Telegram Group & Telegram Channel
" በአስር ቀናት ዉስጥ የ19 ሰዎች ሕይወት አልፏል " - የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ

በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን አኮቦ ወረዳ ከቀናት በፊት እንደተከሰተ በተነገረዉ የኮሌራ በሽታ በጥቂት ቀናት ብቻ 19 ሰዎች ሲሞቱ ከ280 በላይ ሰዎች ላይ በበሽታዉ መያዛቸውን የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታዉቋል።

ከደቡብ ሱዳን እንደገባ በተገመተዉ ይህ የኮሌራ በሽታ የካቲት 3/2017 ዓ/ም በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን ስር ከሚገኙ አምስት ወረዳዎች አንዱ በሆነዉ አኮቦ ወረዳ መከሰቱን የሚናገሩት የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጋትቤል ጌርማል በሽታዉ ቀስ በቀስም በቀሪዎቹ አራት የዞኑ ወረዳዎች በላሬ፣ በመኮይ፣ በዋንቱዋ፣ በጂካዎ ወረዳዎች መከሰቱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።

በሽታዉ አስቀድሞ የተገኘበት የአኮቦ ወረዳ የሀገራችን ጠረፋና ቦታና በየብስ (በመሬት ላይ) ትራንስፖርት የማይገገባበትና የስልክ አገልግሎት የለሌበት አከባቢ በመሆኑ መረጃ ለመሰብሰብም ሆነ አፋጣኝ የሕክምና እርዳታ ለማድረስ አዳጋች ማድረጉን ጠቁመዉ ከላይ በተጠቀሰዉ በበሽታዉ የተያዙ ሰዎች ቁጥር የአኮቦ ወረዳ መረጃ አለመካተቱን ገልፀዋል።

የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አቤል አስፋዉ በበኩላቸዉ በአሁኑ ወቅት በሽታዉ ከአምስቱ የኑዌር ዞን ወረዳዎች በተጨማሪ በጋምቤላ ከተማና የጋምቤላ ዙሪያ ወረዳ እንዲሁም በክልሉ ባሉ ሶስት የስደተኞች ካምፖች በበሽታዉ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸዉን ተናግረዉ በአሁኑ ወቅት የበሽታዉን ስርጭት መግታት ከክልሉ አቅም በላይ መሆኑን ገልፀዋል።

አሁን ላይ ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚደረገዉን ርብርብ የባለሙያዎች ቁጥር ማነስና የአካባቢዎቹ መልካምድራዊ አቀማመጥ አስቸጋሪ መሆን በተለይም በሽታዉ አስቀድሞ ወደተከሰተበት የአኮቦ ወረዳ ለመሄድ ብቸኛዉ አማራጭ የጀልባ ላይ ጉዞ በመሆኑና በአከባቢዉ የስልክ ኔትወርክ ባለመኖሩ በደቡብ ሱዳን ኔትወርክ መረጃ መለዋወጥ ስራዉ አዳጋች አድርጎታል ብለዋል።

ዶ/ር አቤል አክለዉም የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የበሽታዉን ስርጭት ለመግታት እንዲያግዝ 1.6 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው መድኃኒቶችና ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉንና የፌዴራልና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ድጋፋቸዉን እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቅርበዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94660
Create:
Last Update:

" በአስር ቀናት ዉስጥ የ19 ሰዎች ሕይወት አልፏል " - የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ

በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን አኮቦ ወረዳ ከቀናት በፊት እንደተከሰተ በተነገረዉ የኮሌራ በሽታ በጥቂት ቀናት ብቻ 19 ሰዎች ሲሞቱ ከ280 በላይ ሰዎች ላይ በበሽታዉ መያዛቸውን የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታዉቋል።

ከደቡብ ሱዳን እንደገባ በተገመተዉ ይህ የኮሌራ በሽታ የካቲት 3/2017 ዓ/ም በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን ስር ከሚገኙ አምስት ወረዳዎች አንዱ በሆነዉ አኮቦ ወረዳ መከሰቱን የሚናገሩት የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጋትቤል ጌርማል በሽታዉ ቀስ በቀስም በቀሪዎቹ አራት የዞኑ ወረዳዎች በላሬ፣ በመኮይ፣ በዋንቱዋ፣ በጂካዎ ወረዳዎች መከሰቱን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።

በሽታዉ አስቀድሞ የተገኘበት የአኮቦ ወረዳ የሀገራችን ጠረፋና ቦታና በየብስ (በመሬት ላይ) ትራንስፖርት የማይገገባበትና የስልክ አገልግሎት የለሌበት አከባቢ በመሆኑ መረጃ ለመሰብሰብም ሆነ አፋጣኝ የሕክምና እርዳታ ለማድረስ አዳጋች ማድረጉን ጠቁመዉ ከላይ በተጠቀሰዉ በበሽታዉ የተያዙ ሰዎች ቁጥር የአኮቦ ወረዳ መረጃ አለመካተቱን ገልፀዋል።

የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አቤል አስፋዉ በበኩላቸዉ በአሁኑ ወቅት በሽታዉ ከአምስቱ የኑዌር ዞን ወረዳዎች በተጨማሪ በጋምቤላ ከተማና የጋምቤላ ዙሪያ ወረዳ እንዲሁም በክልሉ ባሉ ሶስት የስደተኞች ካምፖች በበሽታዉ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸዉን ተናግረዉ በአሁኑ ወቅት የበሽታዉን ስርጭት መግታት ከክልሉ አቅም በላይ መሆኑን ገልፀዋል።

አሁን ላይ ወረርሽኙን ለመቆጣጠር የሚደረገዉን ርብርብ የባለሙያዎች ቁጥር ማነስና የአካባቢዎቹ መልካምድራዊ አቀማመጥ አስቸጋሪ መሆን በተለይም በሽታዉ አስቀድሞ ወደተከሰተበት የአኮቦ ወረዳ ለመሄድ ብቸኛዉ አማራጭ የጀልባ ላይ ጉዞ በመሆኑና በአከባቢዉ የስልክ ኔትወርክ ባለመኖሩ በደቡብ ሱዳን ኔትወርክ መረጃ መለዋወጥ ስራዉ አዳጋች አድርጎታል ብለዋል።

ዶ/ር አቤል አክለዉም የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የበሽታዉን ስርጭት ለመግታት እንዲያግዝ 1.6 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው መድኃኒቶችና ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉንና የፌዴራልና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ድጋፋቸዉን እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቅርበዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94660

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Search Filters

With the help of the Search Filters option, users can now filter search results by type. They can do that by using the new tabs: Media, Links, Files and others. Searches can be done based on the particular time period like by typing in the date or even “Yesterday”. If users type in the name of a person, group, channel or bot, an extra filter will be applied to the searches.

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA