" ከታክስ በፊት 34.4 ቢሊዮን ብር አትርፊያለሁ " - ኢትዮ ቴሌኮም
ኢትዮ ቴሌኮም 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞች በማፍራት አጠቃላይ የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቹን ብዛት 80.5 ሚሊዮን ማድረሱን አስታወቀ።
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ ሪፖርት ያቀረቡት የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ምን አሉ ?
➡️ 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞች አፍርተናል።
➡️ 9.3 ሚሊዮን የአዳዲስ ሲም ካርድ ሽያጭ የተከናወነ ሲሆን ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ8% ጭማሪ እንዲሁም ከእቅድ ጋር ሲነጻጸር የ113% አፈጻጸም አለው።
➡️ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 7.5 % እድገት በማሳየት የተጠቃሚዎች ቁጥር 43.5 ሚሊዮን ደርሷል።
➡️ የሞባይል ኢንተርኔት ትራፊክ ማለትም (በሞባይል ኔትወርክ የተላከ እና የተቀበለው የዲጂታል መረጃ መጠን) በተመለከተ በበጀት አመቱ እስከ ህዳር ወር ድረስ 642.2 ቢሊዮን ሜጋ ባይት ትራፊክ ተመዝግቧል። ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ48.8 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
➡️ የብሮድባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት 5% ጭማሪ በማሳየት የተጠቃሚዎቹ ቁጥር 784.1 ሺ ደርሷል።
➡️ በአጠቃላይ ከባለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የደንበኞች እድገቱ በ7.9 በመቶ አድጓል።
ኩባንያው ምን ያህል አተረፈ ?
➡️ በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት 61.9 ቢሊዮን ገቢ አግኝተናል። ይህም የዕቅዳችን 90.7 በመቶ ያሳካ ነው።
➡️ ከታክስ መሰል ወጪዎች በፊት ያለው ምጣኔ (EBITDA) 55.5 በመቶ ነው። ከታክስ በፊት 34.4 ቢሊዮን ትርፍ ተመዝግቧል።
➡️ ከአጠቃላይ ከገቢ ውስጥ 72.61 ሚሊዮን ዶላር የሚሆነውን በውጭ ምንዛሬ የተገኘ ነው።
@tikvahethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞች በማፍራት አጠቃላይ የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቹን ብዛት 80.5 ሚሊዮን ማድረሱን አስታወቀ።
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ ሪፖርት ያቀረቡት የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ምን አሉ ?
➡️ 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞች አፍርተናል።
➡️ 9.3 ሚሊዮን የአዳዲስ ሲም ካርድ ሽያጭ የተከናወነ ሲሆን ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ8% ጭማሪ እንዲሁም ከእቅድ ጋር ሲነጻጸር የ113% አፈጻጸም አለው።
➡️ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 7.5 % እድገት በማሳየት የተጠቃሚዎች ቁጥር 43.5 ሚሊዮን ደርሷል።
➡️ የሞባይል ኢንተርኔት ትራፊክ ማለትም (በሞባይል ኔትወርክ የተላከ እና የተቀበለው የዲጂታል መረጃ መጠን) በተመለከተ በበጀት አመቱ እስከ ህዳር ወር ድረስ 642.2 ቢሊዮን ሜጋ ባይት ትራፊክ ተመዝግቧል። ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ48.8 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
➡️ የብሮድባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት 5% ጭማሪ በማሳየት የተጠቃሚዎቹ ቁጥር 784.1 ሺ ደርሷል።
➡️ በአጠቃላይ ከባለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የደንበኞች እድገቱ በ7.9 በመቶ አድጓል።
ኩባንያው ምን ያህል አተረፈ ?
➡️ በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት 61.9 ቢሊዮን ገቢ አግኝተናል። ይህም የዕቅዳችን 90.7 በመቶ ያሳካ ነው።
➡️ ከታክስ መሰል ወጪዎች በፊት ያለው ምጣኔ (EBITDA) 55.5 በመቶ ነው። ከታክስ በፊት 34.4 ቢሊዮን ትርፍ ተመዝግቧል።
➡️ ከአጠቃላይ ከገቢ ውስጥ 72.61 ሚሊዮን ዶላር የሚሆነውን በውጭ ምንዛሬ የተገኘ ነው።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94442
Create:
Last Update:
Last Update:
" ከታክስ በፊት 34.4 ቢሊዮን ብር አትርፊያለሁ " - ኢትዮ ቴሌኮም
ኢትዮ ቴሌኮም 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞች በማፍራት አጠቃላይ የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቹን ብዛት 80.5 ሚሊዮን ማድረሱን አስታወቀ።
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ ሪፖርት ያቀረቡት የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ምን አሉ ?
➡️ 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞች አፍርተናል።
➡️ 9.3 ሚሊዮን የአዳዲስ ሲም ካርድ ሽያጭ የተከናወነ ሲሆን ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ8% ጭማሪ እንዲሁም ከእቅድ ጋር ሲነጻጸር የ113% አፈጻጸም አለው።
➡️ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 7.5 % እድገት በማሳየት የተጠቃሚዎች ቁጥር 43.5 ሚሊዮን ደርሷል።
➡️ የሞባይል ኢንተርኔት ትራፊክ ማለትም (በሞባይል ኔትወርክ የተላከ እና የተቀበለው የዲጂታል መረጃ መጠን) በተመለከተ በበጀት አመቱ እስከ ህዳር ወር ድረስ 642.2 ቢሊዮን ሜጋ ባይት ትራፊክ ተመዝግቧል። ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ48.8 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
➡️ የብሮድባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት 5% ጭማሪ በማሳየት የተጠቃሚዎቹ ቁጥር 784.1 ሺ ደርሷል።
➡️ በአጠቃላይ ከባለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የደንበኞች እድገቱ በ7.9 በመቶ አድጓል።
ኩባንያው ምን ያህል አተረፈ ?
➡️ በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት 61.9 ቢሊዮን ገቢ አግኝተናል። ይህም የዕቅዳችን 90.7 በመቶ ያሳካ ነው።
➡️ ከታክስ መሰል ወጪዎች በፊት ያለው ምጣኔ (EBITDA) 55.5 በመቶ ነው። ከታክስ በፊት 34.4 ቢሊዮን ትርፍ ተመዝግቧል።
➡️ ከአጠቃላይ ከገቢ ውስጥ 72.61 ሚሊዮን ዶላር የሚሆነውን በውጭ ምንዛሬ የተገኘ ነው።
@tikvahethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞች በማፍራት አጠቃላይ የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቹን ብዛት 80.5 ሚሊዮን ማድረሱን አስታወቀ።
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ ሪፖርት ያቀረቡት የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ምን አሉ ?
➡️ 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞች አፍርተናል።
➡️ 9.3 ሚሊዮን የአዳዲስ ሲም ካርድ ሽያጭ የተከናወነ ሲሆን ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ8% ጭማሪ እንዲሁም ከእቅድ ጋር ሲነጻጸር የ113% አፈጻጸም አለው።
➡️ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 7.5 % እድገት በማሳየት የተጠቃሚዎች ቁጥር 43.5 ሚሊዮን ደርሷል።
➡️ የሞባይል ኢንተርኔት ትራፊክ ማለትም (በሞባይል ኔትወርክ የተላከ እና የተቀበለው የዲጂታል መረጃ መጠን) በተመለከተ በበጀት አመቱ እስከ ህዳር ወር ድረስ 642.2 ቢሊዮን ሜጋ ባይት ትራፊክ ተመዝግቧል። ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ48.8 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
➡️ የብሮድባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት 5% ጭማሪ በማሳየት የተጠቃሚዎቹ ቁጥር 784.1 ሺ ደርሷል።
➡️ በአጠቃላይ ከባለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የደንበኞች እድገቱ በ7.9 በመቶ አድጓል።
ኩባንያው ምን ያህል አተረፈ ?
➡️ በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት 61.9 ቢሊዮን ገቢ አግኝተናል። ይህም የዕቅዳችን 90.7 በመቶ ያሳካ ነው።
➡️ ከታክስ መሰል ወጪዎች በፊት ያለው ምጣኔ (EBITDA) 55.5 በመቶ ነው። ከታክስ በፊት 34.4 ቢሊዮን ትርፍ ተመዝግቧል።
➡️ ከአጠቃላይ ከገቢ ውስጥ 72.61 ሚሊዮን ዶላር የሚሆነውን በውጭ ምንዛሬ የተገኘ ነው።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94442