Telegram Group & Telegram Channel
በመኖሪያ ቤት ዉስጥ በተነሳ የእሳት አደጋ የ3 ታዳጊ ልጆች ሕይወት አለፈ።

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፤ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ፤ በንሳ ወረዳ ' ሞኮንሳ ' ተብሎ በሚጠራዉ ቀበሌ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ዉስጥ የተነሳ እሳት የ3 ታዳጊ ሕፃናትን ሕይወት ቀጥፏል።

ትላንት ሐሙስ ቀትር 8 ሰዓት አከባቢ እንደተነሳ በተነገረዉ በዚህ የእሳት አደጋ በቤቱ ዉስጥ ይጫወቱ የነበሩ 3 ሕፃናትና 3 የቤት እንስሳት መሞታቸዉን የወረዳዉ አስተዳዳሪ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።

የእሳቱን ትክክለኛ መንስኤ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የአካባቢውን ፖሊስ አነጋግረን ተጨማሪ መረጃ የምናደርስ ይሆናል።

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94471
Create:
Last Update:

በመኖሪያ ቤት ዉስጥ በተነሳ የእሳት አደጋ የ3 ታዳጊ ልጆች ሕይወት አለፈ።

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፤ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ፤ በንሳ ወረዳ ' ሞኮንሳ ' ተብሎ በሚጠራዉ ቀበሌ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ዉስጥ የተነሳ እሳት የ3 ታዳጊ ሕፃናትን ሕይወት ቀጥፏል።

ትላንት ሐሙስ ቀትር 8 ሰዓት አከባቢ እንደተነሳ በተነገረዉ በዚህ የእሳት አደጋ በቤቱ ዉስጥ ይጫወቱ የነበሩ 3 ሕፃናትና 3 የቤት እንስሳት መሞታቸዉን የወረዳዉ አስተዳዳሪ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።

የእሳቱን ትክክለኛ መንስኤ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የአካባቢውን ፖሊስ አነጋግረን ተጨማሪ መረጃ የምናደርስ ይሆናል።

#TikvahEthiopiaFamilyHW

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94471

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Pinterest (PINS) Stock Sinks As Market Gains

Pinterest (PINS) closed at $71.75 in the latest trading session, marking a -0.18% move from the prior day. This change lagged the S&P 500's daily gain of 0.1%. Meanwhile, the Dow gained 0.9%, and the Nasdaq, a tech-heavy index, lost 0.59%. Heading into today, shares of the digital pinboard and shopping tool company had lost 17.41% over the past month, lagging the Computer and Technology sector's loss of 5.38% and the S&P 500's gain of 0.71% in that time. Investors will be hoping for strength from PINS as it approaches its next earnings release. The company is expected to report EPS of $0.07, up 170% from the prior-year quarter. Our most recent consensus estimate is calling for quarterly revenue of $467.87 million, up 72.05% from the year-ago period.

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA