TIKVAH-ETHIOPIA
38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀመረ። 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአህጉሪቱ መዲና በሆነችሁ በአዲስ አበባ ዛሬ በይፍ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው ከ35 በላይ የሀገር መሪዎች፣ አንድ ንጉስ፣ 19 ቀዳማዊት እመቤቶች፣ ሁለት ምክትል ፕሬዚዳንቶች፣ አንድ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ሁለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ…
#AU
38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተጠናቋል።
በጉባዔው ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም የሕብረቱ ተቋማት እና አደረጃጀቶች አመራሮች ተሳትፈዋል።
በጉባኤው ፦
➡️ የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ማሻሻያዎች፣
➡️ የማካካሻ ፍትህ፣
➡️ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ለማግኘት እየተደረጉ ያሉ እንቅስቃሴዎች፣
➡️ አህጉራዊ ሰላምና ደህንነት፣
➡️ የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና አፈጻጸምና አህጉራዊ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር፣
➡️ ግብርናና የአየር ንብረት ለውጥ፣
➡️ ሰብዓዊ መብቶች፣
➡️ ስርዓተ ጾታና ወጣቶችን ማብቃት እንዲሁም የተቋማትና አደረጃጀቶች ምርጫ ውይይት ከተደረገባቸው ዋንኛ አጀንዳዎች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።
የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ተቋማት አመራሮች ጋር መክረዋል።
ባለፉት ቀናት እጅግ በርካታ አህጉር አቀፍ መሪዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎችን ፣ እንግዶችን ስታስተናግድ የቆየችው የአፍሪካና የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ እንግዶቿን እየሸኘች ትገኛለች።
@tikvahethiopia
38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተጠናቋል።
በጉባዔው ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም የሕብረቱ ተቋማት እና አደረጃጀቶች አመራሮች ተሳትፈዋል።
በጉባኤው ፦
➡️ የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ማሻሻያዎች፣
➡️ የማካካሻ ፍትህ፣
➡️ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ለማግኘት እየተደረጉ ያሉ እንቅስቃሴዎች፣
➡️ አህጉራዊ ሰላምና ደህንነት፣
➡️ የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና አፈጻጸምና አህጉራዊ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር፣
➡️ ግብርናና የአየር ንብረት ለውጥ፣
➡️ ሰብዓዊ መብቶች፣
➡️ ስርዓተ ጾታና ወጣቶችን ማብቃት እንዲሁም የተቋማትና አደረጃጀቶች ምርጫ ውይይት ከተደረገባቸው ዋንኛ አጀንዳዎች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።
የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ተቋማት አመራሮች ጋር መክረዋል።
ባለፉት ቀናት እጅግ በርካታ አህጉር አቀፍ መሪዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎችን ፣ እንግዶችን ስታስተናግድ የቆየችው የአፍሪካና የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ እንግዶቿን እየሸኘች ትገኛለች።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94524
Create:
Last Update:
Last Update:
#AU
38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተጠናቋል።
በጉባዔው ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም የሕብረቱ ተቋማት እና አደረጃጀቶች አመራሮች ተሳትፈዋል።
በጉባኤው ፦
➡️ የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ማሻሻያዎች፣
➡️ የማካካሻ ፍትህ፣
➡️ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ለማግኘት እየተደረጉ ያሉ እንቅስቃሴዎች፣
➡️ አህጉራዊ ሰላምና ደህንነት፣
➡️ የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና አፈጻጸምና አህጉራዊ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር፣
➡️ ግብርናና የአየር ንብረት ለውጥ፣
➡️ ሰብዓዊ መብቶች፣
➡️ ስርዓተ ጾታና ወጣቶችን ማብቃት እንዲሁም የተቋማትና አደረጃጀቶች ምርጫ ውይይት ከተደረገባቸው ዋንኛ አጀንዳዎች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።
የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ተቋማት አመራሮች ጋር መክረዋል።
ባለፉት ቀናት እጅግ በርካታ አህጉር አቀፍ መሪዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎችን ፣ እንግዶችን ስታስተናግድ የቆየችው የአፍሪካና የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ እንግዶቿን እየሸኘች ትገኛለች።
@tikvahethiopia
38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተጠናቋል።
በጉባዔው ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም የሕብረቱ ተቋማት እና አደረጃጀቶች አመራሮች ተሳትፈዋል።
በጉባኤው ፦
➡️ የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ማሻሻያዎች፣
➡️ የማካካሻ ፍትህ፣
➡️ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ለማግኘት እየተደረጉ ያሉ እንቅስቃሴዎች፣
➡️ አህጉራዊ ሰላምና ደህንነት፣
➡️ የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና አፈጻጸምና አህጉራዊ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር፣
➡️ ግብርናና የአየር ንብረት ለውጥ፣
➡️ ሰብዓዊ መብቶች፣
➡️ ስርዓተ ጾታና ወጣቶችን ማብቃት እንዲሁም የተቋማትና አደረጃጀቶች ምርጫ ውይይት ከተደረገባቸው ዋንኛ አጀንዳዎች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።
የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ተቋማት አመራሮች ጋር መክረዋል።
ባለፉት ቀናት እጅግ በርካታ አህጉር አቀፍ መሪዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎችን ፣ እንግዶችን ስታስተናግድ የቆየችው የአፍሪካና የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ እንግዶቿን እየሸኘች ትገኛለች።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94524