TIKVAH-ETHIOPIA
#ሂጃብ #ሰልፍ በሂጃብ ጉዳይ ነገ መቐለ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ሊደረግ ነው። የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሂጃብ አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል። ምክር ቤቱ ፥ የአክሱም ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ ለብሰው ትምህርታቸውን እንዳይከታተሉ መደረጋቸውና ከትምህርት ገበታ መራቃቸው መግለጹ ይታወሳል።…
" ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " - ሰልፈኞች
የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ምክር ቤቱ ዛሬ ጥር 13/2017 ዓ.ም "ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " በሚል መሪ ቃል በመቐለ ከተማ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተዋል።
ሰልፈኞቹ ፦
- ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት መአድ ይመለሱ !
- ህገ-መንግስት ይከበር !
- የፍርድ ቤት ትእዛዝ ይከበር !
- ሰላም እና ፍትህ ለትግራይ !
የሚሉና እና ሌሎች መፈክሮች በማስማት ላይ ናቸው።
በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ አባል ዝርዝሩ ያቀርባል።
Photo Credit - Tigrai TV
@tikvahethiopia
የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ምክር ቤቱ ዛሬ ጥር 13/2017 ዓ.ም "ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " በሚል መሪ ቃል በመቐለ ከተማ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተዋል።
ሰልፈኞቹ ፦
- ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት መአድ ይመለሱ !
- ህገ-መንግስት ይከበር !
- የፍርድ ቤት ትእዛዝ ይከበር !
- ሰላም እና ፍትህ ለትግራይ !
የሚሉና እና ሌሎች መፈክሮች በማስማት ላይ ናቸው።
በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ አባል ዝርዝሩ ያቀርባል።
Photo Credit - Tigrai TV
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93909
Create:
Last Update:
Last Update:
" ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " - ሰልፈኞች
የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ምክር ቤቱ ዛሬ ጥር 13/2017 ዓ.ም "ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " በሚል መሪ ቃል በመቐለ ከተማ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተዋል።
ሰልፈኞቹ ፦
- ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት መአድ ይመለሱ !
- ህገ-መንግስት ይከበር !
- የፍርድ ቤት ትእዛዝ ይከበር !
- ሰላም እና ፍትህ ለትግራይ !
የሚሉና እና ሌሎች መፈክሮች በማስማት ላይ ናቸው።
በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ አባል ዝርዝሩ ያቀርባል።
Photo Credit - Tigrai TV
@tikvahethiopia
የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ምክር ቤቱ ዛሬ ጥር 13/2017 ዓ.ም "ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " በሚል መሪ ቃል በመቐለ ከተማ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተዋል።
ሰልፈኞቹ ፦
- ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት መአድ ይመለሱ !
- ህገ-መንግስት ይከበር !
- የፍርድ ቤት ትእዛዝ ይከበር !
- ሰላም እና ፍትህ ለትግራይ !
የሚሉና እና ሌሎች መፈክሮች በማስማት ላይ ናቸው።
በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ አባል ዝርዝሩ ያቀርባል።
Photo Credit - Tigrai TV
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93909