Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፎቶ ፦ ከሌሊቱ 10:35 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 7 ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመኖሪያና ንግድ ቤቶች ላይ የእሳት አደጋ አጋጥሞ እንደነበር የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር የኮሚሽን አሳውቋል።

የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፣ የጸጥታ አካላት የአካባቢዉ ማህበረሰብ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጋቸውን ገልጿል።

ኮሚሽኑ " አደጋ የደረሰበት ቦታና አካባቢ በከተማ ደረጃ ለእሳት አደጋ ተጋላጭ ተብለዉ ከተለዩ የመኖሪያና የንግድ አካባቢዎች አንዱ ነው " ያለ ሲሆን " ቤቶቹ የተገነቡበት ግብአት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታዉ እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ተሽከርካሪዎችን አለማስገባቱ ተደማምሮ የእሳት አደጋዉ እንዲሰፋ ምክንያት ሆኗል " ብሏል።

በእሳት አደጋዉ በሰዉና በንብረት ላይ የደረሰዉን ጉዳት እንዲሁም የአደጋዉ መንስዔ ተጣርቶ እንደሚገለጽ አመልክቷል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94750
Create:
Last Update:

ፎቶ ፦ ከሌሊቱ 10:35 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 7 ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመኖሪያና ንግድ ቤቶች ላይ የእሳት አደጋ አጋጥሞ እንደነበር የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር የኮሚሽን አሳውቋል።

የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ማዋል የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፣ የጸጥታ አካላት የአካባቢዉ ማህበረሰብ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ርብርብ ማድረጋቸውን ገልጿል።

ኮሚሽኑ " አደጋ የደረሰበት ቦታና አካባቢ በከተማ ደረጃ ለእሳት አደጋ ተጋላጭ ተብለዉ ከተለዩ የመኖሪያና የንግድ አካባቢዎች አንዱ ነው " ያለ ሲሆን " ቤቶቹ የተገነቡበት ግብአት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታዉ እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ተሽከርካሪዎችን አለማስገባቱ ተደማምሮ የእሳት አደጋዉ እንዲሰፋ ምክንያት ሆኗል " ብሏል።

በእሳት አደጋዉ በሰዉና በንብረት ላይ የደረሰዉን ጉዳት እንዲሁም የአደጋዉ መንስዔ ተጣርቶ እንደሚገለጽ አመልክቷል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA










Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94750

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Traders also expressed uncertainty about the situation with China Evergrande, as the indebted property company has not provided clarification about a key interest payment.In economic news, the Commerce Department reported an unexpected increase in U.S. new home sales in August.Crude oil prices climbed Friday and front-month WTI oil futures contracts saw gains for a fifth straight week amid tighter supplies. West Texas Intermediate Crude oil futures for November rose $0.68 or 0.9 percent at 73.98 a barrel. WTI Crude futures gained 2.8 percent for the week.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA