Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-94040-94041-94042-94043-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/94042 -
Telegram Group & Telegram Channel
' ልጄን ትተህ እኔን ብላኝ ! '

🙏" ከእግዚአብሔር በታች እኔና ልጄን የታደገችን ጎረቤቴ ወ/ሮ መቅደስ ናት " - መምህርት ደንበሌ አስራት

➡️" እናትና ልጅን ለማዳን ከ10 ደቂቃ በላይ ከጅቡ ጋር ታግለናል" - ወ/ሮ መቅደስ ተካ


ከሰሞኑ መምህርት ደንበሌ አስራት የተባሉ እናት በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ 'ጃሎ ናራሞ ' ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ የ12 ዓመት ልጃቸዉን ሊበላ ከያዘ ጅብ ጋር በመታገል ልጇን ማዳኗን ሲዘገብ ነበር።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም ወደ መምህርት ደንበሌ አስራት የእጅ ስልክ በመደወል ስለጉዳዩ ጠይቋቸዋል።

መምህርት ደንበሌ ስለ ጉዳዩ ሲያስረዱ" ጥር 11/2017 ዓ/ም ረፋድ 3 ሠዓት አከባቢ ዉሃ ለመቅዳት ከልጄ ጋር ሽላንሻ ወደተባለው ምንጭ በወረድንበት አጋጣሚ ነበር አፉ በደም የተለወሰ አንድ ጅብ ወደ እኛ በመምጣት በእኔና በጎረቤቴ ወ/ሮ መቅደስ መሃል የነበረዉን የ12 ዓመት ሕፃን እግር ነክሶ በመያዝ ወደ ጫካ ዉስጥ መጎተት ሲጀምር ዐይኔ እያዬ ልጄን አይበላብኝም በማለት ቀኝ እጄን የጅቡ አፍ ዉስጥ በመክተት 'ኤ ሲቴ' ኤ ሲቴ'በሀዲየኛ (ልጄን ትተህ እኔን ብላኝ) እያልኩ መጮህ ጀመርኩ " ብለዋል።

" ጎረቤቴ ወ/ሮ መቅደስ ተካ በጄርካንና በመዘፍዘፊያ ጅቡን እየመቱ መጯጯህ ቀጠልን ፤ በመሃል ትግልና ጩኸታችን ስለበዛ ጅቡ እኔንም ልጄንም ትቶ ወደ ወ/ሮ መቅደስ ሲዞር አፉ ደም በደም ሆኖ ነበር " ሲሉ አስረድተዋል።

መምህርት ደንበሌ አስራት " እየጮህን ስንታገል የሰሙ ሰዎች ደርሰዉ ጅቡን በመግደላቸዉ እኛ ወደ ሆስፒታል ተወሰድን " ብለዋል።

" ከፈጣሪ በታች እኔንና ልጄን የታደገችን ጎረቤቴ ወ/ሮ መቅደስ ናቸዉ " የሚሉት መምህርት ደንበሌ አስራት ለተደረገላቸው እገዛ ምስጋና አቅርበዋል።

ወ/ሮ መቅደስ ተካ በበኩላቸው " ልጅና እናቱን ከጅቡ አፍ ለማስጣል ከ10 ደቂቃ በላይ ታግለናል " ያሉ ሲሆን " የናቲቱ ወ/ሮ ደንበሌ ለልጇ መስዋዕት ለመሆን መዘጋጀት እኔም እናት ነኝና ሆዴን አባብቶ ጅቡን በጋራ ታግለን የከፋ አደጋ እንዳይደርስ አድርገናል" ብለዋል።

ከዚህ ቀደም አንዲት እናት ተመሳሳይ አደጋ በራሳቸዉ ላይ መድረሱን የሚያስታውሱት ሁለቱ እናቶች ከአደጋዉ ባሻገር በሀዲያ ዞን ዋና ከተማ ሆሳዕና ዉስጥ ሆነን " ከጅቦች ጋር ታግለን የምንጠቀመዉ የዉሃ ችግር እልባት ሊሰጠዉ ይገባል " ሲሉ አሳስበዋል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/94042
Create:
Last Update:

' ልጄን ትተህ እኔን ብላኝ ! '

🙏" ከእግዚአብሔር በታች እኔና ልጄን የታደገችን ጎረቤቴ ወ/ሮ መቅደስ ናት " - መምህርት ደንበሌ አስራት

➡️" እናትና ልጅን ለማዳን ከ10 ደቂቃ በላይ ከጅቡ ጋር ታግለናል" - ወ/ሮ መቅደስ ተካ


ከሰሞኑ መምህርት ደንበሌ አስራት የተባሉ እናት በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ 'ጃሎ ናራሞ ' ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ የ12 ዓመት ልጃቸዉን ሊበላ ከያዘ ጅብ ጋር በመታገል ልጇን ማዳኗን ሲዘገብ ነበር።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም ወደ መምህርት ደንበሌ አስራት የእጅ ስልክ በመደወል ስለጉዳዩ ጠይቋቸዋል።

መምህርት ደንበሌ ስለ ጉዳዩ ሲያስረዱ" ጥር 11/2017 ዓ/ም ረፋድ 3 ሠዓት አከባቢ ዉሃ ለመቅዳት ከልጄ ጋር ሽላንሻ ወደተባለው ምንጭ በወረድንበት አጋጣሚ ነበር አፉ በደም የተለወሰ አንድ ጅብ ወደ እኛ በመምጣት በእኔና በጎረቤቴ ወ/ሮ መቅደስ መሃል የነበረዉን የ12 ዓመት ሕፃን እግር ነክሶ በመያዝ ወደ ጫካ ዉስጥ መጎተት ሲጀምር ዐይኔ እያዬ ልጄን አይበላብኝም በማለት ቀኝ እጄን የጅቡ አፍ ዉስጥ በመክተት 'ኤ ሲቴ' ኤ ሲቴ'በሀዲየኛ (ልጄን ትተህ እኔን ብላኝ) እያልኩ መጮህ ጀመርኩ " ብለዋል።

" ጎረቤቴ ወ/ሮ መቅደስ ተካ በጄርካንና በመዘፍዘፊያ ጅቡን እየመቱ መጯጯህ ቀጠልን ፤ በመሃል ትግልና ጩኸታችን ስለበዛ ጅቡ እኔንም ልጄንም ትቶ ወደ ወ/ሮ መቅደስ ሲዞር አፉ ደም በደም ሆኖ ነበር " ሲሉ አስረድተዋል።

መምህርት ደንበሌ አስራት " እየጮህን ስንታገል የሰሙ ሰዎች ደርሰዉ ጅቡን በመግደላቸዉ እኛ ወደ ሆስፒታል ተወሰድን " ብለዋል።

" ከፈጣሪ በታች እኔንና ልጄን የታደገችን ጎረቤቴ ወ/ሮ መቅደስ ናቸዉ " የሚሉት መምህርት ደንበሌ አስራት ለተደረገላቸው እገዛ ምስጋና አቅርበዋል።

ወ/ሮ መቅደስ ተካ በበኩላቸው " ልጅና እናቱን ከጅቡ አፍ ለማስጣል ከ10 ደቂቃ በላይ ታግለናል " ያሉ ሲሆን " የናቲቱ ወ/ሮ ደንበሌ ለልጇ መስዋዕት ለመሆን መዘጋጀት እኔም እናት ነኝና ሆዴን አባብቶ ጅቡን በጋራ ታግለን የከፋ አደጋ እንዳይደርስ አድርገናል" ብለዋል።

ከዚህ ቀደም አንዲት እናት ተመሳሳይ አደጋ በራሳቸዉ ላይ መድረሱን የሚያስታውሱት ሁለቱ እናቶች ከአደጋዉ ባሻገር በሀዲያ ዞን ዋና ከተማ ሆሳዕና ዉስጥ ሆነን " ከጅቦች ጋር ታግለን የምንጠቀመዉ የዉሃ ችግር እልባት ሊሰጠዉ ይገባል " ሲሉ አሳስበዋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/94042

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That strategy is the acquisition of a value-priced company by a growth company. Using the growth company's higher-priced stock for the acquisition can produce outsized revenue and earnings growth. Even better is the use of cash, particularly in a growth period when financial aggressiveness is accepted and even positively viewed.he key public rationale behind this strategy is synergy - the 1+1=3 view. In many cases, synergy does occur and is valuable. However, in other cases, particularly as the strategy gains popularity, it doesn't. Joining two different organizations, workforces and cultures is a challenge. Simply putting two separate organizations together necessarily creates disruptions and conflicts that can undermine both operations.

Should I buy bitcoin?

“To the extent it is used I fear it’s often for illicit finance. It’s an extremely inefficient way of conducting transactions, and the amount of energy that’s consumed in processing those transactions is staggering,” the former Fed chairwoman said. Yellen’s comments have been cited as a reason for bitcoin’s recent losses. However, Yellen’s assessment of bitcoin as a inefficient medium of exchange is an important point and one that has already been raised in the past by bitcoin bulls. Using a volatile asset in exchange for goods and services makes little sense if the asset can tumble 10% in a day, or surge 80% over the course of a two months as bitcoin has done in 2021, critics argue. To put a finer point on it, over the past 12 months bitcoin has registered 8 corrections, defined as a decline from a recent peak of at least 10% but not more than 20%, and two bear markets, which are defined as falls of 20% or more, according to Dow Jones Market Data.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA