Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፎቶ ፦ ከሌሊቱ 10:35 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 7 ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመኖሪያና ንግድ ቤቶች ላይ የእሳት አደጋ አጋጥሞ እንደነበር የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር የኮሚሽን አሳውቋል።

የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፣ የጸጥታ አካላት የአካባቢዉ ማህበረሰብ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጋቸውን ገልጿል።

ኮሚሽኑ " አደጋ የደረሰበት ቦታና አካባቢ በከተማ ደረጃ ለእሳት አደጋ ተጋላጭ ተብለዉ ከተለዩ የመኖሪያና የንግድ አካባቢዎች አንዱ ነው " ያለ ሲሆን " ቤቶቹ የተገነቡበት ግብአት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታዉ እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ተሽከርካሪዎችን አለማስገባቱ ተደማምሮ የእሳት አደጋዉ እንዲሰፋ ምክንያት ሆኗል " ብሏል።

በእሳት አደጋዉ በሰዉና በንብረት ላይ የደረሰዉን ጉዳት እንዲሁም የአደጋዉ መንስዔ ተጣርቶ እንደሚገለጽ አመልክቷል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94753
Create:
Last Update:

ፎቶ ፦ ከሌሊቱ 10:35 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 7 ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመኖሪያና ንግድ ቤቶች ላይ የእሳት አደጋ አጋጥሞ እንደነበር የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር የኮሚሽን አሳውቋል።

የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፣ የጸጥታ አካላት የአካባቢዉ ማህበረሰብ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጋቸውን ገልጿል።

ኮሚሽኑ " አደጋ የደረሰበት ቦታና አካባቢ በከተማ ደረጃ ለእሳት አደጋ ተጋላጭ ተብለዉ ከተለዩ የመኖሪያና የንግድ አካባቢዎች አንዱ ነው " ያለ ሲሆን " ቤቶቹ የተገነቡበት ግብአት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታዉ እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ተሽከርካሪዎችን አለማስገባቱ ተደማምሮ የእሳት አደጋዉ እንዲሰፋ ምክንያት ሆኗል " ብሏል።

በእሳት አደጋዉ በሰዉና በንብረት ላይ የደረሰዉን ጉዳት እንዲሁም የአደጋዉ መንስዔ ተጣርቶ እንደሚገለጽ አመልክቷል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA










Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94753

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How To Find Channels On Telegram?

There are multiple ways you can search for Telegram channels. One of the methods is really logical and you should all know it by now. We’re talking about using Telegram’s native search option. Make sure to download Telegram from the official website or update it to the latest version, using this link. Once you’ve installed Telegram, you can simply open the app and use the search bar. Tap on the magnifier icon and search for a channel that might interest you (e.g. Marvel comics). Even though this is the easiest method for searching Telegram channels, it isn’t the best one. This method is limited because it shows you only a couple of results per search.

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA