TIKVAH-ETHIOPIA
" አሁን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ማብቃቱ አይቀርም፤ ነገር ግን መች እንደሚያበቃ ማወቅ አይቻልም " - አታላይ አየለ (ፕ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) ምን አሉ ? " ዛሬ በአፋር ክልል ፥ በዱለቻ ወረዳ በዶፋን ተራራ ላይ የተከሰተው ጭስ እና እንፋሎት…
“ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው ” - ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር)
በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች ተጠቃሽ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ሰሞኑን “ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ ” መባሉ ይታወቃል።
በዚህም በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑ ሰሞኑን ተገልጿል።
ተከሰተ የተባለውን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በተመለከተ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ዳይሬክተሩ ምን አሉ ?
“ እሳተ ገሞራ እስካሁን አልፈነዳም። እሳተ ገሞራ ፈነዳ የሚለው መታረም አለበት። እስካሁን የመጣውን ፌሪያቲክ ኢራፕሽን እንለዋለን።
እንፋሎት እና የአለት ስብርባሪዎች ናቸው በከፍተኛ ግፊት ወደ ላይ ወደ መሬት እየተወረወሩ የሚወጡት። ይሄም የጋለ መሬት ውስጥ ያለ ውሃ አለ። ያም ከታች ማግማው እየተጠጋ ሲሄድ ይግላል።
ውሃው በከባድ ፕሬዠር መሬት ውስጥ ታምቆ ስለሚቆይ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ እየተጠጋ ሲመጣና ውሃውን ያቀፈውን አለት ሲያበላው ውሃው በጣም ስለሚፈላ በጉልበት በየስንጥቁ ተመንጭቆ ነው የሚወጣው።
ከትላንትና በስቲያ የሆነው ይሄ ነው። እርግጥ የጭቃ፣ የድንጋይ ስብርባሪዎች ጠራርጎ ይዞ ወጥቷል። ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው።
ይሄ ማለት ግን ይፈነዳል ብቻ ማለትም አይደለም። ሊፈነዳ ይችላል፤ ላይፈነዳም ይችላል እንጂ።
ነገር ግን ከትላንትና በስቲያ በብዙ ቦታ ላይ ‘ተነፈሰ፣ ፈነዳ’ ሲባል ነበር። ይህ ትክክል አይደለም። እሳተ ገሞራ ሲፈነዳ እንዲህ ቀላል አይደለም።
ለማንኛውም ግን ይሄም ቢሆን ለጤና አደገኛ የሆኑ ጋዞች ይዞ ሊወጣ ስለሚችል ይህን ስብስቦ ከአካባቢው ማራቅ አስፈላጊ ነው።
ብዙ ሰዎች አካባቢው ሲሯሯጡ አንዳንድ መረጃዎች ያሳዩ ነበር።
ስለዚህ እስካሁን ቅልጥ አለት ወደ መሬት ላይ አልመጣም። እሳተ ገሞራ ፍንዳታ አልነበረም። ይሄ መታረም ያለበት ነገር ነው ማስረዳትም ያስፈልጋል።
አልፈነዳም። ቮልካኒክ ኢራፕሽን የለም። ነገር ግን ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ራሱ ጋዝ፣ ሽታ ሊፈጥር ይችላል።
የፈላው ውሃ ራሱ ሰዎችን ያቃጥላል፣ እንፋሎት ነውና። ተስፈንጥሮ የሚወጣው ጭቃ ራሱ የጋለ ጭቃ ነው። ያ፣ ያአደጋ ሊያደርስ ይችላል። ግን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እኛ እስካሁን አልሰማንም" ብለዋል።
#TikvahEthipiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች ተጠቃሽ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ሰሞኑን “ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ ” መባሉ ይታወቃል።
በዚህም በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑ ሰሞኑን ተገልጿል።
ተከሰተ የተባለውን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በተመለከተ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ዳይሬክተሩ ምን አሉ ?
“ እሳተ ገሞራ እስካሁን አልፈነዳም። እሳተ ገሞራ ፈነዳ የሚለው መታረም አለበት። እስካሁን የመጣውን ፌሪያቲክ ኢራፕሽን እንለዋለን።
እንፋሎት እና የአለት ስብርባሪዎች ናቸው በከፍተኛ ግፊት ወደ ላይ ወደ መሬት እየተወረወሩ የሚወጡት። ይሄም የጋለ መሬት ውስጥ ያለ ውሃ አለ። ያም ከታች ማግማው እየተጠጋ ሲሄድ ይግላል።
ውሃው በከባድ ፕሬዠር መሬት ውስጥ ታምቆ ስለሚቆይ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ እየተጠጋ ሲመጣና ውሃውን ያቀፈውን አለት ሲያበላው ውሃው በጣም ስለሚፈላ በጉልበት በየስንጥቁ ተመንጭቆ ነው የሚወጣው።
ከትላንትና በስቲያ የሆነው ይሄ ነው። እርግጥ የጭቃ፣ የድንጋይ ስብርባሪዎች ጠራርጎ ይዞ ወጥቷል። ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው።
ይሄ ማለት ግን ይፈነዳል ብቻ ማለትም አይደለም። ሊፈነዳ ይችላል፤ ላይፈነዳም ይችላል እንጂ።
ነገር ግን ከትላንትና በስቲያ በብዙ ቦታ ላይ ‘ተነፈሰ፣ ፈነዳ’ ሲባል ነበር። ይህ ትክክል አይደለም። እሳተ ገሞራ ሲፈነዳ እንዲህ ቀላል አይደለም።
ለማንኛውም ግን ይሄም ቢሆን ለጤና አደገኛ የሆኑ ጋዞች ይዞ ሊወጣ ስለሚችል ይህን ስብስቦ ከአካባቢው ማራቅ አስፈላጊ ነው።
ብዙ ሰዎች አካባቢው ሲሯሯጡ አንዳንድ መረጃዎች ያሳዩ ነበር።
ስለዚህ እስካሁን ቅልጥ አለት ወደ መሬት ላይ አልመጣም። እሳተ ገሞራ ፍንዳታ አልነበረም። ይሄ መታረም ያለበት ነገር ነው ማስረዳትም ያስፈልጋል።
አልፈነዳም። ቮልካኒክ ኢራፕሽን የለም። ነገር ግን ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ራሱ ጋዝ፣ ሽታ ሊፈጥር ይችላል።
የፈላው ውሃ ራሱ ሰዎችን ያቃጥላል፣ እንፋሎት ነውና። ተስፈንጥሮ የሚወጣው ጭቃ ራሱ የጋለ ጭቃ ነው። ያ፣ ያአደጋ ሊያደርስ ይችላል። ግን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እኛ እስካሁን አልሰማንም" ብለዋል።
#TikvahEthipiaFamilyAA
@tikvahethiopia
tg-me.com/tikvahethiopia/93497
Create:
Last Update:
Last Update:
“ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው ” - ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር)
በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች ተጠቃሽ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ሰሞኑን “ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ ” መባሉ ይታወቃል።
በዚህም በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑ ሰሞኑን ተገልጿል።
ተከሰተ የተባለውን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በተመለከተ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ዳይሬክተሩ ምን አሉ ?
“ እሳተ ገሞራ እስካሁን አልፈነዳም። እሳተ ገሞራ ፈነዳ የሚለው መታረም አለበት። እስካሁን የመጣውን ፌሪያቲክ ኢራፕሽን እንለዋለን።
እንፋሎት እና የአለት ስብርባሪዎች ናቸው በከፍተኛ ግፊት ወደ ላይ ወደ መሬት እየተወረወሩ የሚወጡት። ይሄም የጋለ መሬት ውስጥ ያለ ውሃ አለ። ያም ከታች ማግማው እየተጠጋ ሲሄድ ይግላል።
ውሃው በከባድ ፕሬዠር መሬት ውስጥ ታምቆ ስለሚቆይ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ እየተጠጋ ሲመጣና ውሃውን ያቀፈውን አለት ሲያበላው ውሃው በጣም ስለሚፈላ በጉልበት በየስንጥቁ ተመንጭቆ ነው የሚወጣው።
ከትላንትና በስቲያ የሆነው ይሄ ነው። እርግጥ የጭቃ፣ የድንጋይ ስብርባሪዎች ጠራርጎ ይዞ ወጥቷል። ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው።
ይሄ ማለት ግን ይፈነዳል ብቻ ማለትም አይደለም። ሊፈነዳ ይችላል፤ ላይፈነዳም ይችላል እንጂ።
ነገር ግን ከትላንትና በስቲያ በብዙ ቦታ ላይ ‘ተነፈሰ፣ ፈነዳ’ ሲባል ነበር። ይህ ትክክል አይደለም። እሳተ ገሞራ ሲፈነዳ እንዲህ ቀላል አይደለም።
ለማንኛውም ግን ይሄም ቢሆን ለጤና አደገኛ የሆኑ ጋዞች ይዞ ሊወጣ ስለሚችል ይህን ስብስቦ ከአካባቢው ማራቅ አስፈላጊ ነው።
ብዙ ሰዎች አካባቢው ሲሯሯጡ አንዳንድ መረጃዎች ያሳዩ ነበር።
ስለዚህ እስካሁን ቅልጥ አለት ወደ መሬት ላይ አልመጣም። እሳተ ገሞራ ፍንዳታ አልነበረም። ይሄ መታረም ያለበት ነገር ነው ማስረዳትም ያስፈልጋል።
አልፈነዳም። ቮልካኒክ ኢራፕሽን የለም። ነገር ግን ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ራሱ ጋዝ፣ ሽታ ሊፈጥር ይችላል።
የፈላው ውሃ ራሱ ሰዎችን ያቃጥላል፣ እንፋሎት ነውና። ተስፈንጥሮ የሚወጣው ጭቃ ራሱ የጋለ ጭቃ ነው። ያ፣ ያአደጋ ሊያደርስ ይችላል። ግን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እኛ እስካሁን አልሰማንም" ብለዋል።
#TikvahEthipiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች ተጠቃሽ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ሰሞኑን “ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ ” መባሉ ይታወቃል።
በዚህም በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑ ሰሞኑን ተገልጿል።
ተከሰተ የተባለውን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በተመለከተ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ዳይሬክተሩ ምን አሉ ?
“ እሳተ ገሞራ እስካሁን አልፈነዳም። እሳተ ገሞራ ፈነዳ የሚለው መታረም አለበት። እስካሁን የመጣውን ፌሪያቲክ ኢራፕሽን እንለዋለን።
እንፋሎት እና የአለት ስብርባሪዎች ናቸው በከፍተኛ ግፊት ወደ ላይ ወደ መሬት እየተወረወሩ የሚወጡት። ይሄም የጋለ መሬት ውስጥ ያለ ውሃ አለ። ያም ከታች ማግማው እየተጠጋ ሲሄድ ይግላል።
ውሃው በከባድ ፕሬዠር መሬት ውስጥ ታምቆ ስለሚቆይ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ እየተጠጋ ሲመጣና ውሃውን ያቀፈውን አለት ሲያበላው ውሃው በጣም ስለሚፈላ በጉልበት በየስንጥቁ ተመንጭቆ ነው የሚወጣው።
ከትላንትና በስቲያ የሆነው ይሄ ነው። እርግጥ የጭቃ፣ የድንጋይ ስብርባሪዎች ጠራርጎ ይዞ ወጥቷል። ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው።
ይሄ ማለት ግን ይፈነዳል ብቻ ማለትም አይደለም። ሊፈነዳ ይችላል፤ ላይፈነዳም ይችላል እንጂ።
ነገር ግን ከትላንትና በስቲያ በብዙ ቦታ ላይ ‘ተነፈሰ፣ ፈነዳ’ ሲባል ነበር። ይህ ትክክል አይደለም። እሳተ ገሞራ ሲፈነዳ እንዲህ ቀላል አይደለም።
ለማንኛውም ግን ይሄም ቢሆን ለጤና አደገኛ የሆኑ ጋዞች ይዞ ሊወጣ ስለሚችል ይህን ስብስቦ ከአካባቢው ማራቅ አስፈላጊ ነው።
ብዙ ሰዎች አካባቢው ሲሯሯጡ አንዳንድ መረጃዎች ያሳዩ ነበር።
ስለዚህ እስካሁን ቅልጥ አለት ወደ መሬት ላይ አልመጣም። እሳተ ገሞራ ፍንዳታ አልነበረም። ይሄ መታረም ያለበት ነገር ነው ማስረዳትም ያስፈልጋል።
አልፈነዳም። ቮልካኒክ ኢራፕሽን የለም። ነገር ግን ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ራሱ ጋዝ፣ ሽታ ሊፈጥር ይችላል።
የፈላው ውሃ ራሱ ሰዎችን ያቃጥላል፣ እንፋሎት ነውና። ተስፈንጥሮ የሚወጣው ጭቃ ራሱ የጋለ ጭቃ ነው። ያ፣ ያአደጋ ሊያደርስ ይችላል። ግን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እኛ እስካሁን አልሰማንም" ብለዋል።
#TikvahEthipiaFamilyAA
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93497