TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፎቶ ፦ ከሌሊቱ 10:35 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 7 ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመኖሪያና ንግድ ቤቶች ላይ የእሳት አደጋ አጋጥሞ እንደነበር የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር የኮሚሽን አሳውቋል።
የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፣ የጸጥታ አካላት የአካባቢዉ ማህበረሰብ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጋቸውን ገልጿል።
ኮሚሽኑ " አደጋ የደረሰበት ቦታና አካባቢ በከተማ ደረጃ ለእሳት አደጋ ተጋላጭ ተብለዉ ከተለዩ የመኖሪያና የንግድ አካባቢዎች አንዱ ነው " ያለ ሲሆን " ቤቶቹ የተገነቡበት ግብአት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታዉ እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ተሽከርካሪዎችን አለማስገባቱ ተደማምሮ የእሳት አደጋዉ እንዲሰፋ ምክንያት ሆኗል " ብሏል።
በእሳት አደጋዉ በሰዉና በንብረት ላይ የደረሰዉን ጉዳት እንዲሁም የአደጋዉ መንስዔ ተጣርቶ እንደሚገለጽ አመልክቷል።
@tikvahethiopia
የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፣ የጸጥታ አካላት የአካባቢዉ ማህበረሰብ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጋቸውን ገልጿል።
ኮሚሽኑ " አደጋ የደረሰበት ቦታና አካባቢ በከተማ ደረጃ ለእሳት አደጋ ተጋላጭ ተብለዉ ከተለዩ የመኖሪያና የንግድ አካባቢዎች አንዱ ነው " ያለ ሲሆን " ቤቶቹ የተገነቡበት ግብአት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታዉ እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ተሽከርካሪዎችን አለማስገባቱ ተደማምሮ የእሳት አደጋዉ እንዲሰፋ ምክንያት ሆኗል " ብሏል።
በእሳት አደጋዉ በሰዉና በንብረት ላይ የደረሰዉን ጉዳት እንዲሁም የአደጋዉ መንስዔ ተጣርቶ እንደሚገለጽ አመልክቷል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94750
Create:
Last Update:
Last Update:
ፎቶ ፦ ከሌሊቱ 10:35 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 7 ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመኖሪያና ንግድ ቤቶች ላይ የእሳት አደጋ አጋጥሞ እንደነበር የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር የኮሚሽን አሳውቋል።
የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፣ የጸጥታ አካላት የአካባቢዉ ማህበረሰብ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጋቸውን ገልጿል።
ኮሚሽኑ " አደጋ የደረሰበት ቦታና አካባቢ በከተማ ደረጃ ለእሳት አደጋ ተጋላጭ ተብለዉ ከተለዩ የመኖሪያና የንግድ አካባቢዎች አንዱ ነው " ያለ ሲሆን " ቤቶቹ የተገነቡበት ግብአት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታዉ እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ተሽከርካሪዎችን አለማስገባቱ ተደማምሮ የእሳት አደጋዉ እንዲሰፋ ምክንያት ሆኗል " ብሏል።
በእሳት አደጋዉ በሰዉና በንብረት ላይ የደረሰዉን ጉዳት እንዲሁም የአደጋዉ መንስዔ ተጣርቶ እንደሚገለጽ አመልክቷል።
@tikvahethiopia
የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፣ የጸጥታ አካላት የአካባቢዉ ማህበረሰብ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጋቸውን ገልጿል።
ኮሚሽኑ " አደጋ የደረሰበት ቦታና አካባቢ በከተማ ደረጃ ለእሳት አደጋ ተጋላጭ ተብለዉ ከተለዩ የመኖሪያና የንግድ አካባቢዎች አንዱ ነው " ያለ ሲሆን " ቤቶቹ የተገነቡበት ግብአት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታዉ እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ተሽከርካሪዎችን አለማስገባቱ ተደማምሮ የእሳት አደጋዉ እንዲሰፋ ምክንያት ሆኗል " ብሏል።
በእሳት አደጋዉ በሰዉና በንብረት ላይ የደረሰዉን ጉዳት እንዲሁም የአደጋዉ መንስዔ ተጣርቶ እንደሚገለጽ አመልክቷል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94750