TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
“ እግዱ እንዲሰጥ መደረጉ ተገቢነት ስለሌለው እግዱ ሊነሳ ይገባል ”- እናት ፓርቲ
ይግባኝ ባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ያሰራጨው የቤት ግብር ግምት ማሻሻያ የጥናት ሰነድን በተመለከተ ያቀረበው የእግድ ማመልከቻ እንዲነሳለት እናት ፓርቲ ጠየቀ።
ቢሮው፣ “ከሕግ ውጪ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ለከተማው የግብር ሰብሳቢ አካላት የበተነው” ሰነድ ከፍተኛ ግብር የሚጥል፣ የቤት ግብር ክፍያን የሚለውጥ በመሆኑ ‘ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም’ ተብሎ በመመሪያ እንዲሻር በሙሉ ድምፅ” የተሰጠውን ውሳኔ እግድ እንዲሰጠው ማመልከቱን እንደተገነዘበም ፓርቲው ገልጿል።
ፓርቲው ይህን ያለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከውና ጉዳዩን በተመለከተ የተቃውሞ ባወጣው መግለጫ ነው።
ፓርቲው በመግለጫው፣ ይግባኝ ባይ የፌራሉ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ እና አፈጻጸሙ እንዲታገድለት ለእግዱ የተለያዩ ምክንያቶች ማቅረቡን በበደረሰው የእግድ ትዕዛዝ እንዳወቀና ምክንያቶቹን እንደማይቀበላቸው ገልጿል።
በዚህም ፓርቲው፣ ፍርድ ቤት ጥር 9/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት፣ “የይግባኝ አቤቱታው ተመርምሮ የዚህ ችሎት ውሳኔ ውጤት ከመታወቁ በፊት እንደስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢፈጸም ሊካስ የማይችል ጉዳት እንደሚደርስባቸው ስለገመትን” በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ታግዶ እንዲቆይ አዟል” ብሏል።
አክሎ፣ “ይሁን እንጂ ይግባኝ ባይ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊታገድለት እንደሚገባ በምክንያትነት ያቀረባቸው ነጥቦች በሙሉ መሠረተ ቢስ” መሆናቸውን በመጥቀስ የእግድ ትዕዛዙ እንዲነሳ ተቃውሞ አቆርቧል።
ፓርቲው፣ ይግባኝ ባይ፣ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲታገድለት፣ “ውሳኔው ቢፈጸም የከተማ አስተዳደሩን መብትና ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ በመሆኑ” ሲል ምክንያት ማቅረቡን ጠቅሶ፣ የነበረው ክርክር ለከተማ አስተዳደር ተብሎ በተጠበቀለት መብትና ጥቅም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ድሮም በነበረ የግብር ክፍያ መሰረት መሆኑን ገልጿል።
“ይግባኝ ባይ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ከከተማው ነዋሪዎች ላይ በስራ ላይ ባለው አዋጅና ደንብ በተደነገገው መሠረት ግብሩን ለመተመንንና ለመወሰን የፈጠረበት ደንቃራና የአፈጻጸም ችግር በሕግ የተደገፈ ምንም አይነት ምክንያት ዘርዝር” አለማቅረቡን ፓርቲው አስረድቷል።
የእግዱ መነሳት የሚያስገኘውን ጥቅም በገለጸበት አውድ ፓርቲው፣ “የሕግ መሰረት የሌለውንና ከአገራችን ህግ ሥርዓት ውጪ በጥናት ሰነድ ላይ በመመስረት የሚጣል የግብር አተማመንና አሰባሰብ የአገሪቱን የግብር ሥርዓት የሚያናጋ የዘፈቀደ እርምጃ በመሆኑ በፍትህ ስርዓቱ በመጠቀም ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲገባ ያደርጋል” ብሏል።
(የፓርቲው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
ይግባኝ ባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ያሰራጨው የቤት ግብር ግምት ማሻሻያ የጥናት ሰነድን በተመለከተ ያቀረበው የእግድ ማመልከቻ እንዲነሳለት እናት ፓርቲ ጠየቀ።
ቢሮው፣ “ከሕግ ውጪ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ለከተማው የግብር ሰብሳቢ አካላት የበተነው” ሰነድ ከፍተኛ ግብር የሚጥል፣ የቤት ግብር ክፍያን የሚለውጥ በመሆኑ ‘ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም’ ተብሎ በመመሪያ እንዲሻር በሙሉ ድምፅ” የተሰጠውን ውሳኔ እግድ እንዲሰጠው ማመልከቱን እንደተገነዘበም ፓርቲው ገልጿል።
ፓርቲው ይህን ያለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከውና ጉዳዩን በተመለከተ የተቃውሞ ባወጣው መግለጫ ነው።
ፓርቲው በመግለጫው፣ ይግባኝ ባይ የፌራሉ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ እና አፈጻጸሙ እንዲታገድለት ለእግዱ የተለያዩ ምክንያቶች ማቅረቡን በበደረሰው የእግድ ትዕዛዝ እንዳወቀና ምክንያቶቹን እንደማይቀበላቸው ገልጿል።
በዚህም ፓርቲው፣ ፍርድ ቤት ጥር 9/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት፣ “የይግባኝ አቤቱታው ተመርምሮ የዚህ ችሎት ውሳኔ ውጤት ከመታወቁ በፊት እንደስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢፈጸም ሊካስ የማይችል ጉዳት እንደሚደርስባቸው ስለገመትን” በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ታግዶ እንዲቆይ አዟል” ብሏል።
አክሎ፣ “ይሁን እንጂ ይግባኝ ባይ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊታገድለት እንደሚገባ በምክንያትነት ያቀረባቸው ነጥቦች በሙሉ መሠረተ ቢስ” መሆናቸውን በመጥቀስ የእግድ ትዕዛዙ እንዲነሳ ተቃውሞ አቆርቧል።
ፓርቲው፣ ይግባኝ ባይ፣ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲታገድለት፣ “ውሳኔው ቢፈጸም የከተማ አስተዳደሩን መብትና ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ በመሆኑ” ሲል ምክንያት ማቅረቡን ጠቅሶ፣ የነበረው ክርክር ለከተማ አስተዳደር ተብሎ በተጠበቀለት መብትና ጥቅም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ድሮም በነበረ የግብር ክፍያ መሰረት መሆኑን ገልጿል።
“ይግባኝ ባይ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ከከተማው ነዋሪዎች ላይ በስራ ላይ ባለው አዋጅና ደንብ በተደነገገው መሠረት ግብሩን ለመተመንንና ለመወሰን የፈጠረበት ደንቃራና የአፈጻጸም ችግር በሕግ የተደገፈ ምንም አይነት ምክንያት ዘርዝር” አለማቅረቡን ፓርቲው አስረድቷል።
የእግዱ መነሳት የሚያስገኘውን ጥቅም በገለጸበት አውድ ፓርቲው፣ “የሕግ መሰረት የሌለውንና ከአገራችን ህግ ሥርዓት ውጪ በጥናት ሰነድ ላይ በመመስረት የሚጣል የግብር አተማመንና አሰባሰብ የአገሪቱን የግብር ሥርዓት የሚያናጋ የዘፈቀደ እርምጃ በመሆኑ በፍትህ ስርዓቱ በመጠቀም ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲገባ ያደርጋል” ብሏል።
(የፓርቲው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94507
Create:
Last Update:
Last Update:
“ እግዱ እንዲሰጥ መደረጉ ተገቢነት ስለሌለው እግዱ ሊነሳ ይገባል ”- እናት ፓርቲ
ይግባኝ ባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ያሰራጨው የቤት ግብር ግምት ማሻሻያ የጥናት ሰነድን በተመለከተ ያቀረበው የእግድ ማመልከቻ እንዲነሳለት እናት ፓርቲ ጠየቀ።
ቢሮው፣ “ከሕግ ውጪ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ለከተማው የግብር ሰብሳቢ አካላት የበተነው” ሰነድ ከፍተኛ ግብር የሚጥል፣ የቤት ግብር ክፍያን የሚለውጥ በመሆኑ ‘ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም’ ተብሎ በመመሪያ እንዲሻር በሙሉ ድምፅ” የተሰጠውን ውሳኔ እግድ እንዲሰጠው ማመልከቱን እንደተገነዘበም ፓርቲው ገልጿል።
ፓርቲው ይህን ያለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከውና ጉዳዩን በተመለከተ የተቃውሞ ባወጣው መግለጫ ነው።
ፓርቲው በመግለጫው፣ ይግባኝ ባይ የፌራሉ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ እና አፈጻጸሙ እንዲታገድለት ለእግዱ የተለያዩ ምክንያቶች ማቅረቡን በበደረሰው የእግድ ትዕዛዝ እንዳወቀና ምክንያቶቹን እንደማይቀበላቸው ገልጿል።
በዚህም ፓርቲው፣ ፍርድ ቤት ጥር 9/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት፣ “የይግባኝ አቤቱታው ተመርምሮ የዚህ ችሎት ውሳኔ ውጤት ከመታወቁ በፊት እንደስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢፈጸም ሊካስ የማይችል ጉዳት እንደሚደርስባቸው ስለገመትን” በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ታግዶ እንዲቆይ አዟል” ብሏል።
አክሎ፣ “ይሁን እንጂ ይግባኝ ባይ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊታገድለት እንደሚገባ በምክንያትነት ያቀረባቸው ነጥቦች በሙሉ መሠረተ ቢስ” መሆናቸውን በመጥቀስ የእግድ ትዕዛዙ እንዲነሳ ተቃውሞ አቆርቧል።
ፓርቲው፣ ይግባኝ ባይ፣ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲታገድለት፣ “ውሳኔው ቢፈጸም የከተማ አስተዳደሩን መብትና ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ በመሆኑ” ሲል ምክንያት ማቅረቡን ጠቅሶ፣ የነበረው ክርክር ለከተማ አስተዳደር ተብሎ በተጠበቀለት መብትና ጥቅም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ድሮም በነበረ የግብር ክፍያ መሰረት መሆኑን ገልጿል።
“ይግባኝ ባይ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ከከተማው ነዋሪዎች ላይ በስራ ላይ ባለው አዋጅና ደንብ በተደነገገው መሠረት ግብሩን ለመተመንንና ለመወሰን የፈጠረበት ደንቃራና የአፈጻጸም ችግር በሕግ የተደገፈ ምንም አይነት ምክንያት ዘርዝር” አለማቅረቡን ፓርቲው አስረድቷል።
የእግዱ መነሳት የሚያስገኘውን ጥቅም በገለጸበት አውድ ፓርቲው፣ “የሕግ መሰረት የሌለውንና ከአገራችን ህግ ሥርዓት ውጪ በጥናት ሰነድ ላይ በመመስረት የሚጣል የግብር አተማመንና አሰባሰብ የአገሪቱን የግብር ሥርዓት የሚያናጋ የዘፈቀደ እርምጃ በመሆኑ በፍትህ ስርዓቱ በመጠቀም ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲገባ ያደርጋል” ብሏል።
(የፓርቲው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
ይግባኝ ባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ያሰራጨው የቤት ግብር ግምት ማሻሻያ የጥናት ሰነድን በተመለከተ ያቀረበው የእግድ ማመልከቻ እንዲነሳለት እናት ፓርቲ ጠየቀ።
ቢሮው፣ “ከሕግ ውጪ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ለከተማው የግብር ሰብሳቢ አካላት የበተነው” ሰነድ ከፍተኛ ግብር የሚጥል፣ የቤት ግብር ክፍያን የሚለውጥ በመሆኑ ‘ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም’ ተብሎ በመመሪያ እንዲሻር በሙሉ ድምፅ” የተሰጠውን ውሳኔ እግድ እንዲሰጠው ማመልከቱን እንደተገነዘበም ፓርቲው ገልጿል።
ፓርቲው ይህን ያለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከውና ጉዳዩን በተመለከተ የተቃውሞ ባወጣው መግለጫ ነው።
ፓርቲው በመግለጫው፣ ይግባኝ ባይ የፌራሉ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ እና አፈጻጸሙ እንዲታገድለት ለእግዱ የተለያዩ ምክንያቶች ማቅረቡን በበደረሰው የእግድ ትዕዛዝ እንዳወቀና ምክንያቶቹን እንደማይቀበላቸው ገልጿል።
በዚህም ፓርቲው፣ ፍርድ ቤት ጥር 9/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት፣ “የይግባኝ አቤቱታው ተመርምሮ የዚህ ችሎት ውሳኔ ውጤት ከመታወቁ በፊት እንደስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢፈጸም ሊካስ የማይችል ጉዳት እንደሚደርስባቸው ስለገመትን” በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ታግዶ እንዲቆይ አዟል” ብሏል።
አክሎ፣ “ይሁን እንጂ ይግባኝ ባይ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊታገድለት እንደሚገባ በምክንያትነት ያቀረባቸው ነጥቦች በሙሉ መሠረተ ቢስ” መሆናቸውን በመጥቀስ የእግድ ትዕዛዙ እንዲነሳ ተቃውሞ አቆርቧል።
ፓርቲው፣ ይግባኝ ባይ፣ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲታገድለት፣ “ውሳኔው ቢፈጸም የከተማ አስተዳደሩን መብትና ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ በመሆኑ” ሲል ምክንያት ማቅረቡን ጠቅሶ፣ የነበረው ክርክር ለከተማ አስተዳደር ተብሎ በተጠበቀለት መብትና ጥቅም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ድሮም በነበረ የግብር ክፍያ መሰረት መሆኑን ገልጿል።
“ይግባኝ ባይ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ከከተማው ነዋሪዎች ላይ በስራ ላይ ባለው አዋጅና ደንብ በተደነገገው መሠረት ግብሩን ለመተመንንና ለመወሰን የፈጠረበት ደንቃራና የአፈጻጸም ችግር በሕግ የተደገፈ ምንም አይነት ምክንያት ዘርዝር” አለማቅረቡን ፓርቲው አስረድቷል።
የእግዱ መነሳት የሚያስገኘውን ጥቅም በገለጸበት አውድ ፓርቲው፣ “የሕግ መሰረት የሌለውንና ከአገራችን ህግ ሥርዓት ውጪ በጥናት ሰነድ ላይ በመመስረት የሚጣል የግብር አተማመንና አሰባሰብ የአገሪቱን የግብር ሥርዓት የሚያናጋ የዘፈቀደ እርምጃ በመሆኑ በፍትህ ስርዓቱ በመጠቀም ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲገባ ያደርጋል” ብሏል።
(የፓርቲው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94507