TIKVAH-ETHIOPIA
" ከክፍያ ለመሸሽ የተቋሙን ገጽታ ማበላሸት አይቻልም በህግ እንጠይቃለን ፣ ከፖሊስ እና ጸረ ሙስና ጋር በመሆን አጣርተን እርምጃ እንወስዳለን " -የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በቦሌ አራብሳ ሳይት 3 ብሎክ 734 እና 735 የጋራ መኖሪያ መንደር የሚኖሩ ነዋሪዎች ከቆጣሪ እዳ ጋር በተገናኘ ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማቅረባቸው ይታወሳል። ከጉዳዩ ጋር በተገናኘ በኢትዮጵያ…
" ከግምገማ በኋላ በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው " - የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም ለኮንስትራክሽን ሥራ በገቡ እና እንዲነሱ ባልተደረጉ ቆጣሪዎች ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ከእነዚህ ቆጣሪዎች በህገወጥ መንገድ ሃይል እንዲጠቀሙ ምክንያት ሆኗል መባሉ ይታወሳል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተመዘገቡት ቆጣሪዎች አማካኝነት በጋራ መኖሪያ መንደሩ በሚኖሩ ነዋሪዎች በህገወጥ መንገድ አገልግሎት ላይ የዋለ ከ400 ሺህ ብር በላይ እዳ ተመዝግቧል " ይከፈለኝ " ሲል በተደጋጋሚ ኮርፖሬሽኑን በደብዳቤ መጠየቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቆ ነበር።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን ምላሽ ጠይቋል።
ኮርፖሬሽኑ ጥፋቱ ያለው ነዋሪዎች ጋር ነው ብሏል።
" በህገ ወጥ መልኩ ቀጥለው ለምን ጸጥ ብለው ይጠቀማሉ ? " ሲልም ጠይቋል። ' እንዳይቆጥር አድርገው ቀጥለው ሃይል ተጠቅመዋል ለገንዘቡም ተጠያቂ ሊሆኑ የሚችሉት እነርሱ ናቸው " ሲል መልሷል።
ጉዳዩን በተመለከተ ግምገማ መደረጉ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ " በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው በቅርቡ የነዋሪ ኮሚቴን፣ ኮንትራክተሮችን ጠርተን የጠራ ነገር እንይዛለን " ሲል አሳውቋል።
የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በላይ ሞቱማ (ኢንጂነር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በዝርዝር ምን ምላሽ ሰጡ ?
ያንብቡ 👇
https://telegra.ph/TikvahEthiopia-02-07
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም ለኮንስትራክሽን ሥራ በገቡ እና እንዲነሱ ባልተደረጉ ቆጣሪዎች ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ከእነዚህ ቆጣሪዎች በህገወጥ መንገድ ሃይል እንዲጠቀሙ ምክንያት ሆኗል መባሉ ይታወሳል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተመዘገቡት ቆጣሪዎች አማካኝነት በጋራ መኖሪያ መንደሩ በሚኖሩ ነዋሪዎች በህገወጥ መንገድ አገልግሎት ላይ የዋለ ከ400 ሺህ ብር በላይ እዳ ተመዝግቧል " ይከፈለኝ " ሲል በተደጋጋሚ ኮርፖሬሽኑን በደብዳቤ መጠየቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቆ ነበር።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን ምላሽ ጠይቋል።
ኮርፖሬሽኑ ጥፋቱ ያለው ነዋሪዎች ጋር ነው ብሏል።
" በህገ ወጥ መልኩ ቀጥለው ለምን ጸጥ ብለው ይጠቀማሉ ? " ሲልም ጠይቋል። ' እንዳይቆጥር አድርገው ቀጥለው ሃይል ተጠቅመዋል ለገንዘቡም ተጠያቂ ሊሆኑ የሚችሉት እነርሱ ናቸው " ሲል መልሷል።
ጉዳዩን በተመለከተ ግምገማ መደረጉ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ " በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው በቅርቡ የነዋሪ ኮሚቴን፣ ኮንትራክተሮችን ጠርተን የጠራ ነገር እንይዛለን " ሲል አሳውቋል።
የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በላይ ሞቱማ (ኢንጂነር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በዝርዝር ምን ምላሽ ሰጡ ?
ያንብቡ 👇
https://telegra.ph/TikvahEthiopia-02-07
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94321
Create:
Last Update:
Last Update:
" ከግምገማ በኋላ በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው " - የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም ለኮንስትራክሽን ሥራ በገቡ እና እንዲነሱ ባልተደረጉ ቆጣሪዎች ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ከእነዚህ ቆጣሪዎች በህገወጥ መንገድ ሃይል እንዲጠቀሙ ምክንያት ሆኗል መባሉ ይታወሳል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተመዘገቡት ቆጣሪዎች አማካኝነት በጋራ መኖሪያ መንደሩ በሚኖሩ ነዋሪዎች በህገወጥ መንገድ አገልግሎት ላይ የዋለ ከ400 ሺህ ብር በላይ እዳ ተመዝግቧል " ይከፈለኝ " ሲል በተደጋጋሚ ኮርፖሬሽኑን በደብዳቤ መጠየቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቆ ነበር።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን ምላሽ ጠይቋል።
ኮርፖሬሽኑ ጥፋቱ ያለው ነዋሪዎች ጋር ነው ብሏል።
" በህገ ወጥ መልኩ ቀጥለው ለምን ጸጥ ብለው ይጠቀማሉ ? " ሲልም ጠይቋል። ' እንዳይቆጥር አድርገው ቀጥለው ሃይል ተጠቅመዋል ለገንዘቡም ተጠያቂ ሊሆኑ የሚችሉት እነርሱ ናቸው " ሲል መልሷል።
ጉዳዩን በተመለከተ ግምገማ መደረጉ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ " በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው በቅርቡ የነዋሪ ኮሚቴን፣ ኮንትራክተሮችን ጠርተን የጠራ ነገር እንይዛለን " ሲል አሳውቋል።
የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በላይ ሞቱማ (ኢንጂነር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በዝርዝር ምን ምላሽ ሰጡ ?
ያንብቡ 👇
https://telegra.ph/TikvahEthiopia-02-07
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም ለኮንስትራክሽን ሥራ በገቡ እና እንዲነሱ ባልተደረጉ ቆጣሪዎች ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ከእነዚህ ቆጣሪዎች በህገወጥ መንገድ ሃይል እንዲጠቀሙ ምክንያት ሆኗል መባሉ ይታወሳል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተመዘገቡት ቆጣሪዎች አማካኝነት በጋራ መኖሪያ መንደሩ በሚኖሩ ነዋሪዎች በህገወጥ መንገድ አገልግሎት ላይ የዋለ ከ400 ሺህ ብር በላይ እዳ ተመዝግቧል " ይከፈለኝ " ሲል በተደጋጋሚ ኮርፖሬሽኑን በደብዳቤ መጠየቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቆ ነበር።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን ምላሽ ጠይቋል።
ኮርፖሬሽኑ ጥፋቱ ያለው ነዋሪዎች ጋር ነው ብሏል።
" በህገ ወጥ መልኩ ቀጥለው ለምን ጸጥ ብለው ይጠቀማሉ ? " ሲልም ጠይቋል። ' እንዳይቆጥር አድርገው ቀጥለው ሃይል ተጠቅመዋል ለገንዘቡም ተጠያቂ ሊሆኑ የሚችሉት እነርሱ ናቸው " ሲል መልሷል።
ጉዳዩን በተመለከተ ግምገማ መደረጉ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ " በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው በቅርቡ የነዋሪ ኮሚቴን፣ ኮንትራክተሮችን ጠርተን የጠራ ነገር እንይዛለን " ሲል አሳውቋል።
የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በላይ ሞቱማ (ኢንጂነር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በዝርዝር ምን ምላሽ ሰጡ ?
ያንብቡ 👇
https://telegra.ph/TikvahEthiopia-02-07
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94321