Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93968-93969-93970-93971-93972-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93971 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#iSonXperiences ከትላንት ጀምሮ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሰራተኞች የሥራ ማቆም አድማ ላይ መሆናቸውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቤተሰቦቹ የደረሰው መልዕክት ያሳያል። ሰራተኞቹ የሥራ አድማውን ያደረጉት መስሪያ ቤታችን ቅሬታችንን ሊመልስልን አልቻለም በሚል መሆኑን ገልጸዋል። ሰራተኞቹ ካቀረቡት ጥያቄዎች ዋነኛው " ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሰራተኞቹን በራሱ ሥር ያካተን ፤ በኤጀንት…
የስራ ማቆም አድማ የመቱት ሰራተኞች ምን አሉ ?

🚨“ በቂ ደመወዝ አይደለም የምናገኘው። ከማክሮ ኢኮሮሚው ጋርም የሚመጣጠን ስላልሆነ ተመግበን ማደር አልቻልንም” - የሥራ ማቆም አድማ የመቱ ከ350 በላይ ሠራተኞች

➡️ “ በዚሁ ዙሪያ ስብሰባ ላይ ነኝ ” - ድርጅቱ

በአይሰን ኤክስፕሪያንስ መሠረታዊ የሰራተኞች ማኀበር ሥር እንደሚተዳደሩ የገለጹ የሳፋሪኮም ኮልሴንተርና የሲምካርድ አፕሩቫል ከ350 በላይ ሠራተኞች ዘርፈ ብዙ ቅሬታዎች ስላልተፈቱላቸው ከትላንት ከሰኞ ጅምሮ ሥራ ማቆም አድማ ለመምታት መገደዳቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

የሚከፈላቸው ደመወዝ በቂ እንዳልሆነ፣ ድርጅቱ 80 ሰራተኞችን ያለ አግባብ እንዳሰናበተ፣ የትራንስፓርት አገልግሎት ባለመኖሩ በድርጅቱ ለማደር የሚገደዱ ሰራተኞች እንዳሉ አስረድተዋል።

ሰራተኞቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል በዝርዝር ምን አሉ?

“ አይሰን ኤክስፕሪያንስ የሚባለው ድርጅት የሳፋሪኮምን የኮል ሴንተሩንና የሲምካርድ አፕሩቫሉን ፕሮሰስ ወስዶ የሚሰራ ድርጅት ነው።

በዚህ ድርጅት ላይ ያለን ቅሬታ፣ በቂ ደመወዝ አይደለም የምናገኘው። ከማክሮ ኢኮሮሚው ጋርም የሚመጣጠን ስላልሆነ ተመግበን ማደር አልቻልንም።

ማታ አራት ሰዓት ከሥራ ለሚወጡ ሰዎች ትራንስፓርት የለም። ግማሽ መንገድ ወስዶ ከዚያ ‘በራሳችሁ ሂዱ’ ነው የሚለው። ይህ አደጋ ላይ የሚጥል ነው። ጭራሽም ትራንስፓርት የሌላቸው ሠራተኞች ከመስሪያ ቤቱ አድረው የሚወጡ አሉ። 

አመታዊ እረፍት ሠራተኞች በፈለጉት ጊዜ አይሰጣቸውም። ከሁለት ዓመት በላይ የተጠራቀመ የአመት እረፍት ያላቸው ልጆች አሉ። ከሕግ አግባብ ውጪ የሆነ ሠራተኞች ቅነሳ አለ። በርካታ ችግሮች ናቸው ያሉት።

በእነዚህ ጉዳዮች የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ በተገኙበት ስብብሰባ አድርገን ነበር። የመጣው ለውጥ ግን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። 

የመጨረሻውን ስብሰባ ያደረግነው ያለፈው አርብ ነበር። እንደማንስማማና ኃላፊነታችንን እንዳነሳን ተናግረናል። ከሰኞ ጀምሮም ሠራተኛው መብቴን በሕግ አስከብራለሁ ብሎ የሥራ ማቆም አድማ እያደረገ ይገኛል።

አሁን የሰፋሪኮም የጥሪ ማዕከል አይሰራም። ሲም ሽያጭ ላይ አፕሩቭ ከሚሰሩ ልጆችም ጭምር ነው አድማ ያደረግነው ስለዚህ ሁለቱም ሰርቪሶች አይሰሩም።

ይህን ከማድረጋችን በፊት ከሁለት ዓመታት በፊትም ተወያይተን ስላልተስማማን አድማ አድርገን ነበር፡፡ አሁንም በ10 ቀናት ጥያቄያችንን መልሱልን ብለን ከወር በፊት ደንዳቤ አስገብተን ነበር፡፡ ምላሽ አልተሰጠንም፡፡

ደብዳቤውን ካስገባን በኋላ አንድ ወር በፈጀ መደራደር በአራት ጊዜ ቀጠሮ ለመደራደር ሞክረን ነበር፡፡

ኢሰማኮ፣ የሰራተኛ አሰሪዎች ፌደሬሽንና ሌሎች ተቋማት በመካከል ገብተው ለማደራደር ሞክረው ካቅም በላይ ስለሆነ ሥራ የማቆም አድማ ለማድረግ ተገደናል፡፡ ዛሬ ሦስተኛ ቀናችን ነው፡፡

አይሰን ኤክስፕሪያንስን ስንጠይቅ አሁን 'ግቡልንና እናስተካክላለን' የሚል ሀሳብ እያመጡ ነው። ግን የሚጨምሩት ደመወዝም የሚያስማማን አይደለም፡፡ እስከ 15 ፐርሰንት እንጨምራለን' ነው እያሉ ያሉት፡፡

ሥራ ለማቆም የተገደደው መሰረታዊ ፍላጎታችን ማሟላት ስላልቻለ ነው፡፡ የኑሮ ውድነቱ በየጊዜው እየጨመረ ነው ያለውና ድርጅቱ መፍትሄ ይስጠን፡፡

የምንሰራበት ሰዓት ከቀኑ 2 እስከ 11 ሰዓት ብቻ ሳይሆን በተለያዩ ሽፍት ሌሊትም ሥራ  እንገባለን፡፡ በሌሊት ሽፍት የትራንስፖርት አገልግሎት አናገኝም። ህይወታችንን ለአደጋ የሚጥል ሥራ ነው እየሰራን ያለነው
ብለዋል።

ቅሬታ አቅራቢዎቹ፣ የሚመለከታቸው አካላትና ድርጅቱ ለቅሬታው የተሻለ ምላሽ ቢሰጡ ወደ ሥራ እንደሚመለሱ ገልጸዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያን በጉዳዩ ዙሪያ ያነጋገረ ሲሆን፣ ጉዳዩ በቀጥታ አይሰን ኤክስፕሪያንስን እንጂ እሱን እንደማይመለከት ገልጿል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በተጨማሪም፣ ለቀረበበት ቅሬታ ምላሽ እንዲሰጥ ከአይሰን ኤክስፕሪያንስ አቶ በፍቃዱ አበራን ጠይቋል።

አቶ በፍቃዱ፣ በጉዳቹ ዙሪያ ስብሰባ ላይ እንደሆኑ የገለጹ ሲሆን፣ ተጠይቀው በሰጡት ቀጠሮ ወቅት ሲደወልም ስልክ ለማንሳት ለጊዜው ፍቃደኛ አልሆኑም።

በተጨማሪም ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ለጉዳዩ አስተያዬት እንዲሰጡ ለኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኀበራት ኮንፌደሬሽን ፕሬዚደንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ጥያቄ ቢያቀርብም፣ ለጊዜው የማይመች ሁኔታ ላይ እንዳሉ ገልጸው ቀጠሮ ሰጥተዋል።

የሚመለከታቸው አካላት በቅሬታው ላይ አሁንም አጥጋቢ ምላሽ ከሰጡ በቀጣይ የምናቀርብ ይሆናል። (የቅሬታ አቅራቢዎቹ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል)

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93971
Create:
Last Update:

የስራ ማቆም አድማ የመቱት ሰራተኞች ምን አሉ ?

🚨“ በቂ ደመወዝ አይደለም የምናገኘው። ከማክሮ ኢኮሮሚው ጋርም የሚመጣጠን ስላልሆነ ተመግበን ማደር አልቻልንም” - የሥራ ማቆም አድማ የመቱ ከ350 በላይ ሠራተኞች

➡️ “ በዚሁ ዙሪያ ስብሰባ ላይ ነኝ ” - ድርጅቱ

በአይሰን ኤክስፕሪያንስ መሠረታዊ የሰራተኞች ማኀበር ሥር እንደሚተዳደሩ የገለጹ የሳፋሪኮም ኮልሴንተርና የሲምካርድ አፕሩቫል ከ350 በላይ ሠራተኞች ዘርፈ ብዙ ቅሬታዎች ስላልተፈቱላቸው ከትላንት ከሰኞ ጅምሮ ሥራ ማቆም አድማ ለመምታት መገደዳቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

የሚከፈላቸው ደመወዝ በቂ እንዳልሆነ፣ ድርጅቱ 80 ሰራተኞችን ያለ አግባብ እንዳሰናበተ፣ የትራንስፓርት አገልግሎት ባለመኖሩ በድርጅቱ ለማደር የሚገደዱ ሰራተኞች እንዳሉ አስረድተዋል።

ሰራተኞቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል በዝርዝር ምን አሉ?

“ አይሰን ኤክስፕሪያንስ የሚባለው ድርጅት የሳፋሪኮምን የኮል ሴንተሩንና የሲምካርድ አፕሩቫሉን ፕሮሰስ ወስዶ የሚሰራ ድርጅት ነው።

በዚህ ድርጅት ላይ ያለን ቅሬታ፣ በቂ ደመወዝ አይደለም የምናገኘው። ከማክሮ ኢኮሮሚው ጋርም የሚመጣጠን ስላልሆነ ተመግበን ማደር አልቻልንም።

ማታ አራት ሰዓት ከሥራ ለሚወጡ ሰዎች ትራንስፓርት የለም። ግማሽ መንገድ ወስዶ ከዚያ ‘በራሳችሁ ሂዱ’ ነው የሚለው። ይህ አደጋ ላይ የሚጥል ነው። ጭራሽም ትራንስፓርት የሌላቸው ሠራተኞች ከመስሪያ ቤቱ አድረው የሚወጡ አሉ። 

አመታዊ እረፍት ሠራተኞች በፈለጉት ጊዜ አይሰጣቸውም። ከሁለት ዓመት በላይ የተጠራቀመ የአመት እረፍት ያላቸው ልጆች አሉ። ከሕግ አግባብ ውጪ የሆነ ሠራተኞች ቅነሳ አለ። በርካታ ችግሮች ናቸው ያሉት።

በእነዚህ ጉዳዮች የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ በተገኙበት ስብብሰባ አድርገን ነበር። የመጣው ለውጥ ግን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። 

የመጨረሻውን ስብሰባ ያደረግነው ያለፈው አርብ ነበር። እንደማንስማማና ኃላፊነታችንን እንዳነሳን ተናግረናል። ከሰኞ ጀምሮም ሠራተኛው መብቴን በሕግ አስከብራለሁ ብሎ የሥራ ማቆም አድማ እያደረገ ይገኛል።

አሁን የሰፋሪኮም የጥሪ ማዕከል አይሰራም። ሲም ሽያጭ ላይ አፕሩቭ ከሚሰሩ ልጆችም ጭምር ነው አድማ ያደረግነው ስለዚህ ሁለቱም ሰርቪሶች አይሰሩም።

ይህን ከማድረጋችን በፊት ከሁለት ዓመታት በፊትም ተወያይተን ስላልተስማማን አድማ አድርገን ነበር፡፡ አሁንም በ10 ቀናት ጥያቄያችንን መልሱልን ብለን ከወር በፊት ደንዳቤ አስገብተን ነበር፡፡ ምላሽ አልተሰጠንም፡፡

ደብዳቤውን ካስገባን በኋላ አንድ ወር በፈጀ መደራደር በአራት ጊዜ ቀጠሮ ለመደራደር ሞክረን ነበር፡፡

ኢሰማኮ፣ የሰራተኛ አሰሪዎች ፌደሬሽንና ሌሎች ተቋማት በመካከል ገብተው ለማደራደር ሞክረው ካቅም በላይ ስለሆነ ሥራ የማቆም አድማ ለማድረግ ተገደናል፡፡ ዛሬ ሦስተኛ ቀናችን ነው፡፡

አይሰን ኤክስፕሪያንስን ስንጠይቅ አሁን 'ግቡልንና እናስተካክላለን' የሚል ሀሳብ እያመጡ ነው። ግን የሚጨምሩት ደመወዝም የሚያስማማን አይደለም፡፡ እስከ 15 ፐርሰንት እንጨምራለን' ነው እያሉ ያሉት፡፡

ሥራ ለማቆም የተገደደው መሰረታዊ ፍላጎታችን ማሟላት ስላልቻለ ነው፡፡ የኑሮ ውድነቱ በየጊዜው እየጨመረ ነው ያለውና ድርጅቱ መፍትሄ ይስጠን፡፡

የምንሰራበት ሰዓት ከቀኑ 2 እስከ 11 ሰዓት ብቻ ሳይሆን በተለያዩ ሽፍት ሌሊትም ሥራ  እንገባለን፡፡ በሌሊት ሽፍት የትራንስፖርት አገልግሎት አናገኝም። ህይወታችንን ለአደጋ የሚጥል ሥራ ነው እየሰራን ያለነው
ብለዋል።

ቅሬታ አቅራቢዎቹ፣ የሚመለከታቸው አካላትና ድርጅቱ ለቅሬታው የተሻለ ምላሽ ቢሰጡ ወደ ሥራ እንደሚመለሱ ገልጸዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያን በጉዳዩ ዙሪያ ያነጋገረ ሲሆን፣ ጉዳዩ በቀጥታ አይሰን ኤክስፕሪያንስን እንጂ እሱን እንደማይመለከት ገልጿል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በተጨማሪም፣ ለቀረበበት ቅሬታ ምላሽ እንዲሰጥ ከአይሰን ኤክስፕሪያንስ አቶ በፍቃዱ አበራን ጠይቋል።

አቶ በፍቃዱ፣ በጉዳቹ ዙሪያ ስብሰባ ላይ እንደሆኑ የገለጹ ሲሆን፣ ተጠይቀው በሰጡት ቀጠሮ ወቅት ሲደወልም ስልክ ለማንሳት ለጊዜው ፍቃደኛ አልሆኑም።

በተጨማሪም ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ለጉዳዩ አስተያዬት እንዲሰጡ ለኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኀበራት ኮንፌደሬሽን ፕሬዚደንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ጥያቄ ቢያቀርብም፣ ለጊዜው የማይመች ሁኔታ ላይ እንዳሉ ገልጸው ቀጠሮ ሰጥተዋል።

የሚመለከታቸው አካላት በቅሬታው ላይ አሁንም አጥጋቢ ምላሽ ከሰጡ በቀጣይ የምናቀርብ ይሆናል። (የቅሬታ አቅራቢዎቹ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል)

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93971

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA