Telegram Group & Telegram Channel
#ነዳጅ

⛽️“ ነዳጅን በኮፓን የማድረግ እሳቤው በነዳጅ እጦት ተማረን ግዴታ የኤሌክትራክ ተሽከርካሪ እንድንጠቀም ለማድረግ ነው ” - አሽከርካሪዎች

➡️ “ ማደያ የነበረው ነዳጅ ሲጎድል የወሰዱትን በሁለት፣ በሦስት እጥፍ ጨምረው የመሸጥ ሁኔታዎች እንዳሉ በጥናት አረጋግጠናል” - ቢሮው

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ከጥር 30 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ነዳጅ የሚቀዳው ኩፓን እንደሆነ የሚገልጽ ሰርኩላር ከቀናት በፊት አውርዷል።

እንደ ቢሮው ገለጻ ከሆነ መመሪያውን ለማውረድ የተገደደው በተለይ ባለሁለትና ሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ነዳጅ በተደጋጋሚ በመቅዳት በውድ ዋጋ እየሸጡ ሌሎቹን ለነዳጅ እጥረት እያጋለጡ በመሆኑ ነው።

መመሪያውን በተመለከተ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃላቸውን የሰጡ አሽከርካሪዎች ደግሞ፣ “ ነዳጅ በኩፖን እንዲሆን የተደረገው በአሽከርካሪዎች ሳቢያ ነው መባሉ የተጨፈለቀ እሳቤና እንደማንፈለግ ማሳያ ነው ” ሲሉ ትችታቸውን አቅርበዋል።

ጉዳዩን በጥናት ደርሰውበት ከሆነም ድርጊቱን የፈጸሙት ላይ እርምጃ መውሰድ እንጅ ሁሉን በአንድ ላይ ጨፍልቆ መውቀስ ተገቢ እንዳልሆነ ገልጸው፣ “ ነዳጅን በኮፖን የማድረግ እሳቤው በነዳጅ ተማረን ግዴታ የኤሌክትራክ ተሽከርካሪ እንድንጠቀም ለማድረግ ነው ” ብለዋል።

“ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪውንም መጠቀም አይገደንም ” ያሉት አሽከርካሪዎቹ፣ “ ግን በየትኛው የተሟላ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ነው የምንጠቀመው ? ” ሲሉ ጠይቀዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ነዳጅ በኮፖን እንዲቀዳ የተላለፈውን መመሪያ ተከትሎ ላቀረቡት ቅሬታና ስጋት ምላሽ እንዲሰጡ የቢሮውን ምክትል ኃላፊና የኮሚዩኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ታዲሁንን ጠይቋል።

ምን መለሱ?

“ ከኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ጋር የሚገናኝ ነገር የለም፡፡ 

የአገሪቱ የቀጣይ አቅጣጫ በእርግጥ እየተከተልን ካለነው ዓለማዊ አጠቃላይ ሁኔታ አኳያ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪን መጠቀም ጠቀሜታው የጎላ ነው ወደዛም ነው የምንሄደው በሂደት፡፡ 

ግን ዛሬ በአስገዳጅ ሁኔታ ይህን ፈጽሙ የሚል የተቀመጠ አቅጣጫ የለም፡፡ የኛም ፍላጎት ይሄ አይደለም፡፡ ችግሩን መፍታት ስላለብን ነው፡፡ 

ደብዳቤውም ሲጻፍ አጠቃላይ በክልሉ ያሉ ባለሁለትም ሆነ ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ይህንን ወንጀል ፈጽመዋል የሚል ኢንቴንሽን የለውም፡፡ ይሄን አይነት እይታ የለንም፡፡

ግን ችግሩን የሚፈጥሩ አካላት በስፋት አሉ። ችግሩ በገሃድ የሚታይ ነው፡፡ የህዝቡም ቅሬታ ነው፡፡ ስለዚህ ካለው ነገር አኳያ ችግሩን ለመቅረፍ ከተቀመጡ አሰራሮች ውስጥ አንዱን ተግባራዊ ወደ ማድረግ ነው የገባነው፡፡ 

ይሄ ሲባል ሁሉም አሽከርካሪ በዚህ ደረጃ ወንጀል እየሰራ ነው የሚል እይታ የለንም፡፡ ግን ችግር የሚፈጥሩ አካላትን ለይቶ እርምጃ ለመውሰድ ያገለግለናል ” ብለዋል።

አጠቃላይ መመሪያውን መተግበር ያስፈለገበትን ምክንያት በተመለከተ ጠይቀናቸው በሰጡት ምላሽስ ምን አሉ ?

“ ምርት በስፋት ይገባ ነበር ከዚህ በፊት። የሚመጣው ምርት ግን በተቃራኒው ወደ ተለያዩ አካባቢዎች የሚወጣበት፣ የሚባክንበት ሁኔታ አለ። ምርትን ከካምፓኒዎች ተቀብለው የሚያሰራጩ የማደያ ባለቤቶችም አሉ። 

ሁሉም ማለት አይቻልም የተወሰኑት ግን ለሚፈለገው አገልገግሎት እንዳይውል ጨለማን ተገን በማድረግ የድለላ ሥራ ለሚሰሩ አካላት በመስጠት የመጣን የነዳጅ ምርት ግማሽ ወይም ሙሉውን ዋጋ ጨምረው በአይሱዚ ጭነው የማውጣት ሁኔታዎች አሉ። 

ከዚያ ባሸገር ግን እንደ ክልል በጣም የተቸገርነው የባጃጅና ሞተር ተሽከርካሪዎች ነዳጅ ከቀዱ በኋላ ውስጥ ለውስጥ ባሉ ቤቶች ውስጥ ወስደው ወደ ልላ እቃ በመገልበጥ በቀን ብዙ ዙር በመመላስ ነዳጅ ይቀዳሉ። 

ያ ሲሆን ማደያ የነበረው ነዳጅ ሲጎድል የወሰዱትን በሁለት፣ በሦስት እጥፍ ጨምረው የመሸጥ ሁኔታዎች እንዳሉ በጥናት አረጋግጠናል። አብዛኛዎቹ ላይ እርምጃ ወስደናል።

ስለዚህ ይሄን ችግር ለመፍታት ሲባል ከዚህ በፊት በሪፎርም የተቀመጠ አሰራር ስለነበረ ይሄን አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ተብሎ ነው በአዲስ መልክ ሰርኩላር የተጻፈው።

ስለዚህ በአካባቢው ያሉ የንግድ ተቋማት ኮፖን ያዘጋጃሉ። ኮፓን ሲያዘጋጁ የአሽከርካሪው ስም፣ ፎቶ፣ የተሽከርካሪው ታርጋና ውስጥ ክፍል ያለ የሞተር ሚስጢር ቁጥር በማካተት ነው የሚዘጋጀው።

ያ ሲሆን ለአሽከርካሪው ትክክለኛ ምድባ ይደረለታል። በዚህ መልክ ስምሪት ይሰጥና በተፈቀደለት ቦታ ተኪዶ ነዳጅ ይቀዳል። ለአገልግሎት ሲያውል ተመልሶ ይቀዳል። ” ብለዋል።

ይህ በጥናት ጭምር የተረጋገጠ ከሆነ ነዳጅን አውጥቶ በመሸጥ አኳያ በተጨባጭ ምን ያህል አሽከርካሪዎችና ማደያዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል? ስንል ተጨማሪ ጥያቄ አቅርበናል።

ቢሮው ምን ምላሽ ሰጠ ?

“ ዋናው መሠረቱ፣ ምንጩ ማደያው ስለሆነ እሱ ላይም ቁጥጥር ተደርጓል። በተደጋጋሚ ከተለያዩ አካባቢዎች እርምጃ የተወሰደባቸው ወደ ሰባት ማደያዎች አሉ።

ወላይታ ዞን ወደ 4 ቦታዎች፣ ጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ ላይ፣ ጌዲዮ ዞን ላይ ይርጋጨፌ ከተማ፣ ሌሎቹም ጋ የነበሩትን አሽጎ በህግ ሂደት የተከሰሱበት ሁኔታ አለ። 

የነዳጅ ምርቶችን ይዘው ሲንቀሳቀሱ የተገኙት ቁጥር ስፍር የለውም።

የተሽከርካሪዎቹ  ቅርብ ጊዜ ነው በጥናት የተረጋገጠው። ከዚያ አኳያ ይህን ሰርኩላር መበተን ነበረብን። ግን በተጨባጭ ችግሩን እያወሳሰቡ ያሉት እነርሱ ናቸው። ” ሲሉ መልሰዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93979
Create:
Last Update:

#ነዳጅ

⛽️“ ነዳጅን በኮፓን የማድረግ እሳቤው በነዳጅ እጦት ተማረን ግዴታ የኤሌክትራክ ተሽከርካሪ እንድንጠቀም ለማድረግ ነው ” - አሽከርካሪዎች

➡️ “ ማደያ የነበረው ነዳጅ ሲጎድል የወሰዱትን በሁለት፣ በሦስት እጥፍ ጨምረው የመሸጥ ሁኔታዎች እንዳሉ በጥናት አረጋግጠናል” - ቢሮው

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ከጥር 30 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ነዳጅ የሚቀዳው ኩፓን እንደሆነ የሚገልጽ ሰርኩላር ከቀናት በፊት አውርዷል።

እንደ ቢሮው ገለጻ ከሆነ መመሪያውን ለማውረድ የተገደደው በተለይ ባለሁለትና ሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ነዳጅ በተደጋጋሚ በመቅዳት በውድ ዋጋ እየሸጡ ሌሎቹን ለነዳጅ እጥረት እያጋለጡ በመሆኑ ነው።

መመሪያውን በተመለከተ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃላቸውን የሰጡ አሽከርካሪዎች ደግሞ፣ “ ነዳጅ በኩፖን እንዲሆን የተደረገው በአሽከርካሪዎች ሳቢያ ነው መባሉ የተጨፈለቀ እሳቤና እንደማንፈለግ ማሳያ ነው ” ሲሉ ትችታቸውን አቅርበዋል።

ጉዳዩን በጥናት ደርሰውበት ከሆነም ድርጊቱን የፈጸሙት ላይ እርምጃ መውሰድ እንጅ ሁሉን በአንድ ላይ ጨፍልቆ መውቀስ ተገቢ እንዳልሆነ ገልጸው፣ “ ነዳጅን በኮፖን የማድረግ እሳቤው በነዳጅ ተማረን ግዴታ የኤሌክትራክ ተሽከርካሪ እንድንጠቀም ለማድረግ ነው ” ብለዋል።

“ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪውንም መጠቀም አይገደንም ” ያሉት አሽከርካሪዎቹ፣ “ ግን በየትኛው የተሟላ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ነው የምንጠቀመው ? ” ሲሉ ጠይቀዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ነዳጅ በኮፖን እንዲቀዳ የተላለፈውን መመሪያ ተከትሎ ላቀረቡት ቅሬታና ስጋት ምላሽ እንዲሰጡ የቢሮውን ምክትል ኃላፊና የኮሚዩኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ታዲሁንን ጠይቋል።

ምን መለሱ?

“ ከኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ጋር የሚገናኝ ነገር የለም፡፡ 

የአገሪቱ የቀጣይ አቅጣጫ በእርግጥ እየተከተልን ካለነው ዓለማዊ አጠቃላይ ሁኔታ አኳያ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪን መጠቀም ጠቀሜታው የጎላ ነው ወደዛም ነው የምንሄደው በሂደት፡፡ 

ግን ዛሬ በአስገዳጅ ሁኔታ ይህን ፈጽሙ የሚል የተቀመጠ አቅጣጫ የለም፡፡ የኛም ፍላጎት ይሄ አይደለም፡፡ ችግሩን መፍታት ስላለብን ነው፡፡ 

ደብዳቤውም ሲጻፍ አጠቃላይ በክልሉ ያሉ ባለሁለትም ሆነ ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ይህንን ወንጀል ፈጽመዋል የሚል ኢንቴንሽን የለውም፡፡ ይሄን አይነት እይታ የለንም፡፡

ግን ችግሩን የሚፈጥሩ አካላት በስፋት አሉ። ችግሩ በገሃድ የሚታይ ነው፡፡ የህዝቡም ቅሬታ ነው፡፡ ስለዚህ ካለው ነገር አኳያ ችግሩን ለመቅረፍ ከተቀመጡ አሰራሮች ውስጥ አንዱን ተግባራዊ ወደ ማድረግ ነው የገባነው፡፡ 

ይሄ ሲባል ሁሉም አሽከርካሪ በዚህ ደረጃ ወንጀል እየሰራ ነው የሚል እይታ የለንም፡፡ ግን ችግር የሚፈጥሩ አካላትን ለይቶ እርምጃ ለመውሰድ ያገለግለናል ” ብለዋል።

አጠቃላይ መመሪያውን መተግበር ያስፈለገበትን ምክንያት በተመለከተ ጠይቀናቸው በሰጡት ምላሽስ ምን አሉ ?

“ ምርት በስፋት ይገባ ነበር ከዚህ በፊት። የሚመጣው ምርት ግን በተቃራኒው ወደ ተለያዩ አካባቢዎች የሚወጣበት፣ የሚባክንበት ሁኔታ አለ። ምርትን ከካምፓኒዎች ተቀብለው የሚያሰራጩ የማደያ ባለቤቶችም አሉ። 

ሁሉም ማለት አይቻልም የተወሰኑት ግን ለሚፈለገው አገልገግሎት እንዳይውል ጨለማን ተገን በማድረግ የድለላ ሥራ ለሚሰሩ አካላት በመስጠት የመጣን የነዳጅ ምርት ግማሽ ወይም ሙሉውን ዋጋ ጨምረው በአይሱዚ ጭነው የማውጣት ሁኔታዎች አሉ። 

ከዚያ ባሸገር ግን እንደ ክልል በጣም የተቸገርነው የባጃጅና ሞተር ተሽከርካሪዎች ነዳጅ ከቀዱ በኋላ ውስጥ ለውስጥ ባሉ ቤቶች ውስጥ ወስደው ወደ ልላ እቃ በመገልበጥ በቀን ብዙ ዙር በመመላስ ነዳጅ ይቀዳሉ። 

ያ ሲሆን ማደያ የነበረው ነዳጅ ሲጎድል የወሰዱትን በሁለት፣ በሦስት እጥፍ ጨምረው የመሸጥ ሁኔታዎች እንዳሉ በጥናት አረጋግጠናል። አብዛኛዎቹ ላይ እርምጃ ወስደናል።

ስለዚህ ይሄን ችግር ለመፍታት ሲባል ከዚህ በፊት በሪፎርም የተቀመጠ አሰራር ስለነበረ ይሄን አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ተብሎ ነው በአዲስ መልክ ሰርኩላር የተጻፈው።

ስለዚህ በአካባቢው ያሉ የንግድ ተቋማት ኮፖን ያዘጋጃሉ። ኮፓን ሲያዘጋጁ የአሽከርካሪው ስም፣ ፎቶ፣ የተሽከርካሪው ታርጋና ውስጥ ክፍል ያለ የሞተር ሚስጢር ቁጥር በማካተት ነው የሚዘጋጀው።

ያ ሲሆን ለአሽከርካሪው ትክክለኛ ምድባ ይደረለታል። በዚህ መልክ ስምሪት ይሰጥና በተፈቀደለት ቦታ ተኪዶ ነዳጅ ይቀዳል። ለአገልግሎት ሲያውል ተመልሶ ይቀዳል። ” ብለዋል።

ይህ በጥናት ጭምር የተረጋገጠ ከሆነ ነዳጅን አውጥቶ በመሸጥ አኳያ በተጨባጭ ምን ያህል አሽከርካሪዎችና ማደያዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል? ስንል ተጨማሪ ጥያቄ አቅርበናል።

ቢሮው ምን ምላሽ ሰጠ ?

“ ዋናው መሠረቱ፣ ምንጩ ማደያው ስለሆነ እሱ ላይም ቁጥጥር ተደርጓል። በተደጋጋሚ ከተለያዩ አካባቢዎች እርምጃ የተወሰደባቸው ወደ ሰባት ማደያዎች አሉ።

ወላይታ ዞን ወደ 4 ቦታዎች፣ ጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ ላይ፣ ጌዲዮ ዞን ላይ ይርጋጨፌ ከተማ፣ ሌሎቹም ጋ የነበሩትን አሽጎ በህግ ሂደት የተከሰሱበት ሁኔታ አለ። 

የነዳጅ ምርቶችን ይዘው ሲንቀሳቀሱ የተገኙት ቁጥር ስፍር የለውም።

የተሽከርካሪዎቹ  ቅርብ ጊዜ ነው በጥናት የተረጋገጠው። ከዚያ አኳያ ይህን ሰርኩላር መበተን ነበረብን። ግን በተጨባጭ ችግሩን እያወሳሰቡ ያሉት እነርሱ ናቸው። ” ሲሉ መልሰዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93979

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

Can I mute a Telegram group?

In recent times, Telegram has gained a lot of popularity because of the controversy over WhatsApp’s new privacy policy. In January 2021, Telegram was the most downloaded app worldwide and crossed 500 million monthly active users. And with so many active users on the app, people might get messages in bulk from a group or a channel that can be a little irritating. So to get rid of the same, you can mute groups, chats, and channels on Telegram just like WhatsApp. You can mute notifications for one hour, eight hours, or two days, or you can disable notifications forever.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA