Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
🚨#ጥንቃቄ ውድ ቤተሰቦቻችን ሆይ ፤ የመሬት መንቀጥቀጥ ድንገተኛ ፣ ቅፅበታዊ መቼ እንደሚፈጠር መቼስ እንደሚቆም የማይታወቅ ክስተት ነው። መሬት መንቀጥቀጥ ክስተትን መተንበይ የሚባል ነገር የለም ፤ የት አካባቢ እንደሆነ እንጂ መቼ ይከሰታል የሚባለውን ተመራማሪዎች መተንበይ አይችሉም። ስለዚህ በየትኛውም ሰዓት፣ ጊዜ ሊከሰት ይችላል ፤ ሊመጣ ይችላል ብሎ ማሰብ የግድ ይላል። " አሁንማ እኮ ተለመደ…
" የአስቸኳይ ጊዜ ግብረ-ኃይሎች ችግር ቢደርስ በአስቸኳይ ለመፍታት ከወዲሁ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ  አለባቸው " - አታላይ አየለ (ፕሮፌሰር)

የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ መጠን ከፍ እያለ እየመጣ በመሆኑ ጉዳት እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አታላይ አየለ (ፕ/ር) አሳስበዋል።

ፕሮፌሰር ምን አሉ ?

" ትላንት ሌሊት 9:52 ሰዓት ላይ በአቦምሳ የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ሰሞኑን በአፋር ክልል አካባቢዎች ሲከሰቱ ከነበሩ ከፍተኛው ነው።

በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በአዲስ አበባ የተሰማው የመሬት ንዝረትም በመጠኑ ከፍ ያለ ነው።

የመሬት ንዝረቱ በሕንፃዎችም ሆነ በሌሎች ቤቶች ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ይሰማ ነበር።

ነገር ግን እስካሁን በንዝረቱ ምክንያት በአዲስ አበባ የተፈጠረውን ጉዳት ለማወቅ አይቻልም።

የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ መጠን ከፍ እያለ እየመጣ በመሆኑ ጉዳት እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል።

መደረግ ካለባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች መካከል ፦

📣 ቁምሳጥን ላይ የሚቀመጡ ውድ እና ተሰባሪ እንዲሁም ተቀጣጣይ የሆኑ ዕቃዎችን መሬት ላይ ማስቀመጥ፣

📣 የመሬት ንዝረቱ ቅፅበት እስከሚያልፍ ማዕዘን አካባቢ መቆም እና ጠረጴዛ ስር እና ጭንቅላትን መከላከል በሚያስችሉ ቦታዎች መከለል ይጠቀሳሉ።

የአስቸኳይ ጊዜ ግብረ-ኃይሎችም ችግር ቢደርስ በአስቸኳይ ለመፍታት ከወዲሁ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ  አለባቸው " ብለዋል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የኤኤምኤን ነው።

@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM



tg-me.com/tikvahethiopia/93404
Create:
Last Update:

" የአስቸኳይ ጊዜ ግብረ-ኃይሎች ችግር ቢደርስ በአስቸኳይ ለመፍታት ከወዲሁ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ  አለባቸው " - አታላይ አየለ (ፕሮፌሰር)

የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ መጠን ከፍ እያለ እየመጣ በመሆኑ ጉዳት እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አታላይ አየለ (ፕ/ር) አሳስበዋል።

ፕሮፌሰር ምን አሉ ?

" ትላንት ሌሊት 9:52 ሰዓት ላይ በአቦምሳ የተከሰተው በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ሰሞኑን በአፋር ክልል አካባቢዎች ሲከሰቱ ከነበሩ ከፍተኛው ነው።

በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በአዲስ አበባ የተሰማው የመሬት ንዝረትም በመጠኑ ከፍ ያለ ነው።

የመሬት ንዝረቱ በሕንፃዎችም ሆነ በሌሎች ቤቶች ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ይሰማ ነበር።

ነገር ግን እስካሁን በንዝረቱ ምክንያት በአዲስ አበባ የተፈጠረውን ጉዳት ለማወቅ አይቻልም።

የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ መጠን ከፍ እያለ እየመጣ በመሆኑ ጉዳት እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል።

መደረግ ካለባቸው የጥንቃቄ እርምጃዎች መካከል ፦

📣 ቁምሳጥን ላይ የሚቀመጡ ውድ እና ተሰባሪ እንዲሁም ተቀጣጣይ የሆኑ ዕቃዎችን መሬት ላይ ማስቀመጥ፣

📣 የመሬት ንዝረቱ ቅፅበት እስከሚያልፍ ማዕዘን አካባቢ መቆም እና ጠረጴዛ ስር እና ጭንቅላትን መከላከል በሚያስችሉ ቦታዎች መከለል ይጠቀሳሉ።

የአስቸኳይ ጊዜ ግብረ-ኃይሎችም ችግር ቢደርስ በአስቸኳይ ለመፍታት ከወዲሁ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ  አለባቸው " ብለዋል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የኤኤምኤን ነው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93404

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Should You Buy Bitcoin?

In general, many financial experts support their clients’ desire to buy cryptocurrency, but they don’t recommend it unless clients express interest. “The biggest concern for us is if someone wants to invest in crypto and the investment they choose doesn’t do well, and then all of a sudden they can’t send their kids to college,” says Ian Harvey, a certified financial planner (CFP) in New York City. “Then it wasn’t worth the risk.” The speculative nature of cryptocurrency leads some planners to recommend it for clients’ “side” investments. “Some call it a Vegas account,” says Scott Hammel, a CFP in Dallas. “Let’s keep this away from our real long-term perspective, make sure it doesn’t become too large a portion of your portfolio.” In a very real sense, Bitcoin is like a single stock, and advisors wouldn’t recommend putting a sizable part of your portfolio into any one company. At most, planners suggest putting no more than 1% to 10% into Bitcoin if you’re passionate about it. “If it was one stock, you would never allocate any significant portion of your portfolio to it,” Hammel says.

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA