Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93622-93623-93624-93625-93626-93627-93628-93629-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93627 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia #Somalia #Egypt የሶማሊያ ናሽናል ኢንተለጀንስ ኤንድ ሴኪዩሪቲ ኤጀንሲ ዳይሬክተር አብዱላሂ ሞሐመድ ዓሊ ኢትዮጵያ ይገኛሉ። አብዱላሂ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ጋር መክረዋል። ውይይቱ የአንካራውን ስምምነት ተግባራዊ ከማድረግ ጋር በተያያዘ ከሁለቱ ሀገራት አቻ ተቋማት የሚጠበቁ የትብብርና የአጋርነት መስኮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር።…
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ መጥተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድን ተቀብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ " ብለዋል።

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ስምምነት ከተፈራረሙ በኃላ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረው መቃቃር እየለዘበ መምጣቱ ይታወቃል።

ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ መጥተው እንደነበር ይታወሳል።

ዛሬ ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ መጥተዋል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93627
Create:
Last Update:

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ መጥተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድን ተቀብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ " ብለዋል።

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ስምምነት ከተፈራረሙ በኃላ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረው መቃቃር እየለዘበ መምጣቱ ይታወቃል።

ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ መጥተው እንደነበር ይታወሳል።

ዛሬ ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ መጥተዋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA












Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93627

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

What is Telegram Possible Future Strategies?

Cryptoassets enthusiasts use this application for their trade activities, and they may make donations for this cause.If somehow Telegram do run out of money to sustain themselves they will probably introduce some features that will not hinder the rudimentary principle of Telegram but provide users with enhanced and enriched experience. This could be similar to features where characters can be customized in a game which directly do not affect the in-game strategies but add to the experience.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA