Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀመረ። 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአህጉሪቱ መዲና በሆነችሁ በአዲስ አበባ ዛሬ በይፍ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው ከ35 በላይ የሀገር መሪዎች፣ አንድ ንጉስ፣ 19 ቀዳማዊት እመቤቶች፣ ሁለት ምክትል ፕሬዚዳንቶች፣ አንድ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ሁለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ…
#AU

38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተጠናቋል።

በጉባዔው ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም የሕብረቱ ተቋማት እና አደረጃጀቶች አመራሮች ተሳትፈዋል።

በጉባኤው ፦
➡️ የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ማሻሻያዎች፣
➡️ የማካካሻ ፍትህ፣
➡️ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ለማግኘት እየተደረጉ ያሉ እንቅስቃሴዎች፣
➡️ አህጉራዊ ሰላምና ደህንነት፣
➡️ የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና አፈጻጸምና አህጉራዊ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር፣
➡️ ግብርናና የአየር ንብረት ለውጥ፣
➡️ ሰብዓዊ መብቶች፣
➡️ ስርዓተ ጾታና ወጣቶችን ማብቃት እንዲሁም የተቋማትና አደረጃጀቶች ምርጫ ውይይት ከተደረገባቸው ዋንኛ አጀንዳዎች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።

የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ተቋማት አመራሮች ጋር መክረዋል።

ባለፉት ቀናት እጅግ በርካታ አህጉር አቀፍ መሪዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎችን ፣ እንግዶችን ስታስተናግድ የቆየችው የአፍሪካና የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ እንግዶቿን እየሸኘች ትገኛለች።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94519
Create:
Last Update:

#AU

38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተጠናቋል።

በጉባዔው ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም የሕብረቱ ተቋማት እና አደረጃጀቶች አመራሮች ተሳትፈዋል።

በጉባኤው ፦
➡️ የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ማሻሻያዎች፣
➡️ የማካካሻ ፍትህ፣
➡️ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ለማግኘት እየተደረጉ ያሉ እንቅስቃሴዎች፣
➡️ አህጉራዊ ሰላምና ደህንነት፣
➡️ የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና አፈጻጸምና አህጉራዊ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር፣
➡️ ግብርናና የአየር ንብረት ለውጥ፣
➡️ ሰብዓዊ መብቶች፣
➡️ ስርዓተ ጾታና ወጣቶችን ማብቃት እንዲሁም የተቋማትና አደረጃጀቶች ምርጫ ውይይት ከተደረገባቸው ዋንኛ አጀንዳዎች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።

የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ተቋማት አመራሮች ጋር መክረዋል።

ባለፉት ቀናት እጅግ በርካታ አህጉር አቀፍ መሪዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎችን ፣ እንግዶችን ስታስተናግድ የቆየችው የአፍሪካና የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ እንግዶቿን እየሸኘች ትገኛለች።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA











Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94519

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA