Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93761-93762-93763-93764-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93763 -
Telegram Group & Telegram Channel
#Peace🏳

ሃማስ እና እስራኤል የተኩስ አቁም ለማድረግ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተነገረ።

ሀማስ የስምምነት ፕሮፖዛሉን መቀበሉን በይፋ ሲያሳውቅ የእስራኤልም ይፋ ታደርጋለች ተብሎ እየተጠበቀ ይገኛል።

ሁለቱ አካላት ወደ ስምምነት እንዲመጡ አሜሪካ፣ ኳታር እና ግብፅ ለበርካታ ሳምንታት ሲሰሩ ነበር ተብሏል።

እንደ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የተኩስ አቁም ስምምነቱ በመጀመሪያው ዙር ለ6 ሳምንታት ይቆያል።

ሃማስ 33 ታጋቾችን ለመልቀቅ እስራኤል ደግሞ 1,000 የሚጠጉ ፍልስጤማውያን ለመልቀቅ መስማማቷ በስፋት እየተነገረ ነው።

' አል አረቢያ ' አንድ ስማቸው ያልተገለጸ የእስራኤል ባለስልጣንን ዋቢ ለማድረግ ሀማስ ለተኩስ አቁም እና ታጋቾችን ለመልቀቅ መስማማቱን ፅፏል።

' አልጀዚራ ' ደግሞ እስራኤል ከስምምነቱ ጋር በተያያዘ አንዳንድ ያልተፈቱና ያላለቁ ጉዳዮች እንዳሉ በመጠቆም የመጨረሻው ማጠቃለያና መፍትሄ በቀጣይ ሰዓታት ውስጥ እንደሚገኝ ዘግቧል።

ስምምነቱን የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ያፀድቁታል ተብሎ ይጠበቃል። የእስራኤል መንግስት ነገ ድምጽ ይሰጣል።

ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ትሩዝ በተባለው የማህበራዊ ሚዲያቸው ላይ " ስምምነት ላይ ተደርሷል ሀማስም ታጋቾችን ለመልቀቅ ተስማምቷል ፤ ታጋቾች በአጭር ጊዜ ነጻ ይሆናሉ " ብለዋል።

የሁለቱ ወገኖች ስምምነት ለ15 ወራት የዘለቀውን እጅግ በጣም አስከፊ ጦርነት ያስቆማል ተብሎ ትልቅ ተስፋ ተጥሏል።

የስምምነቱን መረጃን የሰሙ ፍልስጤማውያን ጋዛ ውስጥ እያነቡ አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለጹ ነው።

ይህ ስምምነት እየተካሄደ በነበረበት ወቅት እስራኤል ጋዛ ቡሬጂ የስደተኞ ካምፕ ላይ በፈጸመችው ጥቃት በርካታ ፍልስጤማውያንን ገድላለች።

ባለፉት 15 ወራት በነበረው እጅግ አስከፊ ጦርነት ከ46 ሺህ በላይ ፍልስጤማውያን ሲገደሉ 1,200 እስራኤላውያን ተገድለዋል 250 ታግተው ተወስደዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ከአልጀዚራ፣ አል አረቢያ፣ ፍራንስ 24 ነው ያሰባሰበው።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93763
Create:
Last Update:

#Peace🏳

ሃማስ እና እስራኤል የተኩስ አቁም ለማድረግ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተነገረ።

ሀማስ የስምምነት ፕሮፖዛሉን መቀበሉን በይፋ ሲያሳውቅ የእስራኤልም ይፋ ታደርጋለች ተብሎ እየተጠበቀ ይገኛል።

ሁለቱ አካላት ወደ ስምምነት እንዲመጡ አሜሪካ፣ ኳታር እና ግብፅ ለበርካታ ሳምንታት ሲሰሩ ነበር ተብሏል።

እንደ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የተኩስ አቁም ስምምነቱ በመጀመሪያው ዙር ለ6 ሳምንታት ይቆያል።

ሃማስ 33 ታጋቾችን ለመልቀቅ እስራኤል ደግሞ 1,000 የሚጠጉ ፍልስጤማውያን ለመልቀቅ መስማማቷ በስፋት እየተነገረ ነው።

' አል አረቢያ ' አንድ ስማቸው ያልተገለጸ የእስራኤል ባለስልጣንን ዋቢ ለማድረግ ሀማስ ለተኩስ አቁም እና ታጋቾችን ለመልቀቅ መስማማቱን ፅፏል።

' አልጀዚራ ' ደግሞ እስራኤል ከስምምነቱ ጋር በተያያዘ አንዳንድ ያልተፈቱና ያላለቁ ጉዳዮች እንዳሉ በመጠቆም የመጨረሻው ማጠቃለያና መፍትሄ በቀጣይ ሰዓታት ውስጥ እንደሚገኝ ዘግቧል።

ስምምነቱን የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ያፀድቁታል ተብሎ ይጠበቃል። የእስራኤል መንግስት ነገ ድምጽ ይሰጣል።

ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ትሩዝ በተባለው የማህበራዊ ሚዲያቸው ላይ " ስምምነት ላይ ተደርሷል ሀማስም ታጋቾችን ለመልቀቅ ተስማምቷል ፤ ታጋቾች በአጭር ጊዜ ነጻ ይሆናሉ " ብለዋል።

የሁለቱ ወገኖች ስምምነት ለ15 ወራት የዘለቀውን እጅግ በጣም አስከፊ ጦርነት ያስቆማል ተብሎ ትልቅ ተስፋ ተጥሏል።

የስምምነቱን መረጃን የሰሙ ፍልስጤማውያን ጋዛ ውስጥ እያነቡ አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለጹ ነው።

ይህ ስምምነት እየተካሄደ በነበረበት ወቅት እስራኤል ጋዛ ቡሬጂ የስደተኞ ካምፕ ላይ በፈጸመችው ጥቃት በርካታ ፍልስጤማውያንን ገድላለች።

ባለፉት 15 ወራት በነበረው እጅግ አስከፊ ጦርነት ከ46 ሺህ በላይ ፍልስጤማውያን ሲገደሉ 1,200 እስራኤላውያን ተገድለዋል 250 ታግተው ተወስደዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ከአልጀዚራ፣ አል አረቢያ፣ ፍራንስ 24 ነው ያሰባሰበው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93763

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Newly uncovered hack campaign in Telegram

The campaign, which security firm Check Point has named Rampant Kitten, comprises two main components, one for Windows and the other for Android. Rampant Kitten’s objective is to steal Telegram messages, passwords, and two-factor authentication codes sent by SMS and then also take screenshots and record sounds within earshot of an infected phone, the researchers said in a post published on Friday.

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA