Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ዛሬ ጥር 5/2017 ዓ.ም ተፈናቃዮች " ይበቃል ወደ ቄያችን መልሱን ! " በሚል የጀመሩትን ሰላማዊ ሰልፍ የሚደግፍ መግለጫ አውጥተዋል።  " ይበቃል ወደ ቄያችን መልሱን በሚል መሪ ቃል በተፈናቃዮች የተጠራው ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ቀናና የሚደገፍ " ብሎታል ጊዚያዊ አስተዳደሩ በመግለጫው።  " የተፈናቃዮች መከራ ተገቢ ምላሽ አልተሰጠውም " ያለው መግለጫው…
#Update

" ያለፈው ይብቃ አሁን የተጣለባችሁን ሃላፊነት በአስቸኳይ ፈፅሙ " - ተፈናቃዮች

" ይበቃል ! ወደ ቄያችን መልሱን ! " በሚል መቐለ ውስጥ ሲካሄድ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ አበቃ።

ሰልፉ 3 ተከታታይ ቀናት የተካሄደ ሲሆን የአቋም መግለጫ በማውጣት ነው የተጠናቀቀው።

በዚህም ተፈናቃዮች " የፌደራል መንግስት ለፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ታማኝ እና ተገዢ በመሆን ስምምነቱን በሙሉነት እንዲያስፈፅም " ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።

የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ የፕሪቶሪያ የሰላም ውል እንዲፈረም ያሳየው ቁርጠኝነት ተግባራዊ እንዲሆንም ሚናውን ማጉላት አለበት ብለዋል።

ሰልፈኞቹ የትግራይ ክልል የቀድሞ ይዞት በህገመንግስቱ መሰረት ወደነበረበት እስከሚመለስ ሰላማዊ ተቃውሞ ማሰማታቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።

የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር በተለይ ደግሞ ለሁለት የተሰነጠቁት የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ለስልጣን እና ወንበራቸው ሲሯሯጡ የተፈናቃዮች ስቃይ መዘንጋታቸው በምሬት የነቀፉት ሰልፈኞቹ " ያለፈው ይብቃ አሁን የተጣለባችሁ ሃላፊነት በአስቸኳይ ፈፅሙ " በማለት ጥሪ አቅርበዋል ።

" ይበቃል ! ወደ ቄያችን መልሱን ! " ሰላማዊ የተቃውሞ ስልፍ ተሳታፊዎች ለትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፣ ለህወሓት እንዲሁም በክልሉ ለሚገኙ የተለያዩ የተባበሩት መንግስት የእርዳታ ድርጅቶች የአቋም መግለጫቸው አድርሰዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyMeKelle

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93755
Create:
Last Update:

#Update

" ያለፈው ይብቃ አሁን የተጣለባችሁን ሃላፊነት በአስቸኳይ ፈፅሙ " - ተፈናቃዮች

" ይበቃል ! ወደ ቄያችን መልሱን ! " በሚል መቐለ ውስጥ ሲካሄድ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ አበቃ።

ሰልፉ 3 ተከታታይ ቀናት የተካሄደ ሲሆን የአቋም መግለጫ በማውጣት ነው የተጠናቀቀው።

በዚህም ተፈናቃዮች " የፌደራል መንግስት ለፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ታማኝ እና ተገዢ በመሆን ስምምነቱን በሙሉነት እንዲያስፈፅም " ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።

የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ የፕሪቶሪያ የሰላም ውል እንዲፈረም ያሳየው ቁርጠኝነት ተግባራዊ እንዲሆንም ሚናውን ማጉላት አለበት ብለዋል።

ሰልፈኞቹ የትግራይ ክልል የቀድሞ ይዞት በህገመንግስቱ መሰረት ወደነበረበት እስከሚመለስ ሰላማዊ ተቃውሞ ማሰማታቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።

የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር በተለይ ደግሞ ለሁለት የተሰነጠቁት የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ለስልጣን እና ወንበራቸው ሲሯሯጡ የተፈናቃዮች ስቃይ መዘንጋታቸው በምሬት የነቀፉት ሰልፈኞቹ " ያለፈው ይብቃ አሁን የተጣለባችሁ ሃላፊነት በአስቸኳይ ፈፅሙ " በማለት ጥሪ አቅርበዋል ።

" ይበቃል ! ወደ ቄያችን መልሱን ! " ሰላማዊ የተቃውሞ ስልፍ ተሳታፊዎች ለትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፣ ለህወሓት እንዲሁም በክልሉ ለሚገኙ የተለያዩ የተባበሩት መንግስት የእርዳታ ድርጅቶች የአቋም መግለጫቸው አድርሰዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyMeKelle

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA










Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93755

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram Possible Future Strategies?

Cryptoassets enthusiasts use this application for their trade activities, and they may make donations for this cause.If somehow Telegram do run out of money to sustain themselves they will probably introduce some features that will not hinder the rudimentary principle of Telegram but provide users with enhanced and enriched experience. This could be similar to features where characters can be customized in a game which directly do not affect the in-game strategies but add to the experience.

At a time when the Indian stock market is peaking and has rallied immensely compared to global markets, there are companies that have not performed in the last 10 years. These are definitely a minor portion of the market considering there are hundreds of stocks that have turned multibagger since 2020. What went wrong with these stocks? Reasons vary from corporate governance, sectoral weakness, company specific and so on. But the more important question is, are these stocks worth buying?

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA