Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" ከክፍያ ለመሸሽ የተቋሙን ገጽታ ማበላሸት አይቻልም በህግ እንጠይቃለን ፣ ከፖሊስ እና ጸረ ሙስና ጋር በመሆን አጣርተን እርምጃ እንወስዳለን " -የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በቦሌ አራብሳ ሳይት 3 ብሎክ 734 እና 735 የጋራ መኖሪያ መንደር የሚኖሩ ነዋሪዎች ከቆጣሪ እዳ ጋር በተገናኘ ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማቅረባቸው ይታወሳል። ከጉዳዩ ጋር በተገናኘ በኢትዮጵያ…
" ከግምገማ በኋላ በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው " - የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን

በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም ለኮንስትራክሽን ሥራ በገቡ እና እንዲነሱ ባልተደረጉ ቆጣሪዎች ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ከእነዚህ ቆጣሪዎች በህገወጥ መንገድ ሃይል እንዲጠቀሙ ምክንያት ሆኗል መባሉ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተመዘገቡት ቆጣሪዎች አማካኝነት በጋራ መኖሪያ መንደሩ በሚኖሩ ነዋሪዎች በህገወጥ መንገድ አገልግሎት ላይ የዋለ ከ400 ሺህ ብር በላይ እዳ ተመዝግቧል " ይከፈለኝ " ሲል በተደጋጋሚ ኮርፖሬሽኑን በደብዳቤ መጠየቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቆ ነበር።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን ምላሽ ጠይቋል።

ኮርፖሬሽኑ ጥፋቱ ያለው ነዋሪዎች ጋር ነው ብሏል።

" በህገ ወጥ መልኩ ቀጥለው ለምን ጸጥ ብለው ይጠቀማሉ ?  " ሲልም ጠይቋል። ' እንዳይቆጥር አድርገው ቀጥለው ሃይል ተጠቅመዋል ለገንዘቡም ተጠያቂ ሊሆኑ የሚችሉት እነርሱ ናቸው " ሲል መልሷል።

ጉዳዩን በተመለከተ ግምገማ መደረጉ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ " በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው በቅርቡ የነዋሪ ኮሚቴን፣ ኮንትራክተሮችን ጠርተን የጠራ ነገር እንይዛለን " ሲል አሳውቋል።

የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በላይ ሞቱማ (ኢንጂነር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በዝርዝር ምን ምላሽ ሰጡ ?

ያንብቡ
👇
https://telegra.ph/TikvahEthiopia-02-07

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94321
Create:
Last Update:

" ከግምገማ በኋላ በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው " - የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን

በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም ለኮንስትራክሽን ሥራ በገቡ እና እንዲነሱ ባልተደረጉ ቆጣሪዎች ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ከእነዚህ ቆጣሪዎች በህገወጥ መንገድ ሃይል እንዲጠቀሙ ምክንያት ሆኗል መባሉ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተመዘገቡት ቆጣሪዎች አማካኝነት በጋራ መኖሪያ መንደሩ በሚኖሩ ነዋሪዎች በህገወጥ መንገድ አገልግሎት ላይ የዋለ ከ400 ሺህ ብር በላይ እዳ ተመዝግቧል " ይከፈለኝ " ሲል በተደጋጋሚ ኮርፖሬሽኑን በደብዳቤ መጠየቁን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቆ ነበር።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን ምላሽ ጠይቋል።

ኮርፖሬሽኑ ጥፋቱ ያለው ነዋሪዎች ጋር ነው ብሏል።

" በህገ ወጥ መልኩ ቀጥለው ለምን ጸጥ ብለው ይጠቀማሉ ?  " ሲልም ጠይቋል። ' እንዳይቆጥር አድርገው ቀጥለው ሃይል ተጠቅመዋል ለገንዘቡም ተጠያቂ ሊሆኑ የሚችሉት እነርሱ ናቸው " ሲል መልሷል።

ጉዳዩን በተመለከተ ግምገማ መደረጉ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ " በደረስንበት ውጤት ነዋሪዎቹ መቶ በመቶ ጥፋተኞች ናቸው በቅርቡ የነዋሪ ኮሚቴን፣ ኮንትራክተሮችን ጠርተን የጠራ ነገር እንይዛለን " ሲል አሳውቋል።

የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሰሜን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በላይ ሞቱማ (ኢንጂነር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በዝርዝር ምን ምላሽ ሰጡ ?

ያንብቡ
👇
https://telegra.ph/TikvahEthiopia-02-07

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94321

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA