Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93622-93623-93624-93625-93626-93627-93628-93629-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93624 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia #Somalia #Egypt የሶማሊያ ናሽናል ኢንተለጀንስ ኤንድ ሴኪዩሪቲ ኤጀንሲ ዳይሬክተር አብዱላሂ ሞሐመድ ዓሊ ኢትዮጵያ ይገኛሉ። አብዱላሂ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ጋር መክረዋል። ውይይቱ የአንካራውን ስምምነት ተግባራዊ ከማድረግ ጋር በተያያዘ ከሁለቱ ሀገራት አቻ ተቋማት የሚጠበቁ የትብብርና የአጋርነት መስኮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር።…
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ መጥተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድን ተቀብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ " ብለዋል።

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ስምምነት ከተፈራረሙ በኃላ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረው መቃቃር እየለዘበ መምጣቱ ይታወቃል።

ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ መጥተው እንደነበር ይታወሳል።

ዛሬ ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ መጥተዋል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93624
Create:
Last Update:

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ መጥተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድን ተቀብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ " ብለዋል።

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ስምምነት ከተፈራረሙ በኃላ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረው መቃቃር እየለዘበ መምጣቱ ይታወቃል።

ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ መጥተው እንደነበር ይታወሳል።

ዛሬ ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ መጥተዋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA












Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93624

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA