Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93908-93909-93910-93911-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93909 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#ሂጃብ #ሰልፍ በሂጃብ ጉዳይ ነገ መቐለ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ሊደረግ ነው። የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሂጃብ አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል። ምክር ቤቱ ፥ የአክሱም ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ ለብሰው ትምህርታቸውን እንዳይከታተሉ መደረጋቸውና ከትምህርት ገበታ መራቃቸው መግለጹ ይታወሳል።…
" ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች  "  - ሰልፈኞች

የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

ምክር ቤቱ ዛሬ ጥር 13/2017 ዓ.ም "ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " በሚል መሪ ቃል በመቐለ ከተማ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተዋል።

ሰልፈኞቹ ፦

- ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት መአድ ይመለሱ !

- ህገ-መንግስት ይከበር !

- የፍርድ ቤት ትእዛዝ ይከበር !

- ሰላም እና ፍትህ ለትግራይ !

የሚሉና እና ሌሎች መፈክሮች በማስማት ላይ ናቸው።

በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ አባል ዝርዝሩ ያቀርባል። 

Photo Credit - Tigrai TV

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93909
Create:
Last Update:

" ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች  "  - ሰልፈኞች

የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ከሂጃብ ክልከላ ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

ምክር ቤቱ ዛሬ ጥር 13/2017 ዓ.ም "ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች " በሚል መሪ ቃል በመቐለ ከተማ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተዋል።

ሰልፈኞቹ ፦

- ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት መአድ ይመለሱ !

- ህገ-መንግስት ይከበር !

- የፍርድ ቤት ትእዛዝ ይከበር !

- ሰላም እና ፍትህ ለትግራይ !

የሚሉና እና ሌሎች መፈክሮች በማስማት ላይ ናቸው።

በስፍራው የሚገኘው የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ አባል ዝርዝሩ ያቀርባል። 

Photo Credit - Tigrai TV

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93909

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Tata Power whose core business is to generate, transmit and distribute electricity has made no money to investors in the last one decade. That is a big blunder considering it is one of the largest power generation companies in the country. One of the reasons is the company's huge debt levels which stood at ₹43,559 crore at the end of March 2021 compared to the company’s market capitalisation of ₹44,447 crore.

If riding a bucking bronco is your idea of fun, you’re going to love what the stock market has in store. Consider this past week’s ride a preview.The week’s action didn’t look like much, if you didn’t know better. The Dow Jones Industrial Average rose 213.12 points or 0.6%, while the S&P 500 advanced 0.5%, and the Nasdaq Composite ended little changed.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA