Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
“ እግዱ እንዲሰጥ መደረጉ ተገቢነት ስለሌለው እግዱ ሊነሳ ይገባል ”- እናት ፓርቲ

ይግባኝ ባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ያሰራጨው የቤት ግብር ግምት ማሻሻያ የጥናት ሰነድን በተመለከተ ያቀረበው የእግድ ማመልከቻ እንዲነሳለት እናት ፓርቲ ጠየቀ።

ቢሮው፣ “ከሕግ ውጪ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ለከተማው የግብር ሰብሳቢ አካላት የበተነው” ሰነድ ከፍተኛ ግብር የሚጥል፣ የቤት ግብር ክፍያን የሚለውጥ በመሆኑ ‘ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም’ ተብሎ በመመሪያ እንዲሻር በሙሉ ድምፅ” የተሰጠውን ውሳኔ እግድ እንዲሰጠው ማመልከቱን እንደተገነዘበም ፓርቲው ገልጿል።

ፓርቲው ይህን ያለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከውና ጉዳዩን በተመለከተ የተቃውሞ ባወጣው መግለጫ ነው።

ፓርቲው በመግለጫው፣ ይግባኝ ባይ የፌራሉ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ እና አፈጻጸሙ እንዲታገድለት ለእግዱ የተለያዩ ምክንያቶች ማቅረቡን በበደረሰው የእግድ ትዕዛዝ እንዳወቀና ምክንያቶቹን እንደማይቀበላቸው ገልጿል።

በዚህም ፓርቲው፣ ፍርድ ቤት ጥር 9/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት፣ “የይግባኝ አቤቱታው ተመርምሮ የዚህ ችሎት ውሳኔ ውጤት ከመታወቁ በፊት እንደስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢፈጸም ሊካስ የማይችል ጉዳት እንደሚደርስባቸው ስለገመትን” በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ታግዶ እንዲቆይ አዟል” ብሏል።

አክሎ፣ “ይሁን እንጂ ይግባኝ ባይ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊታገድለት እንደሚገባ በምክንያትነት ያቀረባቸው ነጥቦች በሙሉ መሠረተ ቢስ” መሆናቸውን በመጥቀስ የእግድ ትዕዛዙ እንዲነሳ ተቃውሞ አቆርቧል።

ፓርቲው፣ ይግባኝ ባይ፣ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲታገድለት፣ “ውሳኔው ቢፈጸም የከተማ አስተዳደሩን መብትና ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ በመሆኑ” ሲል ምክንያት ማቅረቡን ጠቅሶ፣ የነበረው ክርክር ለከተማ አስተዳደር ተብሎ በተጠበቀለት መብትና ጥቅም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ድሮም በነበረ የግብር ክፍያ መሰረት መሆኑን ገልጿል።

“ይግባኝ ባይ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ከከተማው ነዋሪዎች ላይ በስራ ላይ ባለው አዋጅና ደንብ በተደነገገው መሠረት ግብሩን ለመተመንንና ለመወሰን የፈጠረበት ደንቃራና የአፈጻጸም ችግር በሕግ የተደገፈ ምንም አይነት ምክንያት ዘርዝር” አለማቅረቡን ፓርቲው አስረድቷል።

የእግዱ መነሳት የሚያስገኘውን ጥቅም በገለጸበት አውድ ፓርቲው፣ “የሕግ መሰረት የሌለውንና ከአገራችን ህግ ሥርዓት ውጪ በጥናት ሰነድ ላይ በመመስረት የሚጣል የግብር አተማመንና አሰባሰብ የአገሪቱን የግብር ሥርዓት የሚያናጋ የዘፈቀደ እርምጃ በመሆኑ በፍትህ ስርዓቱ በመጠቀም ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲገባ ያደርጋል” ብሏል።

(የፓርቲው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94504
Create:
Last Update:

“ እግዱ እንዲሰጥ መደረጉ ተገቢነት ስለሌለው እግዱ ሊነሳ ይገባል ”- እናት ፓርቲ

ይግባኝ ባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ያሰራጨው የቤት ግብር ግምት ማሻሻያ የጥናት ሰነድን በተመለከተ ያቀረበው የእግድ ማመልከቻ እንዲነሳለት እናት ፓርቲ ጠየቀ።

ቢሮው፣ “ከሕግ ውጪ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ለከተማው የግብር ሰብሳቢ አካላት የበተነው” ሰነድ ከፍተኛ ግብር የሚጥል፣ የቤት ግብር ክፍያን የሚለውጥ በመሆኑ ‘ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም’ ተብሎ በመመሪያ እንዲሻር በሙሉ ድምፅ” የተሰጠውን ውሳኔ እግድ እንዲሰጠው ማመልከቱን እንደተገነዘበም ፓርቲው ገልጿል።

ፓርቲው ይህን ያለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከውና ጉዳዩን በተመለከተ የተቃውሞ ባወጣው መግለጫ ነው።

ፓርቲው በመግለጫው፣ ይግባኝ ባይ የፌራሉ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ እና አፈጻጸሙ እንዲታገድለት ለእግዱ የተለያዩ ምክንያቶች ማቅረቡን በበደረሰው የእግድ ትዕዛዝ እንዳወቀና ምክንያቶቹን እንደማይቀበላቸው ገልጿል።

በዚህም ፓርቲው፣ ፍርድ ቤት ጥር 9/2017 ዓ/ም በዋለው ችሎት፣ “የይግባኝ አቤቱታው ተመርምሮ የዚህ ችሎት ውሳኔ ውጤት ከመታወቁ በፊት እንደስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢፈጸም ሊካስ የማይችል ጉዳት እንደሚደርስባቸው ስለገመትን” በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ታግዶ እንዲቆይ አዟል” ብሏል።

አክሎ፣ “ይሁን እንጂ ይግባኝ ባይ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊታገድለት እንደሚገባ በምክንያትነት ያቀረባቸው ነጥቦች በሙሉ መሠረተ ቢስ” መሆናቸውን በመጥቀስ የእግድ ትዕዛዙ እንዲነሳ ተቃውሞ አቆርቧል።

ፓርቲው፣ ይግባኝ ባይ፣ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲታገድለት፣ “ውሳኔው ቢፈጸም የከተማ አስተዳደሩን መብትና ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ በመሆኑ” ሲል ምክንያት ማቅረቡን ጠቅሶ፣ የነበረው ክርክር ለከተማ አስተዳደር ተብሎ በተጠበቀለት መብትና ጥቅም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ድሮም በነበረ የግብር ክፍያ መሰረት መሆኑን ገልጿል።

“ይግባኝ ባይ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ከከተማው ነዋሪዎች ላይ በስራ ላይ ባለው አዋጅና ደንብ በተደነገገው መሠረት ግብሩን ለመተመንንና ለመወሰን የፈጠረበት ደንቃራና የአፈጻጸም ችግር በሕግ የተደገፈ ምንም አይነት ምክንያት ዘርዝር” አለማቅረቡን ፓርቲው አስረድቷል።

የእግዱ መነሳት የሚያስገኘውን ጥቅም በገለጸበት አውድ ፓርቲው፣ “የሕግ መሰረት የሌለውንና ከአገራችን ህግ ሥርዓት ውጪ በጥናት ሰነድ ላይ በመመስረት የሚጣል የግብር አተማመንና አሰባሰብ የአገሪቱን የግብር ሥርዓት የሚያናጋ የዘፈቀደ እርምጃ በመሆኑ በፍትህ ስርዓቱ በመጠቀም ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲገባ ያደርጋል” ብሏል።

(የፓርቲው ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94504

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What Is Bitcoin?

Bitcoin is a decentralized digital currency that you can buy, sell and exchange directly, without an intermediary like a bank. Bitcoin’s creator, Satoshi Nakamoto, originally described the need for “an electronic payment system based on cryptographic proof instead of trust.” Each and every Bitcoin transaction that’s ever been made exists on a public ledger accessible to everyone, making transactions hard to reverse and difficult to fake. That’s by design: Core to their decentralized nature, Bitcoins aren’t backed by the government or any issuing institution, and there’s nothing to guarantee their value besides the proof baked in the heart of the system. “The reason why it’s worth money is simply because we, as people, decided it has value—same as gold,” says Anton Mozgovoy, co-founder & CEO of digital financial service company Holyheld.

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA