በመኖሪያ ቤት ዉስጥ በተነሳ የእሳት አደጋ የ3 ታዳጊ ልጆች ሕይወት አለፈ።
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፤ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ፤ በንሳ ወረዳ ' ሞኮንሳ ' ተብሎ በሚጠራዉ ቀበሌ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ዉስጥ የተነሳ እሳት የ3 ታዳጊ ሕፃናትን ሕይወት ቀጥፏል።
ትላንት ሐሙስ ቀትር 8 ሰዓት አከባቢ እንደተነሳ በተነገረዉ በዚህ የእሳት አደጋ በቤቱ ዉስጥ ይጫወቱ የነበሩ 3 ሕፃናትና 3 የቤት እንስሳት መሞታቸዉን የወረዳዉ አስተዳዳሪ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
የእሳቱን ትክክለኛ መንስኤ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የአካባቢውን ፖሊስ አነጋግረን ተጨማሪ መረጃ የምናደርስ ይሆናል።
#TikvahEthiopiaFamilyHW
@tikvahethiopia
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፤ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ፤ በንሳ ወረዳ ' ሞኮንሳ ' ተብሎ በሚጠራዉ ቀበሌ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ዉስጥ የተነሳ እሳት የ3 ታዳጊ ሕፃናትን ሕይወት ቀጥፏል።
ትላንት ሐሙስ ቀትር 8 ሰዓት አከባቢ እንደተነሳ በተነገረዉ በዚህ የእሳት አደጋ በቤቱ ዉስጥ ይጫወቱ የነበሩ 3 ሕፃናትና 3 የቤት እንስሳት መሞታቸዉን የወረዳዉ አስተዳዳሪ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
የእሳቱን ትክክለኛ መንስኤ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የአካባቢውን ፖሊስ አነጋግረን ተጨማሪ መረጃ የምናደርስ ይሆናል።
#TikvahEthiopiaFamilyHW
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94471
Create:
Last Update:
Last Update:
በመኖሪያ ቤት ዉስጥ በተነሳ የእሳት አደጋ የ3 ታዳጊ ልጆች ሕይወት አለፈ።
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፤ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ፤ በንሳ ወረዳ ' ሞኮንሳ ' ተብሎ በሚጠራዉ ቀበሌ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ዉስጥ የተነሳ እሳት የ3 ታዳጊ ሕፃናትን ሕይወት ቀጥፏል።
ትላንት ሐሙስ ቀትር 8 ሰዓት አከባቢ እንደተነሳ በተነገረዉ በዚህ የእሳት አደጋ በቤቱ ዉስጥ ይጫወቱ የነበሩ 3 ሕፃናትና 3 የቤት እንስሳት መሞታቸዉን የወረዳዉ አስተዳዳሪ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
የእሳቱን ትክክለኛ መንስኤ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የአካባቢውን ፖሊስ አነጋግረን ተጨማሪ መረጃ የምናደርስ ይሆናል።
#TikvahEthiopiaFamilyHW
@tikvahethiopia
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፤ ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ፤ በንሳ ወረዳ ' ሞኮንሳ ' ተብሎ በሚጠራዉ ቀበሌ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ዉስጥ የተነሳ እሳት የ3 ታዳጊ ሕፃናትን ሕይወት ቀጥፏል።
ትላንት ሐሙስ ቀትር 8 ሰዓት አከባቢ እንደተነሳ በተነገረዉ በዚህ የእሳት አደጋ በቤቱ ዉስጥ ይጫወቱ የነበሩ 3 ሕፃናትና 3 የቤት እንስሳት መሞታቸዉን የወረዳዉ አስተዳዳሪ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
የእሳቱን ትክክለኛ መንስኤ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የአካባቢውን ፖሊስ አነጋግረን ተጨማሪ መረጃ የምናደርስ ይሆናል።
#TikvahEthiopiaFamilyHW
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94471