Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-94671-94672-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/94671 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ፈጣሪ ይጠብቀን እንጂ የዛሬውስ እጅግ ያስፈራ ነበር " - ነዋሪዎች

ለሊት ከ8:46-8:48 ባለው ጊዜ ከወትሮ የተለየ በርካታ ሰዎችን ከተኙበት ጥንልቅ እንቅልፍ ሁሉ ሳይቀር የቀሰቀሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

እስካሁን ባለው መጠኑን  የዓለም አቀፍ ተቋማት ከ5.0 - 5.3 በሬክተር ስኬል መዝግበውታል።

የጀርመን ጂኦ ሳይንስ ጥናትና ምርምር ማዕከል መንቀጥቀጡ ከጭሮ ሰሜን ምዕራብ 60 ኪሎሜትር ላይ የተከሰተ ነው ብሏል።

የአሜሪካው ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ደግሞ ቦታውን በተመሳሳይ ገልጾ መጠኑ በሬክተር ስኬል 5.3 ነው ሲል አመልክቷል።

በርካታ አፋርና አካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች መልዕክታቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ልከዋል።

" አላህ ይጠብቀን ምን አይነት አስፈሪ መንቀጥቀጥ እንደነበር በቦታው ያለ ሰው ብቻ ያውቀዋል " ሲል አንድ የቤተሰባችን አባል ክስተቱን ገልጿል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ከሌሎች በርካታ ከተሞችም ከቤተሰቦቹ መልዕክቶችን እየተቀበለ ይገኛል።

ንዝረት ከነበረባቸው ከተሞች መካከል አዲስ አበባ እና አካባቢዋ ዋነኞቹ ናቸው።

የሽሮ ሜዳ፣ ጎሮ፣ ፊሊዶሮ፣ ፓስተር ፓውሎስ ሆስፒታል፣ አባዶ፣ አያት ፣ ጀሞ፣ ሰፈራ፣ ጋርመንት ፣ ፈንሳይ፣ ሰሚት ፣ ባልደራስ ፣ ገርጂ፣ ኮዬ ፈጬ፣ ላፍቶ፣ ሰሜን ማዘጋጃ ፣ ቱሉ ዲምቱ፣ ኮዬ ፈጬ ... ሌሎችም አብዛኛው የአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ሰፈሮች የሚኖሩ ነዋሪዎች ንዝረቱ ከፍ ብሎ ተሰምቷቸዋል።

አንድ የቤተሰባችን አባል 5ኛ ፎቅ ላይ እንደምትኖር ገልጻ " እጅግ ያስፈራ ነበር የዛሬው ከሁሉም ነው የተለየብኝ ህንፃው ተደረመሰ እያልኩ ነው ያለፈው " ብላለች።

ሌላኛው ፤ " ፈጣሪ ይጠብቀን እንጂ የዛሬው ያስፈራ ነበር። እኔ አልጋው እየተነቃነቀ መስሎኝም ነበር ከዚህ በፊት እንዲህ ተሰምቶኝ አያውቅም በድንገት መሆኑ ደሞ ሁላችንንም አስፈርቶ ነበር " ብሏል።

ሌላ አንድ የቤተሰባችን አባል ደሞ ፥ " እኔን ጨምሮ ሁሉም ቤት ውስጥ ያለነው ተነስተን ቁጭ ለማለት ተገደናል ፤ እንዲህ ተሰምቶን ስለማያውቅ ተደናግጠናል በተለይ የህንፃው ከፍተኛው ወለል ላይ ስሜቱ ያስታውቅ ነበር " ብሏል።

ምንም እንኳን የዓለም አቀፍ ተቋማት መጠኑን ከ5. 0 እስከ 5.3 በሬክተር ስኬል ቢመዘግቡትም ስሜቱ ግን ከወትሮ የተለየና ጠንካራ ነበር።

#TikvahEthiopiaFamily

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94671
Create:
Last Update:

" ፈጣሪ ይጠብቀን እንጂ የዛሬውስ እጅግ ያስፈራ ነበር " - ነዋሪዎች

ለሊት ከ8:46-8:48 ባለው ጊዜ ከወትሮ የተለየ በርካታ ሰዎችን ከተኙበት ጥንልቅ እንቅልፍ ሁሉ ሳይቀር የቀሰቀሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

እስካሁን ባለው መጠኑን  የዓለም አቀፍ ተቋማት ከ5.0 - 5.3 በሬክተር ስኬል መዝግበውታል።

የጀርመን ጂኦ ሳይንስ ጥናትና ምርምር ማዕከል መንቀጥቀጡ ከጭሮ ሰሜን ምዕራብ 60 ኪሎሜትር ላይ የተከሰተ ነው ብሏል።

የአሜሪካው ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ደግሞ ቦታውን በተመሳሳይ ገልጾ መጠኑ በሬክተር ስኬል 5.3 ነው ሲል አመልክቷል።

በርካታ አፋርና አካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች መልዕክታቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ልከዋል።

" አላህ ይጠብቀን ምን አይነት አስፈሪ መንቀጥቀጥ እንደነበር በቦታው ያለ ሰው ብቻ ያውቀዋል " ሲል አንድ የቤተሰባችን አባል ክስተቱን ገልጿል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ከሌሎች በርካታ ከተሞችም ከቤተሰቦቹ መልዕክቶችን እየተቀበለ ይገኛል።

ንዝረት ከነበረባቸው ከተሞች መካከል አዲስ አበባ እና አካባቢዋ ዋነኞቹ ናቸው።

የሽሮ ሜዳ፣ ጎሮ፣ ፊሊዶሮ፣ ፓስተር ፓውሎስ ሆስፒታል፣ አባዶ፣ አያት ፣ ጀሞ፣ ሰፈራ፣ ጋርመንት ፣ ፈንሳይ፣ ሰሚት ፣ ባልደራስ ፣ ገርጂ፣ ኮዬ ፈጬ፣ ላፍቶ፣ ሰሜን ማዘጋጃ ፣ ቱሉ ዲምቱ፣ ኮዬ ፈጬ ... ሌሎችም አብዛኛው የአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ሰፈሮች የሚኖሩ ነዋሪዎች ንዝረቱ ከፍ ብሎ ተሰምቷቸዋል።

አንድ የቤተሰባችን አባል 5ኛ ፎቅ ላይ እንደምትኖር ገልጻ " እጅግ ያስፈራ ነበር የዛሬው ከሁሉም ነው የተለየብኝ ህንፃው ተደረመሰ እያልኩ ነው ያለፈው " ብላለች።

ሌላኛው ፤ " ፈጣሪ ይጠብቀን እንጂ የዛሬው ያስፈራ ነበር። እኔ አልጋው እየተነቃነቀ መስሎኝም ነበር ከዚህ በፊት እንዲህ ተሰምቶኝ አያውቅም በድንገት መሆኑ ደሞ ሁላችንንም አስፈርቶ ነበር " ብሏል።

ሌላ አንድ የቤተሰባችን አባል ደሞ ፥ " እኔን ጨምሮ ሁሉም ቤት ውስጥ ያለነው ተነስተን ቁጭ ለማለት ተገደናል ፤ እንዲህ ተሰምቶን ስለማያውቅ ተደናግጠናል በተለይ የህንፃው ከፍተኛው ወለል ላይ ስሜቱ ያስታውቅ ነበር " ብሏል።

ምንም እንኳን የዓለም አቀፍ ተቋማት መጠኑን ከ5. 0 እስከ 5.3 በሬክተር ስኬል ቢመዘግቡትም ስሜቱ ግን ከወትሮ የተለየና ጠንካራ ነበር።

#TikvahEthiopiaFamily

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94671

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

To pay the bills, Mr. Durov is issuing investors $1 billion to $1.5 billion of company debt, with the promise of discounted equity if the company eventually goes public, the people briefed on the plans said. He has also announced plans to start selling ads in public Telegram channels as soon as later this year, as well as offering other premium services for businesses and users.

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA