Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" ከውጭ የሚመጣ ተሟጋች አያስፈልገንም !! " - አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በሂጃብ ጉዳይ ምን አሉ ? " ከውጭ የሚመጣ ተሟጋች አያስፈልገንም። ጉዳዩ በራሳችን ነው የምንጨርሰው። ያለን አንድነት እና መፈቃቀር ሊነካ አይገባም። የአክሱም ህዝብም በዚህች ጉዳይ ላይ ተመሳሳይ አቋም እንዳለው ነው የማውቀው። አንዳንድ በክፋት የተሰማራ ካልሆነ፥ እያያችሁት…
" ታስረው ይቅረቡ " - ፍርድ ቤት

ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ የቀረበውን ክስ ፍርድ ቤት ቀርበው መልስ እንዲሰጡ የተፃፈላቸውን ትእዛዝ " አንቀበልም " ያሉ አካላት ታስረው እንዲቀርቡ የአክሱም ከተማ ፍርድ ቤት አዘዘ።

ፍርድ ቤቱ ጥር 19/2017 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ ፤ ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ ክስ የቀረበባቸው 4 ርእሰ መምህራን የአክሱም ከተማ ፓሊስ አስሮ እንዲያቀርባቸው ፍርድ ቤቱ አዟል።

ፍርድ ቤቱ ታስረው እንዲቀርቡ ትእዛዝ ያወጣባቸው የአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት፣ የአብርሃ ወ አፅብሃ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ፣ የወርዒ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ፣ የክንደያ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ርእሳነ መምህራን የካቲት 7/2017 ዓ.ም በአክሱም ከተማ ፓሊስ ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቷል።

ይህ በእንዲህ እያለ ከሂጃብ ክልከላ ተያይዞ በአክሱም በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተነሳው ውዝግብ ቀጥሏል።

አንዳንድ መረጃዎች አሁንም 159 ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ከሂጃብ ክልከላ ጋር በተያያዘ ከሚድ ፈተና ውጪ እንዲሆኑ መደረጋቸውን እያመላከቱ ነው።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ የሴት ሙስሊም ተማሪዎቹ ከፈተና መቅረት ልክ መሆኑ እና አለመሆኑ ለማጣራት ወደ ትምህርት ቤቶቹ ደውሎ ባገኘው መረጃ መሰረት " የቆየው የተማሪዎች የትምህርት ቤት የአለባበስ ደንብ በሚመለከተው አካል እስካልተቀየረ ድረስ ሂጃብ ለብሰው መግባት አይችሉም " ብለዋል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94093
Create:
Last Update:

" ታስረው ይቅረቡ " - ፍርድ ቤት

ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ የቀረበውን ክስ ፍርድ ቤት ቀርበው መልስ እንዲሰጡ የተፃፈላቸውን ትእዛዝ " አንቀበልም " ያሉ አካላት ታስረው እንዲቀርቡ የአክሱም ከተማ ፍርድ ቤት አዘዘ።

ፍርድ ቤቱ ጥር 19/2017 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ ፤ ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ ክስ የቀረበባቸው 4 ርእሰ መምህራን የአክሱም ከተማ ፓሊስ አስሮ እንዲያቀርባቸው ፍርድ ቤቱ አዟል።

ፍርድ ቤቱ ታስረው እንዲቀርቡ ትእዛዝ ያወጣባቸው የአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት፣ የአብርሃ ወ አፅብሃ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ፣ የወርዒ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ፣ የክንደያ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ርእሳነ መምህራን የካቲት 7/2017 ዓ.ም በአክሱም ከተማ ፓሊስ ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቷል።

ይህ በእንዲህ እያለ ከሂጃብ ክልከላ ተያይዞ በአክሱም በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተነሳው ውዝግብ ቀጥሏል።

አንዳንድ መረጃዎች አሁንም 159 ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ከሂጃብ ክልከላ ጋር በተያያዘ ከሚድ ፈተና ውጪ እንዲሆኑ መደረጋቸውን እያመላከቱ ነው።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ የሴት ሙስሊም ተማሪዎቹ ከፈተና መቅረት ልክ መሆኑ እና አለመሆኑ ለማጣራት ወደ ትምህርት ቤቶቹ ደውሎ ባገኘው መረጃ መሰረት " የቆየው የተማሪዎች የትምህርት ቤት የአለባበስ ደንብ በሚመለከተው አካል እስካልተቀየረ ድረስ ሂጃብ ለብሰው መግባት አይችሉም " ብለዋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94093

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA