TIKVAH-ETHIOPIA
አቶ ብርሃኑ አዴሎ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነርነት ዕጩ ሆነው ቀረቡ። በቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ዘመነ መንግስት የሚኒስትሮች ካቢኔ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ ገብረማርያም ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኮሚሽነርነት ለመሰየም ዛሬ ጥር 22 ቀን 2017 ዓ/ም ፓርላማ ቀርበዋል። ሌሎች አራት ዕጩዎችም መቅረባቸውን ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል። አቶ…
#Update
አቶ ብርሃኑ አዴሎ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
ለሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮምሽነር በመሆን የተመረጡት አቶ ብርሃኑ በህዝብ ተወካዮሽ ምክር ቤት ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።
አቶ ብርሃኑ የቀድሞው የምክር ቤት አባል የነበሩ ሲሆን የአዕምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፣ በኢህአዴግ ዘመን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
ላለፉት 10 ዓመታት ደግሞ በጥብቅና በህግ ማማከር ስራ ላይ ቆይተዋል።
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር የነበሩት ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) የስራ ዘመናቸውን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ራኬብ መሰለ በተጠባባቂነት ተቋሙን ሲመሩ ነበር።
@tikvahethiopia
አቶ ብርሃኑ አዴሎ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
ለሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮምሽነር በመሆን የተመረጡት አቶ ብርሃኑ በህዝብ ተወካዮሽ ምክር ቤት ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።
አቶ ብርሃኑ የቀድሞው የምክር ቤት አባል የነበሩ ሲሆን የአዕምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፣ በኢህአዴግ ዘመን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
ላለፉት 10 ዓመታት ደግሞ በጥብቅና በህግ ማማከር ስራ ላይ ቆይተዋል።
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር የነበሩት ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) የስራ ዘመናቸውን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ራኬብ መሰለ በተጠባባቂነት ተቋሙን ሲመሩ ነበር።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/94142
Create:
Last Update:
Last Update:
#Update
አቶ ብርሃኑ አዴሎ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
ለሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮምሽነር በመሆን የተመረጡት አቶ ብርሃኑ በህዝብ ተወካዮሽ ምክር ቤት ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።
አቶ ብርሃኑ የቀድሞው የምክር ቤት አባል የነበሩ ሲሆን የአዕምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፣ በኢህአዴግ ዘመን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
ላለፉት 10 ዓመታት ደግሞ በጥብቅና በህግ ማማከር ስራ ላይ ቆይተዋል።
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር የነበሩት ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) የስራ ዘመናቸውን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ራኬብ መሰለ በተጠባባቂነት ተቋሙን ሲመሩ ነበር።
@tikvahethiopia
አቶ ብርሃኑ አዴሎ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
ለሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮምሽነር በመሆን የተመረጡት አቶ ብርሃኑ በህዝብ ተወካዮሽ ምክር ቤት ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።
አቶ ብርሃኑ የቀድሞው የምክር ቤት አባል የነበሩ ሲሆን የአዕምሯዊ ንብረት ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፣ በኢህአዴግ ዘመን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
ላለፉት 10 ዓመታት ደግሞ በጥብቅና በህግ ማማከር ስራ ላይ ቆይተዋል።
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር የነበሩት ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) የስራ ዘመናቸውን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ራኬብ መሰለ በተጠባባቂነት ተቋሙን ሲመሩ ነበር።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94142