾች ላይ የቅጣት ውሳኔ ከቀናት በፊት አስተላልፎ የነበረ ሲሆን በተላለፈው ቅጣትም 4 ክለቦች እና 15 ተጫዋቾች ላይ ባደረገው ምርመራ ክለቦቹ የቅድመ ክፍያ(በሶስተኛ ወገን) ከፍለዋል በማለት 45 ሚልዮን ብር ቀጥቷል።

የአክስዮን ማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ በሰሞነኛ የክለቦች የዝውውር ክፍያ ስርዓት ላይ በተሰጠ መግለጫ የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋቾች እንደሚቀጡ አስረግጠው ተናግረዋል።

ከጋዜጠኞች ይቀጣሉ ወይ ? ተብሎ ለተነሳላቸው ጥያቄ " አዎ ይቀጣሉ " ሲሉ መልሰዋል።

በቀጣይ ከግብፅ ጋር ስለሚደረግ ጨዋታ ሲጠየቁም " እሱን ግጥሚያ ብለህ ትጠራለህ ? ማሟያ ነው " ብለዋል።

መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ አያይዘውም " ካፍ ስላስገደደን ነው የምንሄደው የኪሰራ ጨዋታዎች ናቸው ፣ ለመሸነፍ ለመሸነፍ ብዙ ወጣት ተጫዋቾች አሉን " የሚል ምላሽን ለጋዜጠኞች ሰጥተዋል።

ዋልያዎቹ ከሶስት ሳምንት በኃላ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ መርሐ ግብር በሞሮኮ ካሳብላንካ ዛውል አል አረቢ ስታዲየም የግብፅ አቻውን ይገጥማል።

ዋልያዎቹ ለመጨረሻ ጊዜ ከሁለት ዓመት በፊት በሜዳቸው ማድረግ የነበረባቸውን መርሐ ግብር በማላዊ ባደረጉበት ወቅት በሽመልስ በቀለ እና ዳዋ ሆቴሳ ጎሎች 2ለ0 ማሸነፋቸው የሚታወስ ነው።

#TikvahEthiopia

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94766
Create:
Last Update:

" የግብፅ እና ኢትዮጵያ ጨዋታ የኪሳራ ጨዋታዎች ናቸው። ... ለመሸነፍ ለመሸነፍ ብዙ ወጣት ተጫዋቾች አሉን " - መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ

የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር በፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ በተላለፉ ወሳኔዎች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ በትላንትናው ዕለት ሰጥቶ ነበር።

የሊጉ አክስዮን ማህበር የፋይናንስ አጣሪ ተቆጣጣሪ ኮሚቴ የፋይናንስ ደንቡን በጣሱ ክለቦች እና ተጨዋቾች ላይ የቅጣት ውሳኔ ከቀናት በፊት አስተላልፎ የነበረ ሲሆን በተላለፈው ቅጣትም 4 ክለቦች እና 15 ተጫዋቾች ላይ ባደረገው ምርመራ ክለቦቹ የቅድመ ክፍያ(በሶስተኛ ወገን) ከፍለዋል በማለት 45 ሚልዮን ብር ቀጥቷል።

የአክስዮን ማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ በሰሞነኛ የክለቦች የዝውውር ክፍያ ስርዓት ላይ በተሰጠ መግለጫ የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋቾች እንደሚቀጡ አስረግጠው ተናግረዋል።

ከጋዜጠኞች ይቀጣሉ ወይ ? ተብሎ ለተነሳላቸው ጥያቄ " አዎ ይቀጣሉ " ሲሉ መልሰዋል።

በቀጣይ ከግብፅ ጋር ስለሚደረግ ጨዋታ ሲጠየቁም " እሱን ግጥሚያ ብለህ ትጠራለህ ? ማሟያ ነው " ብለዋል።

መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ አያይዘውም " ካፍ ስላስገደደን ነው የምንሄደው የኪሰራ ጨዋታዎች ናቸው ፣ ለመሸነፍ ለመሸነፍ ብዙ ወጣት ተጫዋቾች አሉን " የሚል ምላሽን ለጋዜጠኞች ሰጥተዋል።

ዋልያዎቹ ከሶስት ሳምንት በኃላ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ መርሐ ግብር በሞሮኮ ካሳብላንካ ዛውል አል አረቢ ስታዲየም የግብፅ አቻውን ይገጥማል።

ዋልያዎቹ ለመጨረሻ ጊዜ ከሁለት ዓመት በፊት በሜዳቸው ማድረግ የነበረባቸውን መርሐ ግብር በማላዊ ባደረጉበት ወቅት በሽመልስ በቀለ እና ዳዋ ሆቴሳ ጎሎች 2ለ0 ማሸነፋቸው የሚታወስ ነው።

#TikvahEthiopia

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94766

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

China’s stock markets are some of the largest in the world, with total market capitalization reaching RMB 79 trillion (US$12.2 trillion) in 2020. China’s stock markets are seen as a crucial tool for driving economic growth, in particular for financing the country’s rapidly growing high-tech sectors.Although traditionally closed off to overseas investors, China’s financial markets have gradually been loosening restrictions over the past couple of decades. At the same time, reforms have sought to make it easier for Chinese companies to list on onshore stock exchanges, and new programs have been launched in attempts to lure some of China’s most coveted overseas-listed companies back to the country.

Telegram today rolling out an update which brings with it several new features.The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA