Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93395-93396-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93395 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" ዱአ ያስፈልጋል !! " " አፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን ሀን ሩካ ወረዳ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህዝቡን ከመኖሪያ ቤቱ አውጥቶ ሜዳ ላይ እያሰደረው ነው። በተለያየ ግዜ በጎርፍ አደጋ ሲጠቃ የኖረው የአፋር ህዝብ ዛሬም አላህ ይድረስለት። ሁሉም ሰው ቤት ውስጥ መተኛት አቁሞ ውጭ በረንዳ ላይ ወጥቶ እየተኛ ነው። ዱአ ያስፍልጋል !! " - መሀመድ ኢሴ @tikvahethiopia
" የአሁኑ ከእስከዛሬው ሁሉ ይለያል ፤ በጣም ያስፈራ ነበር " - ነዋሪዎች

በርካቶችን ለሊት ከእንቅልፍ የቀሰቀሰ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ ትላንት ለሊት ተከስቷል።

ከለሊቱ 9:52 ላይ ከአቦምሳ 56 ኪሎ ሜትር ርቀት በሬክተር ስኬል 5.8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

ንዝረቱ አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች በከፍተኛ ሁኔታ ተሰምቷል።

የቤተሰብ አባላቶቻችን ምን አሉ ?

➡️ " ሩፋኤል አካባቢ ነው ያለሁት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የሰማሁት ያስፈራል እስካሁን አዲስ አበባ ላይ ሲባል ነው ስስማ የነበረው። "

➡️ " በጣም በሚያስፈራ ሁኔታ ከእንቅልፍ ነው የቀሰቀሰኝ። እንዲህ ከፍ ብሎ ተሰምቶኝ አያውቅም። "

➡️ " ሰሚት ነው የምኖረው ፤ እግዚኦ የአሁኑ 9:52 የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እና የቆየበት ሰከንድ ያስፈራ ነበር። "

➡️  " የአሁኑ በጣም ከበድ ያለ እና ረዘም ያለ ነው ከአያት ኮንዶሚኒየም። "

➡️ " ከአራብሳ ኮንዶሚኒየም ነበር። የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በጣም ከፍ ያለ ነው። "

➡️ " ከእስካሁኑ ጠንካራውን ንዝረት ነው የሰማነው። ከቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም። እቃዎች ሲወድቁም አስተውያለሁ። "

➡️ " በከባዱ ነበር የዛሬው ደግሞ ከሌሎቹ የተለየ ነበር። "

➡️ " እኔ ባለሁበት ቀጨኔ ከወትሮው ርዝማኔው የጨመረ የመሬት መንቀጥቀጥ ጠንከር ያለ ንዝረት ተከስቷል። "

➡️ " ዱከም ነው ያለነው ንዝረቱም ጠንክሮ እዚህም ተሰምቷል። "

➡️ " ኧረ ያአሏህ ጎሮ ሰፈራ ላይ ነኝ ያለሁት እና የመሬቱ መንቀጥቀጥ ንዝረት ከእንቅልፌ ቀሰቀሰኝ ወይስ በህልሜ ይሁን ያረቢ ብቻ ከባድ ነው በጣም ነው የሚያስጠነግጠው። "

➡️ " በከሚሴ  የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቶናል። በጣም ያስፈራ ነበር  አሏህ መጨረሻችንን ያሳምርልን ! '

➡️ " ከለሊቱ 9:53 ላይ ለ5 ሰከንድ የቆየ ከፍ ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ነበር። የካ ክፍለ ከተማ ነው። ድምጹም ከመኝተየ የቀሰቀሰኝ የቤታችን ቁም ሰጥን ሲንቀጠቀጥ ሰምቸ ነው። መሬቱም በጣም ነበር ከተኜውበት የቀሰቀሰኝ። ያስፈራ ነበር። "


በሬክተር ስኬል 5.8 ከተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ ዳግም በሬክተር ስኬል 4.4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥም ተከስቶ ነበር።

ውድ ቤተሰቦቻችን " ነገሩ ተለምዷል ፤ ምንም ሊፈጠር አይችልም " ብላችሁ እንዳትዘናጉ በድጋሚ አደራ እንላለን።

#TikvahEthiopiaFamily

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93395
Create:
Last Update:

" የአሁኑ ከእስከዛሬው ሁሉ ይለያል ፤ በጣም ያስፈራ ነበር " - ነዋሪዎች

በርካቶችን ለሊት ከእንቅልፍ የቀሰቀሰ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ ትላንት ለሊት ተከስቷል።

ከለሊቱ 9:52 ላይ ከአቦምሳ 56 ኪሎ ሜትር ርቀት በሬክተር ስኬል 5.8 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

ንዝረቱ አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች በከፍተኛ ሁኔታ ተሰምቷል።

የቤተሰብ አባላቶቻችን ምን አሉ ?

➡️ " ሩፋኤል አካባቢ ነው ያለሁት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የሰማሁት ያስፈራል እስካሁን አዲስ አበባ ላይ ሲባል ነው ስስማ የነበረው። "

➡️ " በጣም በሚያስፈራ ሁኔታ ከእንቅልፍ ነው የቀሰቀሰኝ። እንዲህ ከፍ ብሎ ተሰምቶኝ አያውቅም። "

➡️ " ሰሚት ነው የምኖረው ፤ እግዚኦ የአሁኑ 9:52 የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት እና የቆየበት ሰከንድ ያስፈራ ነበር። "

➡️  " የአሁኑ በጣም ከበድ ያለ እና ረዘም ያለ ነው ከአያት ኮንዶሚኒየም። "

➡️ " ከአራብሳ ኮንዶሚኒየም ነበር። የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በጣም ከፍ ያለ ነው። "

➡️ " ከእስካሁኑ ጠንካራውን ንዝረት ነው የሰማነው። ከቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም። እቃዎች ሲወድቁም አስተውያለሁ። "

➡️ " በከባዱ ነበር የዛሬው ደግሞ ከሌሎቹ የተለየ ነበር። "

➡️ " እኔ ባለሁበት ቀጨኔ ከወትሮው ርዝማኔው የጨመረ የመሬት መንቀጥቀጥ ጠንከር ያለ ንዝረት ተከስቷል። "

➡️ " ዱከም ነው ያለነው ንዝረቱም ጠንክሮ እዚህም ተሰምቷል። "

➡️ " ኧረ ያአሏህ ጎሮ ሰፈራ ላይ ነኝ ያለሁት እና የመሬቱ መንቀጥቀጥ ንዝረት ከእንቅልፌ ቀሰቀሰኝ ወይስ በህልሜ ይሁን ያረቢ ብቻ ከባድ ነው በጣም ነው የሚያስጠነግጠው። "

➡️ " በከሚሴ  የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቶናል። በጣም ያስፈራ ነበር  አሏህ መጨረሻችንን ያሳምርልን ! '

➡️ " ከለሊቱ 9:53 ላይ ለ5 ሰከንድ የቆየ ከፍ ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ነበር። የካ ክፍለ ከተማ ነው። ድምጹም ከመኝተየ የቀሰቀሰኝ የቤታችን ቁም ሰጥን ሲንቀጠቀጥ ሰምቸ ነው። መሬቱም በጣም ነበር ከተኜውበት የቀሰቀሰኝ። ያስፈራ ነበር። "


በሬክተር ስኬል 5.8 ከተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ በኃላ ዳግም በሬክተር ስኬል 4.4 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥም ተከስቶ ነበር።

ውድ ቤተሰቦቻችን " ነገሩ ተለምዷል ፤ ምንም ሊፈጠር አይችልም " ብላችሁ እንዳትዘናጉ በድጋሚ አደራ እንላለን።

#TikvahEthiopiaFamily

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93395

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA