Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#FreeNaima " ገንዘቡን ካላገኘን በቀር እንዳንደውልላቸው አስጠንቅቀውናል። በጣም ተጨንቀናል " - ቤተሰብ በሊቢያ ታጣቂዎች በርካታ ስደተኞችን አግተው የማሰቃየት ድርጊት እየፈጸሙባቸው ይገኛል። ከእነዚህ ታጋቾች መካከል የሀገራችን ልጅ ነሒማ ጀማል አንዷ ናት። ነሒማ ከኦሮሚያ ክልል፤ ሻሸመኔ በመሰደድ ነው ወደ ሊቢያ ያቀናችው። ' ሬፊዩጂስ ኢን ሊቢያ ' የተሰኘው ተቋም በኤክስ ገፁ እንዳስታወቀው…
" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " - ነሒማ ጀማል

ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሊቢያ " ለባርነት ጨረታ ቀርባ " የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ነሒማ ጀማል ለአጋቾቿ 700 ሺህ ብር ተከፍሎ ነጻ መውጣቷን ተናግራለች።

በፎቶዎች እና በቪዲዮዎች ላይ አፏ በጨርቅ ተለጉሞ ስቃይ ሲደርስባት ትታይ የነበረችው ነሒማ በቤተሰቧ አማካይነት ገንዘብ ከኢትዮጵያ ተሰባስቦ ከተላከ በኋላ ከሁለት ቀናት በፊት አጋቾቿ ወደ ከተማ አምጥተው እንደለቀቋቸው ለቢቢሲ ተናግራለች።

ታግታ ከነበረችበት ስፍራ እሷን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ቢኖሩም የተለቀቁት ገንዘብ የተከፈለላቸው " ውስን ሰዎች ነበሩ " ብላለች።

ነሒማ በአሁኑ ወቅት በሊቢያ የምትገኝ ሲሆን " ድካም እና ህመም ላይ " እንደሆነች ገልጻለች።

" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " ስትል ጭንቀት ላይ እንደሆነች እና ማውራት እንደሚከብዳት ተናግራለች።

መረጃው የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94159
Create:
Last Update:

" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " - ነሒማ ጀማል

ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሊቢያ " ለባርነት ጨረታ ቀርባ " የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ነሒማ ጀማል ለአጋቾቿ 700 ሺህ ብር ተከፍሎ ነጻ መውጣቷን ተናግራለች።

በፎቶዎች እና በቪዲዮዎች ላይ አፏ በጨርቅ ተለጉሞ ስቃይ ሲደርስባት ትታይ የነበረችው ነሒማ በቤተሰቧ አማካይነት ገንዘብ ከኢትዮጵያ ተሰባስቦ ከተላከ በኋላ ከሁለት ቀናት በፊት አጋቾቿ ወደ ከተማ አምጥተው እንደለቀቋቸው ለቢቢሲ ተናግራለች።

ታግታ ከነበረችበት ስፍራ እሷን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ቢኖሩም የተለቀቁት ገንዘብ የተከፈለላቸው " ውስን ሰዎች ነበሩ " ብላለች።

ነሒማ በአሁኑ ወቅት በሊቢያ የምትገኝ ሲሆን " ድካም እና ህመም ላይ " እንደሆነች ገልጻለች።

" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " ስትል ጭንቀት ላይ እንደሆነች እና ማውራት እንደሚከብዳት ተናግራለች።

መረጃው የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94159

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

Importantly, that investor viewpoint is not new. It cycles in when conditions are right (and vice versa). It also brings the ineffective warnings of an overpriced market with it.Looking toward a good 2022 stock market, there is no apparent reason to expect these issues to change.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA