TIKVAH-ETHIOPIA
#FreeNaima " ገንዘቡን ካላገኘን በቀር እንዳንደውልላቸው አስጠንቅቀውናል። በጣም ተጨንቀናል " - ቤተሰብ በሊቢያ ታጣቂዎች በርካታ ስደተኞችን አግተው የማሰቃየት ድርጊት እየፈጸሙባቸው ይገኛል። ከእነዚህ ታጋቾች መካከል የሀገራችን ልጅ ነሒማ ጀማል አንዷ ናት። ነሒማ ከኦሮሚያ ክልል፤ ሻሸመኔ በመሰደድ ነው ወደ ሊቢያ ያቀናችው። ' ሬፊዩጂስ ኢን ሊቢያ ' የተሰኘው ተቋም በኤክስ ገፁ እንዳስታወቀው…
" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " - ነሒማ ጀማል
ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሊቢያ " ለባርነት ጨረታ ቀርባ " የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ነሒማ ጀማል ለአጋቾቿ 700 ሺህ ብር ተከፍሎ ነጻ መውጣቷን ተናግራለች።
በፎቶዎች እና በቪዲዮዎች ላይ አፏ በጨርቅ ተለጉሞ ስቃይ ሲደርስባት ትታይ የነበረችው ነሒማ በቤተሰቧ አማካይነት ገንዘብ ከኢትዮጵያ ተሰባስቦ ከተላከ በኋላ ከሁለት ቀናት በፊት አጋቾቿ ወደ ከተማ አምጥተው እንደለቀቋቸው ለቢቢሲ ተናግራለች።
ታግታ ከነበረችበት ስፍራ እሷን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ቢኖሩም የተለቀቁት ገንዘብ የተከፈለላቸው " ውስን ሰዎች ነበሩ " ብላለች።
ነሒማ በአሁኑ ወቅት በሊቢያ የምትገኝ ሲሆን " ድካም እና ህመም ላይ " እንደሆነች ገልጻለች።
" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " ስትል ጭንቀት ላይ እንደሆነች እና ማውራት እንደሚከብዳት ተናግራለች።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።
@tikvahethiopia
ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሊቢያ " ለባርነት ጨረታ ቀርባ " የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ነሒማ ጀማል ለአጋቾቿ 700 ሺህ ብር ተከፍሎ ነጻ መውጣቷን ተናግራለች።
በፎቶዎች እና በቪዲዮዎች ላይ አፏ በጨርቅ ተለጉሞ ስቃይ ሲደርስባት ትታይ የነበረችው ነሒማ በቤተሰቧ አማካይነት ገንዘብ ከኢትዮጵያ ተሰባስቦ ከተላከ በኋላ ከሁለት ቀናት በፊት አጋቾቿ ወደ ከተማ አምጥተው እንደለቀቋቸው ለቢቢሲ ተናግራለች።
ታግታ ከነበረችበት ስፍራ እሷን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ቢኖሩም የተለቀቁት ገንዘብ የተከፈለላቸው " ውስን ሰዎች ነበሩ " ብላለች።
ነሒማ በአሁኑ ወቅት በሊቢያ የምትገኝ ሲሆን " ድካም እና ህመም ላይ " እንደሆነች ገልጻለች።
" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " ስትል ጭንቀት ላይ እንደሆነች እና ማውራት እንደሚከብዳት ተናግራለች።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94159
Create:
Last Update:
Last Update:
" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " - ነሒማ ጀማል
ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሊቢያ " ለባርነት ጨረታ ቀርባ " የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ነሒማ ጀማል ለአጋቾቿ 700 ሺህ ብር ተከፍሎ ነጻ መውጣቷን ተናግራለች።
በፎቶዎች እና በቪዲዮዎች ላይ አፏ በጨርቅ ተለጉሞ ስቃይ ሲደርስባት ትታይ የነበረችው ነሒማ በቤተሰቧ አማካይነት ገንዘብ ከኢትዮጵያ ተሰባስቦ ከተላከ በኋላ ከሁለት ቀናት በፊት አጋቾቿ ወደ ከተማ አምጥተው እንደለቀቋቸው ለቢቢሲ ተናግራለች።
ታግታ ከነበረችበት ስፍራ እሷን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ቢኖሩም የተለቀቁት ገንዘብ የተከፈለላቸው " ውስን ሰዎች ነበሩ " ብላለች።
ነሒማ በአሁኑ ወቅት በሊቢያ የምትገኝ ሲሆን " ድካም እና ህመም ላይ " እንደሆነች ገልጻለች።
" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " ስትል ጭንቀት ላይ እንደሆነች እና ማውራት እንደሚከብዳት ተናግራለች።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።
@tikvahethiopia
ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሊቢያ " ለባርነት ጨረታ ቀርባ " የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ነሒማ ጀማል ለአጋቾቿ 700 ሺህ ብር ተከፍሎ ነጻ መውጣቷን ተናግራለች።
በፎቶዎች እና በቪዲዮዎች ላይ አፏ በጨርቅ ተለጉሞ ስቃይ ሲደርስባት ትታይ የነበረችው ነሒማ በቤተሰቧ አማካይነት ገንዘብ ከኢትዮጵያ ተሰባስቦ ከተላከ በኋላ ከሁለት ቀናት በፊት አጋቾቿ ወደ ከተማ አምጥተው እንደለቀቋቸው ለቢቢሲ ተናግራለች።
ታግታ ከነበረችበት ስፍራ እሷን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ቢኖሩም የተለቀቁት ገንዘብ የተከፈለላቸው " ውስን ሰዎች ነበሩ " ብላለች።
ነሒማ በአሁኑ ወቅት በሊቢያ የምትገኝ ሲሆን " ድካም እና ህመም ላይ " እንደሆነች ገልጻለች።
" ከዚህ በኋላ ምን እንደሚፈጠር አላውቅም፤ ስልክ መደወልም ሁሉም ነገር ያስፈራል " ስትል ጭንቀት ላይ እንደሆነች እና ማውራት እንደሚከብዳት ተናግራለች።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ነው።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94159