Telegram Group & Telegram Channel
" ከሞተር ሣይክል ሲቀነስ በነበረ ቤንዚን ምክንያት የተነሳ እሳት አንድ ቤት መሉ በሙሉ ሲያወድም በሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል " - የታርጫ ከተማ ፖሊስ

በዳዉሮ ዞን የተርጫ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢንስፔክተር ሙሉጌታ መንግስቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንዳስታወቁት በትናንትናው ዕለት ምሽት 2 ሰዓት ገደማ በከተማ አስተዳደሩ " ቦዲ ቀበሌ " አንድ ግለሰብ ከማደያ በሞተር ሣይክል የቀዳዉን ቤንዚን ወደ ፕላስትክ ሀይላንዶች እየቀነሰ በነበረበት ወቅት ለብርሃን ተብሎ ከተለኮሰዉ ሻማ ከቤንዚኑ ጋር በመሳሳቡ ምክንያት በተፈጠረ የእሳት አደጋ ከቁጥጥር ዉጪ በመሆኑ ጉዳት ማድረሱን አስታዉቀዋል።

ሰዓቱ አመሻሽና ወቅቱም ነፋሻማ ስለነበር እሳቱን በቀላሉ ለመቆጣጠር አዳጋች አድርጎት እንደነበር ተናግረዋል።

ፖሊስ አዛዡ እሳቱን ለማጥፋት የአካባቢዉ ሕብረተሰብ በነቂስ ባይረባረብ ግለሰቡም ሆነ ባለቤቱ ሕይወታቸዉ ያልፍ እንደነበር ተናግረዋል።

በአደጋዉ አቶ አስናቀ አበራ በተባሉ ግለሰብና ባለቤታቸዉ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን የአደጋዉ መንስኤ የነበረዉን ሞተር ሳይክል ጨምሮ ቤታቸውም ሙሉ በሙሉ መዉደሙን ፖሊስ አስታዉቋል።

በአሁኑ ወቅተም ጉዳት የደረሰባቸውን ሁለቱ ግለሰቦች በታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየየተደረገላቸው ነው።

የቤንዚን እጥረት መኖሩን ተከትሎ በየአካባቢው በየቤቱ የሚደረጉ የቤንዚን ማከማቸት ለእሳት አደጋዎች ምክንያት በመሆን በሰዉ ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባም ም/ኢንስፔክተር ሙልጌታ መንግስቱ አሳስበዋል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94340
Create:
Last Update:

" ከሞተር ሣይክል ሲቀነስ በነበረ ቤንዚን ምክንያት የተነሳ እሳት አንድ ቤት መሉ በሙሉ ሲያወድም በሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል " - የታርጫ ከተማ ፖሊስ

በዳዉሮ ዞን የተርጫ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢንስፔክተር ሙሉጌታ መንግስቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንዳስታወቁት በትናንትናው ዕለት ምሽት 2 ሰዓት ገደማ በከተማ አስተዳደሩ " ቦዲ ቀበሌ " አንድ ግለሰብ ከማደያ በሞተር ሣይክል የቀዳዉን ቤንዚን ወደ ፕላስትክ ሀይላንዶች እየቀነሰ በነበረበት ወቅት ለብርሃን ተብሎ ከተለኮሰዉ ሻማ ከቤንዚኑ ጋር በመሳሳቡ ምክንያት በተፈጠረ የእሳት አደጋ ከቁጥጥር ዉጪ በመሆኑ ጉዳት ማድረሱን አስታዉቀዋል።

ሰዓቱ አመሻሽና ወቅቱም ነፋሻማ ስለነበር እሳቱን በቀላሉ ለመቆጣጠር አዳጋች አድርጎት እንደነበር ተናግረዋል።

ፖሊስ አዛዡ እሳቱን ለማጥፋት የአካባቢዉ ሕብረተሰብ በነቂስ ባይረባረብ ግለሰቡም ሆነ ባለቤቱ ሕይወታቸዉ ያልፍ እንደነበር ተናግረዋል።

በአደጋዉ አቶ አስናቀ አበራ በተባሉ ግለሰብና ባለቤታቸዉ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን የአደጋዉ መንስኤ የነበረዉን ሞተር ሳይክል ጨምሮ ቤታቸውም ሙሉ በሙሉ መዉደሙን ፖሊስ አስታዉቋል።

በአሁኑ ወቅተም ጉዳት የደረሰባቸውን ሁለቱ ግለሰቦች በታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየየተደረገላቸው ነው።

የቤንዚን እጥረት መኖሩን ተከትሎ በየአካባቢው በየቤቱ የሚደረጉ የቤንዚን ማከማቸት ለእሳት አደጋዎች ምክንያት በመሆን በሰዉ ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባም ም/ኢንስፔክተር ሙልጌታ መንግስቱ አሳስበዋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94340

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Newly uncovered hack campaign in Telegram

The campaign, which security firm Check Point has named Rampant Kitten, comprises two main components, one for Windows and the other for Android. Rampant Kitten’s objective is to steal Telegram messages, passwords, and two-factor authentication codes sent by SMS and then also take screenshots and record sounds within earshot of an infected phone, the researchers said in a post published on Friday.

Pinterest (PINS) Stock Sinks As Market Gains

Pinterest (PINS) closed at $71.75 in the latest trading session, marking a -0.18% move from the prior day. This change lagged the S&P 500's daily gain of 0.1%. Meanwhile, the Dow gained 0.9%, and the Nasdaq, a tech-heavy index, lost 0.59%. Heading into today, shares of the digital pinboard and shopping tool company had lost 17.41% over the past month, lagging the Computer and Technology sector's loss of 5.38% and the S&P 500's gain of 0.71% in that time. Investors will be hoping for strength from PINS as it approaches its next earnings release. The company is expected to report EPS of $0.07, up 170% from the prior-year quarter. Our most recent consensus estimate is calling for quarterly revenue of $467.87 million, up 72.05% from the year-ago period.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA