" ከሞተር ሣይክል ሲቀነስ በነበረ ቤንዚን ምክንያት የተነሳ እሳት አንድ ቤት መሉ በሙሉ ሲያወድም በሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል " - የታርጫ ከተማ ፖሊስ
በዳዉሮ ዞን የተርጫ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢንስፔክተር ሙሉጌታ መንግስቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንዳስታወቁት በትናንትናው ዕለት ምሽት 2 ሰዓት ገደማ በከተማ አስተዳደሩ " ቦዲ ቀበሌ " አንድ ግለሰብ ከማደያ በሞተር ሣይክል የቀዳዉን ቤንዚን ወደ ፕላስትክ ሀይላንዶች እየቀነሰ በነበረበት ወቅት ለብርሃን ተብሎ ከተለኮሰዉ ሻማ ከቤንዚኑ ጋር በመሳሳቡ ምክንያት በተፈጠረ የእሳት አደጋ ከቁጥጥር ዉጪ በመሆኑ ጉዳት ማድረሱን አስታዉቀዋል።
ሰዓቱ አመሻሽና ወቅቱም ነፋሻማ ስለነበር እሳቱን በቀላሉ ለመቆጣጠር አዳጋች አድርጎት እንደነበር ተናግረዋል።
ፖሊስ አዛዡ እሳቱን ለማጥፋት የአካባቢዉ ሕብረተሰብ በነቂስ ባይረባረብ ግለሰቡም ሆነ ባለቤቱ ሕይወታቸዉ ያልፍ እንደነበር ተናግረዋል።
በአደጋዉ አቶ አስናቀ አበራ በተባሉ ግለሰብና ባለቤታቸዉ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን የአደጋዉ መንስኤ የነበረዉን ሞተር ሳይክል ጨምሮ ቤታቸውም ሙሉ በሙሉ መዉደሙን ፖሊስ አስታዉቋል።
በአሁኑ ወቅተም ጉዳት የደረሰባቸውን ሁለቱ ግለሰቦች በታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየየተደረገላቸው ነው።
የቤንዚን እጥረት መኖሩን ተከትሎ በየአካባቢው በየቤቱ የሚደረጉ የቤንዚን ማከማቸት ለእሳት አደጋዎች ምክንያት በመሆን በሰዉ ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባም ም/ኢንስፔክተር ሙልጌታ መንግስቱ አሳስበዋል።
@tikvahethiopia
በዳዉሮ ዞን የተርጫ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢንስፔክተር ሙሉጌታ መንግስቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንዳስታወቁት በትናንትናው ዕለት ምሽት 2 ሰዓት ገደማ በከተማ አስተዳደሩ " ቦዲ ቀበሌ " አንድ ግለሰብ ከማደያ በሞተር ሣይክል የቀዳዉን ቤንዚን ወደ ፕላስትክ ሀይላንዶች እየቀነሰ በነበረበት ወቅት ለብርሃን ተብሎ ከተለኮሰዉ ሻማ ከቤንዚኑ ጋር በመሳሳቡ ምክንያት በተፈጠረ የእሳት አደጋ ከቁጥጥር ዉጪ በመሆኑ ጉዳት ማድረሱን አስታዉቀዋል።
ሰዓቱ አመሻሽና ወቅቱም ነፋሻማ ስለነበር እሳቱን በቀላሉ ለመቆጣጠር አዳጋች አድርጎት እንደነበር ተናግረዋል።
ፖሊስ አዛዡ እሳቱን ለማጥፋት የአካባቢዉ ሕብረተሰብ በነቂስ ባይረባረብ ግለሰቡም ሆነ ባለቤቱ ሕይወታቸዉ ያልፍ እንደነበር ተናግረዋል።
በአደጋዉ አቶ አስናቀ አበራ በተባሉ ግለሰብና ባለቤታቸዉ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን የአደጋዉ መንስኤ የነበረዉን ሞተር ሳይክል ጨምሮ ቤታቸውም ሙሉ በሙሉ መዉደሙን ፖሊስ አስታዉቋል።
በአሁኑ ወቅተም ጉዳት የደረሰባቸውን ሁለቱ ግለሰቦች በታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየየተደረገላቸው ነው።
የቤንዚን እጥረት መኖሩን ተከትሎ በየአካባቢው በየቤቱ የሚደረጉ የቤንዚን ማከማቸት ለእሳት አደጋዎች ምክንያት በመሆን በሰዉ ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባም ም/ኢንስፔክተር ሙልጌታ መንግስቱ አሳስበዋል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94340
Create:
Last Update:
Last Update:
" ከሞተር ሣይክል ሲቀነስ በነበረ ቤንዚን ምክንያት የተነሳ እሳት አንድ ቤት መሉ በሙሉ ሲያወድም በሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል " - የታርጫ ከተማ ፖሊስ
በዳዉሮ ዞን የተርጫ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢንስፔክተር ሙሉጌታ መንግስቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንዳስታወቁት በትናንትናው ዕለት ምሽት 2 ሰዓት ገደማ በከተማ አስተዳደሩ " ቦዲ ቀበሌ " አንድ ግለሰብ ከማደያ በሞተር ሣይክል የቀዳዉን ቤንዚን ወደ ፕላስትክ ሀይላንዶች እየቀነሰ በነበረበት ወቅት ለብርሃን ተብሎ ከተለኮሰዉ ሻማ ከቤንዚኑ ጋር በመሳሳቡ ምክንያት በተፈጠረ የእሳት አደጋ ከቁጥጥር ዉጪ በመሆኑ ጉዳት ማድረሱን አስታዉቀዋል።
ሰዓቱ አመሻሽና ወቅቱም ነፋሻማ ስለነበር እሳቱን በቀላሉ ለመቆጣጠር አዳጋች አድርጎት እንደነበር ተናግረዋል።
ፖሊስ አዛዡ እሳቱን ለማጥፋት የአካባቢዉ ሕብረተሰብ በነቂስ ባይረባረብ ግለሰቡም ሆነ ባለቤቱ ሕይወታቸዉ ያልፍ እንደነበር ተናግረዋል።
በአደጋዉ አቶ አስናቀ አበራ በተባሉ ግለሰብና ባለቤታቸዉ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን የአደጋዉ መንስኤ የነበረዉን ሞተር ሳይክል ጨምሮ ቤታቸውም ሙሉ በሙሉ መዉደሙን ፖሊስ አስታዉቋል።
በአሁኑ ወቅተም ጉዳት የደረሰባቸውን ሁለቱ ግለሰቦች በታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየየተደረገላቸው ነው።
የቤንዚን እጥረት መኖሩን ተከትሎ በየአካባቢው በየቤቱ የሚደረጉ የቤንዚን ማከማቸት ለእሳት አደጋዎች ምክንያት በመሆን በሰዉ ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባም ም/ኢንስፔክተር ሙልጌታ መንግስቱ አሳስበዋል።
@tikvahethiopia
በዳዉሮ ዞን የተርጫ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢንስፔክተር ሙሉጌታ መንግስቱ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንዳስታወቁት በትናንትናው ዕለት ምሽት 2 ሰዓት ገደማ በከተማ አስተዳደሩ " ቦዲ ቀበሌ " አንድ ግለሰብ ከማደያ በሞተር ሣይክል የቀዳዉን ቤንዚን ወደ ፕላስትክ ሀይላንዶች እየቀነሰ በነበረበት ወቅት ለብርሃን ተብሎ ከተለኮሰዉ ሻማ ከቤንዚኑ ጋር በመሳሳቡ ምክንያት በተፈጠረ የእሳት አደጋ ከቁጥጥር ዉጪ በመሆኑ ጉዳት ማድረሱን አስታዉቀዋል።
ሰዓቱ አመሻሽና ወቅቱም ነፋሻማ ስለነበር እሳቱን በቀላሉ ለመቆጣጠር አዳጋች አድርጎት እንደነበር ተናግረዋል።
ፖሊስ አዛዡ እሳቱን ለማጥፋት የአካባቢዉ ሕብረተሰብ በነቂስ ባይረባረብ ግለሰቡም ሆነ ባለቤቱ ሕይወታቸዉ ያልፍ እንደነበር ተናግረዋል።
በአደጋዉ አቶ አስናቀ አበራ በተባሉ ግለሰብና ባለቤታቸዉ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን የአደጋዉ መንስኤ የነበረዉን ሞተር ሳይክል ጨምሮ ቤታቸውም ሙሉ በሙሉ መዉደሙን ፖሊስ አስታዉቋል።
በአሁኑ ወቅተም ጉዳት የደረሰባቸውን ሁለቱ ግለሰቦች በታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየየተደረገላቸው ነው።
የቤንዚን እጥረት መኖሩን ተከትሎ በየአካባቢው በየቤቱ የሚደረጉ የቤንዚን ማከማቸት ለእሳት አደጋዎች ምክንያት በመሆን በሰዉ ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባም ም/ኢንስፔክተር ሙልጌታ መንግስቱ አሳስበዋል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94340