TIKVAH-ETHIOPIA
" ቲክቶክ የሰፈር ወሮበላ ነው " - ጠ/ሚ ኤዲ ራማ ከሳምንታት በፊት አልባንያ ውስጥ አንድ የ14 ዓመት ታዳጊ በስለት ተወግቶ መገደሉን ተከትሎ አልባንያ ቲክቶክን ለማገድ ልታስብ እንደምትችል መረጃ መለዋወጣችን ይታወሳል። አሁን ደግሞ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ ሀገራቸው ለ1 ዓመት ቲክቶክን እንደምታግድ ተናግረዋል። ባለፈው ወር የ14 ዓመቱ ታዳጊ ከተገደለ በኋላ ማኅበራዊ ሚዲያ ልጆች ላይ…
#TikTok
' ቲክቶክ ' የተሰኘው መተግበሪያ አልባኒያ ውስጥ ለአንድ አመት እንደሚታገድ መገለጹ ይታወሳል።
" እገዳው በኦንላይ የንግድ ስራ የሚሰሩ / ማርኬቲንግ ላይ ያሉ እንዲሁም የንግግርና ሃሳብ ነጻነት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ያመጣል " በሚል የመብት ተሟጋች ነን በሚሉ አካላት እገዳው ቢተችም የሀገሪቱ መንግሥት እገዳውን ተግባራዊ ያደርጋል ተብሏል።
ቲክቶክ በቀጣይ ሳምንታት ይወርዳል ተብሏል።
ሀገሪቱ ' ቲክቶክ 'ን ለማገድ ውሳኔ ያሳለፈችው ከሳምንታት በፊት በኦንላይን በተነሳ ፀብ አንድ የ14 ዓመት ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ተወግቶ መገደሉን ተከትሎ ነው።
በቅርቡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ በአልባንያ መዲና ቲራና ከመምህራን፣ ወላጆችና የሥነ ልቦና ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ፥ " ቲክቶክ የሰፈር ወሮበላ ነው። ለአንድ ዓመት ቲክቶክ እናግዳለን። ወላጆች የልጆቻቸውን የትምህርት ዕድገት የሚከታተሉበት አሠራር እንዘረጋለን " ሲሉ ተናግረው ነበር።
" በቻይና ቲክቶክ የሚያገለግለው ለልጆች ትምህርት፣ ለተፈጥሮ ጥበቃና ባህልን ለመጠበቅ ነው። ከቻይና ውጭ ያለው ቲክቶክ ግን ርካሽና አሳሳች ነው። ይሄን ለምን እንፈልጋለን ታዲያ ? " ሲሉም ገልጸው ነበር።
' ቲክቶክ ' የተሰኘው መተግበሪያ ፤ አልጎሪዝሙ ልቅና ሱስ የሚያሲዝ ተድርጎ የተሰራ ፤ ቁጥጥር የሌለው ፤ ለማህበረሰብ ግንኙነት ለልጆች ፣ ወጣቶች ጠንቅ ፤ በቻይና ያለውና በሌላው የተቀረው ዓለም ላይ ያለው ይዘት ልዩነት ያለው በሚል ይተቻል።
አሜሪካ ደግሞ ከቻይና የመረጃ ምንተፋ ጋር በማገናኘት እስከመጨረሻው ድረስ ከሀገሪቱ ለማገድ ጫፍ ደርሳ እግዱን ተግባራዊ የምታደርግበትን ቀን እየጠበቀች ነው።
ባይትዳንስ የተባለው የቲክቶክ ፈጣሪ ድርጅት በተለያየ ጊዜ የሚቀርብበትን ክሶች ሁሉ ውድቅ ሲያደርግ እንደነበር አይዘነጋም።
#TikTok
@tikvahethiopia
' ቲክቶክ ' የተሰኘው መተግበሪያ አልባኒያ ውስጥ ለአንድ አመት እንደሚታገድ መገለጹ ይታወሳል።
" እገዳው በኦንላይ የንግድ ስራ የሚሰሩ / ማርኬቲንግ ላይ ያሉ እንዲሁም የንግግርና ሃሳብ ነጻነት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ያመጣል " በሚል የመብት ተሟጋች ነን በሚሉ አካላት እገዳው ቢተችም የሀገሪቱ መንግሥት እገዳውን ተግባራዊ ያደርጋል ተብሏል።
ቲክቶክ በቀጣይ ሳምንታት ይወርዳል ተብሏል።
ሀገሪቱ ' ቲክቶክ 'ን ለማገድ ውሳኔ ያሳለፈችው ከሳምንታት በፊት በኦንላይን በተነሳ ፀብ አንድ የ14 ዓመት ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ተወግቶ መገደሉን ተከትሎ ነው።
በቅርቡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ በአልባንያ መዲና ቲራና ከመምህራን፣ ወላጆችና የሥነ ልቦና ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ፥ " ቲክቶክ የሰፈር ወሮበላ ነው። ለአንድ ዓመት ቲክቶክ እናግዳለን። ወላጆች የልጆቻቸውን የትምህርት ዕድገት የሚከታተሉበት አሠራር እንዘረጋለን " ሲሉ ተናግረው ነበር።
" በቻይና ቲክቶክ የሚያገለግለው ለልጆች ትምህርት፣ ለተፈጥሮ ጥበቃና ባህልን ለመጠበቅ ነው። ከቻይና ውጭ ያለው ቲክቶክ ግን ርካሽና አሳሳች ነው። ይሄን ለምን እንፈልጋለን ታዲያ ? " ሲሉም ገልጸው ነበር።
' ቲክቶክ ' የተሰኘው መተግበሪያ ፤ አልጎሪዝሙ ልቅና ሱስ የሚያሲዝ ተድርጎ የተሰራ ፤ ቁጥጥር የሌለው ፤ ለማህበረሰብ ግንኙነት ለልጆች ፣ ወጣቶች ጠንቅ ፤ በቻይና ያለውና በሌላው የተቀረው ዓለም ላይ ያለው ይዘት ልዩነት ያለው በሚል ይተቻል።
አሜሪካ ደግሞ ከቻይና የመረጃ ምንተፋ ጋር በማገናኘት እስከመጨረሻው ድረስ ከሀገሪቱ ለማገድ ጫፍ ደርሳ እግዱን ተግባራዊ የምታደርግበትን ቀን እየጠበቀች ነው።
ባይትዳንስ የተባለው የቲክቶክ ፈጣሪ ድርጅት በተለያየ ጊዜ የሚቀርብበትን ክሶች ሁሉ ውድቅ ሲያደርግ እንደነበር አይዘነጋም።
#TikTok
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93747
Create:
Last Update:
Last Update:
#TikTok
' ቲክቶክ ' የተሰኘው መተግበሪያ አልባኒያ ውስጥ ለአንድ አመት እንደሚታገድ መገለጹ ይታወሳል።
" እገዳው በኦንላይ የንግድ ስራ የሚሰሩ / ማርኬቲንግ ላይ ያሉ እንዲሁም የንግግርና ሃሳብ ነጻነት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ያመጣል " በሚል የመብት ተሟጋች ነን በሚሉ አካላት እገዳው ቢተችም የሀገሪቱ መንግሥት እገዳውን ተግባራዊ ያደርጋል ተብሏል።
ቲክቶክ በቀጣይ ሳምንታት ይወርዳል ተብሏል።
ሀገሪቱ ' ቲክቶክ 'ን ለማገድ ውሳኔ ያሳለፈችው ከሳምንታት በፊት በኦንላይን በተነሳ ፀብ አንድ የ14 ዓመት ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ተወግቶ መገደሉን ተከትሎ ነው።
በቅርቡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ በአልባንያ መዲና ቲራና ከመምህራን፣ ወላጆችና የሥነ ልቦና ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ፥ " ቲክቶክ የሰፈር ወሮበላ ነው። ለአንድ ዓመት ቲክቶክ እናግዳለን። ወላጆች የልጆቻቸውን የትምህርት ዕድገት የሚከታተሉበት አሠራር እንዘረጋለን " ሲሉ ተናግረው ነበር።
" በቻይና ቲክቶክ የሚያገለግለው ለልጆች ትምህርት፣ ለተፈጥሮ ጥበቃና ባህልን ለመጠበቅ ነው። ከቻይና ውጭ ያለው ቲክቶክ ግን ርካሽና አሳሳች ነው። ይሄን ለምን እንፈልጋለን ታዲያ ? " ሲሉም ገልጸው ነበር።
' ቲክቶክ ' የተሰኘው መተግበሪያ ፤ አልጎሪዝሙ ልቅና ሱስ የሚያሲዝ ተድርጎ የተሰራ ፤ ቁጥጥር የሌለው ፤ ለማህበረሰብ ግንኙነት ለልጆች ፣ ወጣቶች ጠንቅ ፤ በቻይና ያለውና በሌላው የተቀረው ዓለም ላይ ያለው ይዘት ልዩነት ያለው በሚል ይተቻል።
አሜሪካ ደግሞ ከቻይና የመረጃ ምንተፋ ጋር በማገናኘት እስከመጨረሻው ድረስ ከሀገሪቱ ለማገድ ጫፍ ደርሳ እግዱን ተግባራዊ የምታደርግበትን ቀን እየጠበቀች ነው።
ባይትዳንስ የተባለው የቲክቶክ ፈጣሪ ድርጅት በተለያየ ጊዜ የሚቀርብበትን ክሶች ሁሉ ውድቅ ሲያደርግ እንደነበር አይዘነጋም።
#TikTok
@tikvahethiopia
' ቲክቶክ ' የተሰኘው መተግበሪያ አልባኒያ ውስጥ ለአንድ አመት እንደሚታገድ መገለጹ ይታወሳል።
" እገዳው በኦንላይ የንግድ ስራ የሚሰሩ / ማርኬቲንግ ላይ ያሉ እንዲሁም የንግግርና ሃሳብ ነጻነት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ያመጣል " በሚል የመብት ተሟጋች ነን በሚሉ አካላት እገዳው ቢተችም የሀገሪቱ መንግሥት እገዳውን ተግባራዊ ያደርጋል ተብሏል።
ቲክቶክ በቀጣይ ሳምንታት ይወርዳል ተብሏል።
ሀገሪቱ ' ቲክቶክ 'ን ለማገድ ውሳኔ ያሳለፈችው ከሳምንታት በፊት በኦንላይን በተነሳ ፀብ አንድ የ14 ዓመት ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት ተወግቶ መገደሉን ተከትሎ ነው።
በቅርቡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ በአልባንያ መዲና ቲራና ከመምህራን፣ ወላጆችና የሥነ ልቦና ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ፥ " ቲክቶክ የሰፈር ወሮበላ ነው። ለአንድ ዓመት ቲክቶክ እናግዳለን። ወላጆች የልጆቻቸውን የትምህርት ዕድገት የሚከታተሉበት አሠራር እንዘረጋለን " ሲሉ ተናግረው ነበር።
" በቻይና ቲክቶክ የሚያገለግለው ለልጆች ትምህርት፣ ለተፈጥሮ ጥበቃና ባህልን ለመጠበቅ ነው። ከቻይና ውጭ ያለው ቲክቶክ ግን ርካሽና አሳሳች ነው። ይሄን ለምን እንፈልጋለን ታዲያ ? " ሲሉም ገልጸው ነበር።
' ቲክቶክ ' የተሰኘው መተግበሪያ ፤ አልጎሪዝሙ ልቅና ሱስ የሚያሲዝ ተድርጎ የተሰራ ፤ ቁጥጥር የሌለው ፤ ለማህበረሰብ ግንኙነት ለልጆች ፣ ወጣቶች ጠንቅ ፤ በቻይና ያለውና በሌላው የተቀረው ዓለም ላይ ያለው ይዘት ልዩነት ያለው በሚል ይተቻል።
አሜሪካ ደግሞ ከቻይና የመረጃ ምንተፋ ጋር በማገናኘት እስከመጨረሻው ድረስ ከሀገሪቱ ለማገድ ጫፍ ደርሳ እግዱን ተግባራዊ የምታደርግበትን ቀን እየጠበቀች ነው።
ባይትዳንስ የተባለው የቲክቶክ ፈጣሪ ድርጅት በተለያየ ጊዜ የሚቀርብበትን ክሶች ሁሉ ውድቅ ሲያደርግ እንደነበር አይዘነጋም።
#TikTok
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA



Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93747