" ሰማይ ላይ ያየነዉ እንግዳ ነገር ፍርሀት ዉስጥ ጥሎናል " - ነዋሪዎች
ዛሬ ምሽት በበአርባ ምንጭ ፣ ወላይታ ሶዶ ፣ ቡርጂ ፣ ሱሮ ባርጉዳ (ምዕራብ ጉጂ ዞን) እና ሌሎችም በርካታ ስፍራዎች በሰማይ ላይ የታየዉ ተምዘግዛጊ ሮኬት መሳይ ተቀጣጣይ ነገር ፍርሃት አንደጫረባቸዉ የአካባቢው ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ነዋሪዎቹ " ምሽት 2 ሰዓት ገደማ ሮኬት መሳይ ተቀጣጣይ ብርሃናማ ነገር በሰማይ ቅርብ ርቀት ወደ ደቡብ አቅጣጫ መጓዙን አስተዉለናል " ብለዋል።
" አልፎ አልፎ እንደሚስተዋሉ ተወርዋሪ ኮከቦች ቶሎ ታይቶ የሚጠፋና በፍጥነት የሚጓዝ አለመሆኑ ነዉ ፍርሃት የጫረብን " ያሉን የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች አሁንም " በርከት ያለ ህዝብ ሰማይ ሰማዩን እያዬ እየተጠባበቀ ይገኛል " ብለዋል።
ይኸው ተቀጣጣይ ብርሃናማ ነገር በኢትዮጵያ አልፎ በኬንያ ሰሜናዊ ምስራቅ አካባቢዎች እንዲሁም በኬንያ ሞያሌ በኩብ ታይቷል።
ለመሆኑ ነገሩ ምንድነው ? በሚል የዘርፉን ጉዳይ ወደሚከታተሉ አካላት ተደጋጋሚ የስልክ ሙከራ ብናደርግም ለጊዜው አልተሳካም። ስልክም አያነሱም።
የባለሙያዎችን እና የዘርፉን ጉዳይ የሚከታተሉ ተቋማት ስልክ ተነስቶ መረጃው እንደደረሰን እናቀረባለን።
ሲሆን ሲሆን ለእኛ ሀገር እንዲህ ያለ ክስተት ሲያጋጥም እንዲሁም ዜጎች ግርታ ውስጥ ሲገቡ ወደ ሚዲያ ወዲያው ወጥቶ ማብራሪያ መስጠት ነገሩን ግልጽ ማድረግ ይገባ ነበር።
ቴክኖሎጂው ፤ የማህበራዊ ሚዲያው በእጃችሁ ላይ ነው ምናለ ቅልጥፍ ብላችሁ ሙያዊ ማብራሪያ ለምታገለግሉት ህዝብ ብትሰጡ ?
@tikvahethiopia
ዛሬ ምሽት በበአርባ ምንጭ ፣ ወላይታ ሶዶ ፣ ቡርጂ ፣ ሱሮ ባርጉዳ (ምዕራብ ጉጂ ዞን) እና ሌሎችም በርካታ ስፍራዎች በሰማይ ላይ የታየዉ ተምዘግዛጊ ሮኬት መሳይ ተቀጣጣይ ነገር ፍርሃት አንደጫረባቸዉ የአካባቢው ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ነዋሪዎቹ " ምሽት 2 ሰዓት ገደማ ሮኬት መሳይ ተቀጣጣይ ብርሃናማ ነገር በሰማይ ቅርብ ርቀት ወደ ደቡብ አቅጣጫ መጓዙን አስተዉለናል " ብለዋል።
" አልፎ አልፎ እንደሚስተዋሉ ተወርዋሪ ኮከቦች ቶሎ ታይቶ የሚጠፋና በፍጥነት የሚጓዝ አለመሆኑ ነዉ ፍርሃት የጫረብን " ያሉን የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች አሁንም " በርከት ያለ ህዝብ ሰማይ ሰማዩን እያዬ እየተጠባበቀ ይገኛል " ብለዋል።
ይኸው ተቀጣጣይ ብርሃናማ ነገር በኢትዮጵያ አልፎ በኬንያ ሰሜናዊ ምስራቅ አካባቢዎች እንዲሁም በኬንያ ሞያሌ በኩብ ታይቷል።
ለመሆኑ ነገሩ ምንድነው ? በሚል የዘርፉን ጉዳይ ወደሚከታተሉ አካላት ተደጋጋሚ የስልክ ሙከራ ብናደርግም ለጊዜው አልተሳካም። ስልክም አያነሱም።
የባለሙያዎችን እና የዘርፉን ጉዳይ የሚከታተሉ ተቋማት ስልክ ተነስቶ መረጃው እንደደረሰን እናቀረባለን።
ሲሆን ሲሆን ለእኛ ሀገር እንዲህ ያለ ክስተት ሲያጋጥም እንዲሁም ዜጎች ግርታ ውስጥ ሲገቡ ወደ ሚዲያ ወዲያው ወጥቶ ማብራሪያ መስጠት ነገሩን ግልጽ ማድረግ ይገባ ነበር።
ቴክኖሎጂው ፤ የማህበራዊ ሚዲያው በእጃችሁ ላይ ነው ምናለ ቅልጥፍ ብላችሁ ሙያዊ ማብራሪያ ለምታገለግሉት ህዝብ ብትሰጡ ?
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93573
Create:
Last Update:
Last Update:
" ሰማይ ላይ ያየነዉ እንግዳ ነገር ፍርሀት ዉስጥ ጥሎናል " - ነዋሪዎች
ዛሬ ምሽት በበአርባ ምንጭ ፣ ወላይታ ሶዶ ፣ ቡርጂ ፣ ሱሮ ባርጉዳ (ምዕራብ ጉጂ ዞን) እና ሌሎችም በርካታ ስፍራዎች በሰማይ ላይ የታየዉ ተምዘግዛጊ ሮኬት መሳይ ተቀጣጣይ ነገር ፍርሃት አንደጫረባቸዉ የአካባቢው ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ነዋሪዎቹ " ምሽት 2 ሰዓት ገደማ ሮኬት መሳይ ተቀጣጣይ ብርሃናማ ነገር በሰማይ ቅርብ ርቀት ወደ ደቡብ አቅጣጫ መጓዙን አስተዉለናል " ብለዋል።
" አልፎ አልፎ እንደሚስተዋሉ ተወርዋሪ ኮከቦች ቶሎ ታይቶ የሚጠፋና በፍጥነት የሚጓዝ አለመሆኑ ነዉ ፍርሃት የጫረብን " ያሉን የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች አሁንም " በርከት ያለ ህዝብ ሰማይ ሰማዩን እያዬ እየተጠባበቀ ይገኛል " ብለዋል።
ይኸው ተቀጣጣይ ብርሃናማ ነገር በኢትዮጵያ አልፎ በኬንያ ሰሜናዊ ምስራቅ አካባቢዎች እንዲሁም በኬንያ ሞያሌ በኩብ ታይቷል።
ለመሆኑ ነገሩ ምንድነው ? በሚል የዘርፉን ጉዳይ ወደሚከታተሉ አካላት ተደጋጋሚ የስልክ ሙከራ ብናደርግም ለጊዜው አልተሳካም። ስልክም አያነሱም።
የባለሙያዎችን እና የዘርፉን ጉዳይ የሚከታተሉ ተቋማት ስልክ ተነስቶ መረጃው እንደደረሰን እናቀረባለን።
ሲሆን ሲሆን ለእኛ ሀገር እንዲህ ያለ ክስተት ሲያጋጥም እንዲሁም ዜጎች ግርታ ውስጥ ሲገቡ ወደ ሚዲያ ወዲያው ወጥቶ ማብራሪያ መስጠት ነገሩን ግልጽ ማድረግ ይገባ ነበር።
ቴክኖሎጂው ፤ የማህበራዊ ሚዲያው በእጃችሁ ላይ ነው ምናለ ቅልጥፍ ብላችሁ ሙያዊ ማብራሪያ ለምታገለግሉት ህዝብ ብትሰጡ ?
@tikvahethiopia
ዛሬ ምሽት በበአርባ ምንጭ ፣ ወላይታ ሶዶ ፣ ቡርጂ ፣ ሱሮ ባርጉዳ (ምዕራብ ጉጂ ዞን) እና ሌሎችም በርካታ ስፍራዎች በሰማይ ላይ የታየዉ ተምዘግዛጊ ሮኬት መሳይ ተቀጣጣይ ነገር ፍርሃት አንደጫረባቸዉ የአካባቢው ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ነዋሪዎቹ " ምሽት 2 ሰዓት ገደማ ሮኬት መሳይ ተቀጣጣይ ብርሃናማ ነገር በሰማይ ቅርብ ርቀት ወደ ደቡብ አቅጣጫ መጓዙን አስተዉለናል " ብለዋል።
" አልፎ አልፎ እንደሚስተዋሉ ተወርዋሪ ኮከቦች ቶሎ ታይቶ የሚጠፋና በፍጥነት የሚጓዝ አለመሆኑ ነዉ ፍርሃት የጫረብን " ያሉን የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች አሁንም " በርከት ያለ ህዝብ ሰማይ ሰማዩን እያዬ እየተጠባበቀ ይገኛል " ብለዋል።
ይኸው ተቀጣጣይ ብርሃናማ ነገር በኢትዮጵያ አልፎ በኬንያ ሰሜናዊ ምስራቅ አካባቢዎች እንዲሁም በኬንያ ሞያሌ በኩብ ታይቷል።
ለመሆኑ ነገሩ ምንድነው ? በሚል የዘርፉን ጉዳይ ወደሚከታተሉ አካላት ተደጋጋሚ የስልክ ሙከራ ብናደርግም ለጊዜው አልተሳካም። ስልክም አያነሱም።
የባለሙያዎችን እና የዘርፉን ጉዳይ የሚከታተሉ ተቋማት ስልክ ተነስቶ መረጃው እንደደረሰን እናቀረባለን።
ሲሆን ሲሆን ለእኛ ሀገር እንዲህ ያለ ክስተት ሲያጋጥም እንዲሁም ዜጎች ግርታ ውስጥ ሲገቡ ወደ ሚዲያ ወዲያው ወጥቶ ማብራሪያ መስጠት ነገሩን ግልጽ ማድረግ ይገባ ነበር።
ቴክኖሎጂው ፤ የማህበራዊ ሚዲያው በእጃችሁ ላይ ነው ምናለ ቅልጥፍ ብላችሁ ሙያዊ ማብራሪያ ለምታገለግሉት ህዝብ ብትሰጡ ?
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93573