" ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የሚመጣ ግለሰብ፣ቡድን እና ፓርቲ አላየንም " - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ (ዶ/ር)
ከትላንትና በስቲያ የተጀመረው የገዢው ብልጽግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ቅዳሜ ሲካሄድ የዋለ ሲሆን ዛሬ እሁድ ማጠቃለያውን ያገኝቷል።
ጠቅላላ ጉባኤው በፓርቲው ፕሬዜዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የመክፈቻ ንግግር የተከፈተ ሲሆን በጉባኤው የሃገር ውስጥ እንዲሁም የውጭ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ተገኝተውበት ነበር።
" ከቃል እስከ ባህል " በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኘው የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በርካታ ውሳኔዎች ይወሰኑበታል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን እስከሚቀጥለው ጉባኤ ድረስ ፓርቲውን የሚመሩ ከፍተኛ አመራሮች በጉባኤው ላይ እንደሚመረጡ ይጠበቃል።
በጉባኤው መክፈቻ ላይ የፓርቲው ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ዘለግ ያለ ንግግር አሰምተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለግማሽ ሰዓት በሚጠጋ የመክፈቻ ንግግራቸው " ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የመጣ ግለሰብ፣ ቡድን እና ፓርቲ አላየንም " ሲሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የተቹ ሲሆን ሃገር በቀል እሳቤዎችን ይዞ ለሚመጣ ፓርቲ አብረን ለመስራት ዝግጁ ነን ሲሉ ተደምጠዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ እየታዩ ላሉ ግጭቶች እና አለመግባባቶችም " ትላንት ፖለቲካ ሲያንቦጫርቁ የነበሩ " ያሏቸውን አካላት ተጠያቂ አድርገዋል።
ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው በዝርዝር ምን አሉ ?
" የኢትዮጵያ የፓርቲ ፖለቲካ ታሪክ በጣም አጭር ነው 60 ዓመት ያልሞላው ታሪክ ነው ያለው።
ኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 50 ዓመታት የነበረን የፓርቲ ፖለቲካ ልምምድ የምንጠላውን አብዝተን መውቀስ ፣ልናፈርስ ልንንድ ያሰብነውን አብዝተን በብዙ ማስረጃ መክሰስ እንጂ ልንገነባ የምናስበውን ፣ልናመጣ የምንፈልገውን ለውጥ ማመላከት ላይ ውስንነት ነበረብን።
ብልጽግና ሊያፈርስ የሚፈልገው በርካታ ኋላ ቀር አሰራሮች እና ልምምዶች ኢትዮጵያ ውስጥ አሉ ።
ብልጽግና ለኢትዮጵያ ፍቱን መድኃኒት መደመር ነው ብሎ ሃሳብ ይዞ ሲመጣ ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የሚመጣ ግለሰብ፣ ቡድን እና ፓርቲ አላየንም።
ሃሳብ የለሽ ፖለቲከኞች፣ ሃሳብ የለሽ ፓርቲዎች ለአጭር ጊዜ ድል የረጅም ጊዜ መከራን ያመጡብናል ።
ቶርቸር በኢትዮጵያ ይቁም ብለን ላለፉት ስድስት ዓመታት ብታምኑም ባታምኑም አንድ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ቶርች አይደረግም በዚህም እኛ እንኮራለን።
አባቶቻችን ፖለቲካን በቅጡ አልተለማመዱም ሃገርኛ ሃሳብ አላፈለቁም በተዋሱት ሃሳብ ሲጨቃጨቁ እና ሲጋደሉ የኖሩ ስለሆነ አሁንም ያን ማስቀጠል ይፈልጋሉ።
በኦሮሚያ ግጭት አለ ፣በአማራ ግጭት አለ፣በትግራይ ግጭት አለ በተለያየ ቦታ ግጭት አለ የዚህ ግጭት ጠንሳሽ ጨማቂዎች ትላንት ፖለቲካ ሲያንቦጫርቁ የነበሩ ሰዎች ናቸው " ብለዋል።
ዛሬ እሁድ በጠቅላላ ጉባኤ የመሳተፍ ዕድል የሚያገኙት 225 የብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት መሆናቸውን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ከጉባኤው ቀደም ብሎ በሰጡት መግለጫ ማሳወቃቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
ከትላንትና በስቲያ የተጀመረው የገዢው ብልጽግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ቅዳሜ ሲካሄድ የዋለ ሲሆን ዛሬ እሁድ ማጠቃለያውን ያገኝቷል።
ጠቅላላ ጉባኤው በፓርቲው ፕሬዜዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የመክፈቻ ንግግር የተከፈተ ሲሆን በጉባኤው የሃገር ውስጥ እንዲሁም የውጭ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ተገኝተውበት ነበር።
" ከቃል እስከ ባህል " በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኘው የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በርካታ ውሳኔዎች ይወሰኑበታል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን እስከሚቀጥለው ጉባኤ ድረስ ፓርቲውን የሚመሩ ከፍተኛ አመራሮች በጉባኤው ላይ እንደሚመረጡ ይጠበቃል።
በጉባኤው መክፈቻ ላይ የፓርቲው ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ዘለግ ያለ ንግግር አሰምተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለግማሽ ሰዓት በሚጠጋ የመክፈቻ ንግግራቸው " ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የመጣ ግለሰብ፣ ቡድን እና ፓርቲ አላየንም " ሲሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የተቹ ሲሆን ሃገር በቀል እሳቤዎችን ይዞ ለሚመጣ ፓርቲ አብረን ለመስራት ዝግጁ ነን ሲሉ ተደምጠዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ እየታዩ ላሉ ግጭቶች እና አለመግባባቶችም " ትላንት ፖለቲካ ሲያንቦጫርቁ የነበሩ " ያሏቸውን አካላት ተጠያቂ አድርገዋል።
ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው በዝርዝር ምን አሉ ?
" የኢትዮጵያ የፓርቲ ፖለቲካ ታሪክ በጣም አጭር ነው 60 ዓመት ያልሞላው ታሪክ ነው ያለው።
ኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 50 ዓመታት የነበረን የፓርቲ ፖለቲካ ልምምድ የምንጠላውን አብዝተን መውቀስ ፣ልናፈርስ ልንንድ ያሰብነውን አብዝተን በብዙ ማስረጃ መክሰስ እንጂ ልንገነባ የምናስበውን ፣ልናመጣ የምንፈልገውን ለውጥ ማመላከት ላይ ውስንነት ነበረብን።
ብልጽግና ሊያፈርስ የሚፈልገው በርካታ ኋላ ቀር አሰራሮች እና ልምምዶች ኢትዮጵያ ውስጥ አሉ ።
ብልጽግና ለኢትዮጵያ ፍቱን መድኃኒት መደመር ነው ብሎ ሃሳብ ይዞ ሲመጣ ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የሚመጣ ግለሰብ፣ ቡድን እና ፓርቲ አላየንም።
ሃሳብ የለሽ ፖለቲከኞች፣ ሃሳብ የለሽ ፓርቲዎች ለአጭር ጊዜ ድል የረጅም ጊዜ መከራን ያመጡብናል ።
ቶርቸር በኢትዮጵያ ይቁም ብለን ላለፉት ስድስት ዓመታት ብታምኑም ባታምኑም አንድ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ቶርች አይደረግም በዚህም እኛ እንኮራለን።
አባቶቻችን ፖለቲካን በቅጡ አልተለማመዱም ሃገርኛ ሃሳብ አላፈለቁም በተዋሱት ሃሳብ ሲጨቃጨቁ እና ሲጋደሉ የኖሩ ስለሆነ አሁንም ያን ማስቀጠል ይፈልጋሉ።
በኦሮሚያ ግጭት አለ ፣በአማራ ግጭት አለ፣በትግራይ ግጭት አለ በተለያየ ቦታ ግጭት አለ የዚህ ግጭት ጠንሳሽ ጨማቂዎች ትላንት ፖለቲካ ሲያንቦጫርቁ የነበሩ ሰዎች ናቸው " ብለዋል።
ዛሬ እሁድ በጠቅላላ ጉባኤ የመሳተፍ ዕድል የሚያገኙት 225 የብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት መሆናቸውን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ከጉባኤው ቀደም ብሎ በሰጡት መግለጫ ማሳወቃቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94183
Create:
Last Update:
Last Update:
" ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የሚመጣ ግለሰብ፣ቡድን እና ፓርቲ አላየንም " - ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ (ዶ/ር)
ከትላንትና በስቲያ የተጀመረው የገዢው ብልጽግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ቅዳሜ ሲካሄድ የዋለ ሲሆን ዛሬ እሁድ ማጠቃለያውን ያገኝቷል።
ጠቅላላ ጉባኤው በፓርቲው ፕሬዜዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የመክፈቻ ንግግር የተከፈተ ሲሆን በጉባኤው የሃገር ውስጥ እንዲሁም የውጭ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ተገኝተውበት ነበር።
" ከቃል እስከ ባህል " በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኘው የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በርካታ ውሳኔዎች ይወሰኑበታል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን እስከሚቀጥለው ጉባኤ ድረስ ፓርቲውን የሚመሩ ከፍተኛ አመራሮች በጉባኤው ላይ እንደሚመረጡ ይጠበቃል።
በጉባኤው መክፈቻ ላይ የፓርቲው ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ዘለግ ያለ ንግግር አሰምተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለግማሽ ሰዓት በሚጠጋ የመክፈቻ ንግግራቸው " ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የመጣ ግለሰብ፣ ቡድን እና ፓርቲ አላየንም " ሲሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የተቹ ሲሆን ሃገር በቀል እሳቤዎችን ይዞ ለሚመጣ ፓርቲ አብረን ለመስራት ዝግጁ ነን ሲሉ ተደምጠዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ እየታዩ ላሉ ግጭቶች እና አለመግባባቶችም " ትላንት ፖለቲካ ሲያንቦጫርቁ የነበሩ " ያሏቸውን አካላት ተጠያቂ አድርገዋል።
ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው በዝርዝር ምን አሉ ?
" የኢትዮጵያ የፓርቲ ፖለቲካ ታሪክ በጣም አጭር ነው 60 ዓመት ያልሞላው ታሪክ ነው ያለው።
ኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 50 ዓመታት የነበረን የፓርቲ ፖለቲካ ልምምድ የምንጠላውን አብዝተን መውቀስ ፣ልናፈርስ ልንንድ ያሰብነውን አብዝተን በብዙ ማስረጃ መክሰስ እንጂ ልንገነባ የምናስበውን ፣ልናመጣ የምንፈልገውን ለውጥ ማመላከት ላይ ውስንነት ነበረብን።
ብልጽግና ሊያፈርስ የሚፈልገው በርካታ ኋላ ቀር አሰራሮች እና ልምምዶች ኢትዮጵያ ውስጥ አሉ ።
ብልጽግና ለኢትዮጵያ ፍቱን መድኃኒት መደመር ነው ብሎ ሃሳብ ይዞ ሲመጣ ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የሚመጣ ግለሰብ፣ ቡድን እና ፓርቲ አላየንም።
ሃሳብ የለሽ ፖለቲከኞች፣ ሃሳብ የለሽ ፓርቲዎች ለአጭር ጊዜ ድል የረጅም ጊዜ መከራን ያመጡብናል ።
ቶርቸር በኢትዮጵያ ይቁም ብለን ላለፉት ስድስት ዓመታት ብታምኑም ባታምኑም አንድ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ቶርች አይደረግም በዚህም እኛ እንኮራለን።
አባቶቻችን ፖለቲካን በቅጡ አልተለማመዱም ሃገርኛ ሃሳብ አላፈለቁም በተዋሱት ሃሳብ ሲጨቃጨቁ እና ሲጋደሉ የኖሩ ስለሆነ አሁንም ያን ማስቀጠል ይፈልጋሉ።
በኦሮሚያ ግጭት አለ ፣በአማራ ግጭት አለ፣በትግራይ ግጭት አለ በተለያየ ቦታ ግጭት አለ የዚህ ግጭት ጠንሳሽ ጨማቂዎች ትላንት ፖለቲካ ሲያንቦጫርቁ የነበሩ ሰዎች ናቸው " ብለዋል።
ዛሬ እሁድ በጠቅላላ ጉባኤ የመሳተፍ ዕድል የሚያገኙት 225 የብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት መሆናቸውን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ከጉባኤው ቀደም ብሎ በሰጡት መግለጫ ማሳወቃቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
ከትላንትና በስቲያ የተጀመረው የገዢው ብልጽግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ቅዳሜ ሲካሄድ የዋለ ሲሆን ዛሬ እሁድ ማጠቃለያውን ያገኝቷል።
ጠቅላላ ጉባኤው በፓርቲው ፕሬዜዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የመክፈቻ ንግግር የተከፈተ ሲሆን በጉባኤው የሃገር ውስጥ እንዲሁም የውጭ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ተገኝተውበት ነበር።
" ከቃል እስከ ባህል " በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኘው የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በርካታ ውሳኔዎች ይወሰኑበታል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን እስከሚቀጥለው ጉባኤ ድረስ ፓርቲውን የሚመሩ ከፍተኛ አመራሮች በጉባኤው ላይ እንደሚመረጡ ይጠበቃል።
በጉባኤው መክፈቻ ላይ የፓርቲው ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ዘለግ ያለ ንግግር አሰምተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለግማሽ ሰዓት በሚጠጋ የመክፈቻ ንግግራቸው " ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የመጣ ግለሰብ፣ ቡድን እና ፓርቲ አላየንም " ሲሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የተቹ ሲሆን ሃገር በቀል እሳቤዎችን ይዞ ለሚመጣ ፓርቲ አብረን ለመስራት ዝግጁ ነን ሲሉ ተደምጠዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ እየታዩ ላሉ ግጭቶች እና አለመግባባቶችም " ትላንት ፖለቲካ ሲያንቦጫርቁ የነበሩ " ያሏቸውን አካላት ተጠያቂ አድርገዋል።
ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው በዝርዝር ምን አሉ ?
" የኢትዮጵያ የፓርቲ ፖለቲካ ታሪክ በጣም አጭር ነው 60 ዓመት ያልሞላው ታሪክ ነው ያለው።
ኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 50 ዓመታት የነበረን የፓርቲ ፖለቲካ ልምምድ የምንጠላውን አብዝተን መውቀስ ፣ልናፈርስ ልንንድ ያሰብነውን አብዝተን በብዙ ማስረጃ መክሰስ እንጂ ልንገነባ የምናስበውን ፣ልናመጣ የምንፈልገውን ለውጥ ማመላከት ላይ ውስንነት ነበረብን።
ብልጽግና ሊያፈርስ የሚፈልገው በርካታ ኋላ ቀር አሰራሮች እና ልምምዶች ኢትዮጵያ ውስጥ አሉ ።
ብልጽግና ለኢትዮጵያ ፍቱን መድኃኒት መደመር ነው ብሎ ሃሳብ ይዞ ሲመጣ ላለፉት አምስት አመታት ከሳሽ እንጂ አማራጭ ሃሳብ ይዞ የሚመጣ ግለሰብ፣ ቡድን እና ፓርቲ አላየንም።
ሃሳብ የለሽ ፖለቲከኞች፣ ሃሳብ የለሽ ፓርቲዎች ለአጭር ጊዜ ድል የረጅም ጊዜ መከራን ያመጡብናል ።
ቶርቸር በኢትዮጵያ ይቁም ብለን ላለፉት ስድስት ዓመታት ብታምኑም ባታምኑም አንድ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ቶርች አይደረግም በዚህም እኛ እንኮራለን።
አባቶቻችን ፖለቲካን በቅጡ አልተለማመዱም ሃገርኛ ሃሳብ አላፈለቁም በተዋሱት ሃሳብ ሲጨቃጨቁ እና ሲጋደሉ የኖሩ ስለሆነ አሁንም ያን ማስቀጠል ይፈልጋሉ።
በኦሮሚያ ግጭት አለ ፣በአማራ ግጭት አለ፣በትግራይ ግጭት አለ በተለያየ ቦታ ግጭት አለ የዚህ ግጭት ጠንሳሽ ጨማቂዎች ትላንት ፖለቲካ ሲያንቦጫርቁ የነበሩ ሰዎች ናቸው " ብለዋል።
ዛሬ እሁድ በጠቅላላ ጉባኤ የመሳተፍ ዕድል የሚያገኙት 225 የብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት መሆናቸውን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ከጉባኤው ቀደም ብሎ በሰጡት መግለጫ ማሳወቃቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94183