Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-94504-94505-94506-94507-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/94507 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
“ እግዱ እንዲሰጥ መደረጉ ተገቢነት ስለሌለው እግዱ ሊነሳ ይገባል ”- እናት ፓርቲ

ይግባኝ ባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ያሰራጨው የቤት ግብር ግምት ማሻሻያ የጥናት ሰነድን በተመለከተ ያቀረበው የእግድ ማመልከቻ እንዲነሳለት እናት ፓርቲ ጠየቀ።

ቢሮው፣ “ከሕግ ውጪ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ለከተማው የግብር ሰብሳቢ አካላት የበተነው” ሰነድ ከፍተኛ ግብር የሚጥል፣ የቤት ግብር ክፍያን የሚለውጥ በመሆኑ ‘ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም’ ተብሎ በመመሪያ እንዲሻር በሙሉ ድምፅ” የተሰጠውን ውሳኔ እግድ እንዲሰጠው ማመልከቱን እንደተገነዘበም ፓርቲው ገልጿል።

ፓርቲው ይህን ያለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከውና ጉዳዩን በተመለከተ የተቃውሞ ባወጣው መግለጫ ነው።

ፓርቲው በመግለጫው፣ ይግባኝ ባይ የፌራሉ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ እና አፈጻጸሙ እንዲታገድለት ለእግዱ የተለያዩ ምክንያቶች ማቅረቡን በበደረሰው የእግድ ትዕዛዝ እንዳወቀና ምክንያቶቹን እንደማይቀበላቸው ገልጿል።

በዚህም ፓርቲው፣ ፍርድ ቤት ጥር 9/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት፣ “የይግባኝ አቤቱታው ተመርምሮ የዚህ ችሎት ውሳኔ ውጤት ከመታወቁ በፊት እንደስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢፈጸም ሊካስ የማይችል ጉዳት እንደሚደርስባቸው ስለገመትን” በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ታግዶ እንዲቆይ አዟል” ብሏል።

አክሎ፣ “ይሁን እንጂ ይግባኝ ባይ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊታገድለት እንደሚገባ በምክንያትነት ያቀረባቸው ነጥቦች በሙሉ መሠረተ ቢስ” መሆናቸውን በመጥቀስ የእግድ ትዕዛዙ እንዲነሳ ተቃውሞ አቆርቧል።

ፓርቲው፣ ይግባኝ ባይ፣ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲታገድለት፣ “ውሳኔው ቢፈጸም የከተማ አስተዳደሩን መብትና ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ በመሆኑ” ሲል ምክንያት ማቅረቡን ጠቅሶ፣ የነበረው ክርክር ለከተማ አስተዳደር ተብሎ በተጠበቀለት መብትና ጥቅም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ድሮም በነበረ የግብር ክፍያ መሰረት መሆኑን ገልጿል።

“ይግባኝ ባይ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ከከተማው ነዋሪዎች ላይ በስራ ላይ ባለው አዋጅና ደንብ በተደነገገው መሠረት ግብሩን ለመተመንንና ለመወሰን የፈጠረበት ደንቃራና የአፈጻጸም ችግር በሕግ የተደገፈ ምንም አይነት ምክንያት ዘርዝር” አለማቅረቡን ፓርቲው አስረድቷል።

የእግዱ መነሳት የሚያስገኘውን ጥቅም በገለጸበት አውድ ፓርቲው፣ “የሕግ መሰረት የሌለውንና ከአገራችን ህግ ሥርዓት ውጪ በጥናት ሰነድ ላይ በመመስረት የሚጣል የግብር አተማመንና አሰባሰብ የአገሪቱን የግብር ሥርዓት የሚያናጋ የዘፈቀደ እርምጃ በመሆኑ በፍትህ ስርዓቱ በመጠቀም ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲገባ ያደርጋል” ብሏል።

(የፓርቲው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94507
Create:
Last Update:

“ እግዱ እንዲሰጥ መደረጉ ተገቢነት ስለሌለው እግዱ ሊነሳ ይገባል ”- እናት ፓርቲ

ይግባኝ ባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ያሰራጨው የቤት ግብር ግምት ማሻሻያ የጥናት ሰነድን በተመለከተ ያቀረበው የእግድ ማመልከቻ እንዲነሳለት እናት ፓርቲ ጠየቀ።

ቢሮው፣ “ከሕግ ውጪ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ለከተማው የግብር ሰብሳቢ አካላት የበተነው” ሰነድ ከፍተኛ ግብር የሚጥል፣ የቤት ግብር ክፍያን የሚለውጥ በመሆኑ ‘ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም’ ተብሎ በመመሪያ እንዲሻር በሙሉ ድምፅ” የተሰጠውን ውሳኔ እግድ እንዲሰጠው ማመልከቱን እንደተገነዘበም ፓርቲው ገልጿል።

ፓርቲው ይህን ያለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከውና ጉዳዩን በተመለከተ የተቃውሞ ባወጣው መግለጫ ነው።

ፓርቲው በመግለጫው፣ ይግባኝ ባይ የፌራሉ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ እና አፈጻጸሙ እንዲታገድለት ለእግዱ የተለያዩ ምክንያቶች ማቅረቡን በበደረሰው የእግድ ትዕዛዝ እንዳወቀና ምክንያቶቹን እንደማይቀበላቸው ገልጿል።

በዚህም ፓርቲው፣ ፍርድ ቤት ጥር 9/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት፣ “የይግባኝ አቤቱታው ተመርምሮ የዚህ ችሎት ውሳኔ ውጤት ከመታወቁ በፊት እንደስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢፈጸም ሊካስ የማይችል ጉዳት እንደሚደርስባቸው ስለገመትን” በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ታግዶ እንዲቆይ አዟል” ብሏል።

አክሎ፣ “ይሁን እንጂ ይግባኝ ባይ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊታገድለት እንደሚገባ በምክንያትነት ያቀረባቸው ነጥቦች በሙሉ መሠረተ ቢስ” መሆናቸውን በመጥቀስ የእግድ ትዕዛዙ እንዲነሳ ተቃውሞ አቆርቧል።

ፓርቲው፣ ይግባኝ ባይ፣ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲታገድለት፣ “ውሳኔው ቢፈጸም የከተማ አስተዳደሩን መብትና ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ በመሆኑ” ሲል ምክንያት ማቅረቡን ጠቅሶ፣ የነበረው ክርክር ለከተማ አስተዳደር ተብሎ በተጠበቀለት መብትና ጥቅም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ድሮም በነበረ የግብር ክፍያ መሰረት መሆኑን ገልጿል።

“ይግባኝ ባይ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ከከተማው ነዋሪዎች ላይ በስራ ላይ ባለው አዋጅና ደንብ በተደነገገው መሠረት ግብሩን ለመተመንንና ለመወሰን የፈጠረበት ደንቃራና የአፈጻጸም ችግር በሕግ የተደገፈ ምንም አይነት ምክንያት ዘርዝር” አለማቅረቡን ፓርቲው አስረድቷል።

የእግዱ መነሳት የሚያስገኘውን ጥቅም በገለጸበት አውድ ፓርቲው፣ “የሕግ መሰረት የሌለውንና ከአገራችን ህግ ሥርዓት ውጪ በጥናት ሰነድ ላይ በመመስረት የሚጣል የግብር አተማመንና አሰባሰብ የአገሪቱን የግብር ሥርዓት የሚያናጋ የዘፈቀደ እርምጃ በመሆኑ በፍትህ ስርዓቱ በመጠቀም ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲገባ ያደርጋል” ብሏል።

(የፓርቲው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94507

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA