Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-94740-94741-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/94741 -
Telegram Group & Telegram Channel
" በአደራ የሰበሰብነውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ለተለያዩ አገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ለግሰናል " - ዳሽን ባንክ

ዳሽን ባንክ ዛሬ “ ሸሪክ ” የተሰኘውን ከወለድ ነፃ አገልግሎት የ7ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በዋና መስሪያ ቤቱ አክብሯል።

በዚህም ከደንበኞቹ በአደራ የሰበሰበውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ለተለያዩ አገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች መለገሱን አስታውቋል፡፡ 

በዛሬው ዕለትም ለ31 ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ መደረጉ ነው የተገለጸው።

በከወለድ ነፃ አገልግሎት ብቻ ከ1 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ማፍራት መቻሉ የተገለጸ ሲሆን፣ የአገልግሎቱ ቺፍ ኦፊሰር አቶ መስፍን በዙ ባደረጉት ንግግር አመኔታቸውን ለሰጡ ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል።

የካቲት 26/2010 ዓ/ም በአንድ መስኮት የተጀመረው አገልግሎት አድጎ ከ80 በላይ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችና ከ800 በላይ በሆኑ ቅርንጫፎች በመስኮት ለደንበኞቹ የተሟላ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ተጠቁሟል።

በሱማሌ ክልል ለሚገኙ ሴት ስራ ፈጣሪዎች ከወለድ ነጻ በሆነ መንገድ 100 ሚሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ብድር ማቅረቡን አስታውሷል።

" ሸሪክ " እ.ኤ.አ ህዳር 28/ 2023 በባህሬን ማናማ በተካሄደው 9ኛው የኢስላሚክ ሪቴል ባንክ ሽልማት ላይ “ጠንካራ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በኢትዮጵያ የሚሰጥ ባንክ” በሚል አይ ኤፍ ኤ ከተሰኘው ድርጅት ዕውቅና ማግኘቱ ተገልጿል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94741
Create:
Last Update:

" በአደራ የሰበሰብነውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ለተለያዩ አገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ለግሰናል " - ዳሽን ባንክ

ዳሽን ባንክ ዛሬ “ ሸሪክ ” የተሰኘውን ከወለድ ነፃ አገልግሎት የ7ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በዋና መስሪያ ቤቱ አክብሯል።

በዚህም ከደንበኞቹ በአደራ የሰበሰበውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ለተለያዩ አገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች መለገሱን አስታውቋል፡፡ 

በዛሬው ዕለትም ለ31 ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ መደረጉ ነው የተገለጸው።

በከወለድ ነፃ አገልግሎት ብቻ ከ1 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ማፍራት መቻሉ የተገለጸ ሲሆን፣ የአገልግሎቱ ቺፍ ኦፊሰር አቶ መስፍን በዙ ባደረጉት ንግግር አመኔታቸውን ለሰጡ ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል።

የካቲት 26/2010 ዓ/ም በአንድ መስኮት የተጀመረው አገልግሎት አድጎ ከ80 በላይ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችና ከ800 በላይ በሆኑ ቅርንጫፎች በመስኮት ለደንበኞቹ የተሟላ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ተጠቁሟል።

በሱማሌ ክልል ለሚገኙ ሴት ስራ ፈጣሪዎች ከወለድ ነጻ በሆነ መንገድ 100 ሚሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ብድር ማቅረቡን አስታውሷል።

" ሸሪክ " እ.ኤ.አ ህዳር 28/ 2023 በባህሬን ማናማ በተካሄደው 9ኛው የኢስላሚክ ሪቴል ባንክ ሽልማት ላይ “ጠንካራ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በኢትዮጵያ የሚሰጥ ባንክ” በሚል አይ ኤፍ ኤ ከተሰኘው ድርጅት ዕውቅና ማግኘቱ ተገልጿል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94741

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA