TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia #Somalia #Egypt የሶማሊያ ናሽናል ኢንተለጀንስ ኤንድ ሴኪዩሪቲ ኤጀንሲ ዳይሬክተር አብዱላሂ ሞሐመድ ዓሊ ኢትዮጵያ ይገኛሉ። አብዱላሂ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ጋር መክረዋል። ውይይቱ የአንካራውን ስምምነት ተግባራዊ ከማድረግ ጋር በተያያዘ ከሁለቱ ሀገራት አቻ ተቋማት የሚጠበቁ የትብብርና የአጋርነት መስኮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር።…
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ መጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድን ተቀብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ " ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ስምምነት ከተፈራረሙ በኃላ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረው መቃቃር እየለዘበ መምጣቱ ይታወቃል።
ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ መጥተው እንደነበር ይታወሳል።
ዛሬ ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ መጥተዋል።
@tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድን ተቀብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ " ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ስምምነት ከተፈራረሙ በኃላ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረው መቃቃር እየለዘበ መምጣቱ ይታወቃል።
ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ መጥተው እንደነበር ይታወሳል።
ዛሬ ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ መጥተዋል።
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93624
Create:
Last Update:
Last Update:
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ መጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድን ተቀብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ " ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ስምምነት ከተፈራረሙ በኃላ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረው መቃቃር እየለዘበ መምጣቱ ይታወቃል።
ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ መጥተው እንደነበር ይታወሳል።
ዛሬ ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ መጥተዋል።
@tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድን ተቀብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ " ብለዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ስምምነት ከተፈራረሙ በኃላ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረው መቃቃር እየለዘበ መምጣቱ ይታወቃል።
ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ መጥተው እንደነበር ይታወሳል።
ዛሬ ደግሞ ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ መጥተዋል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA









Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93624